south west amhara dc docum final - amharabofed.gov.et · ከሁለት ጊዜ በላይ ሰብል...
TRANSCRIPT
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
1
ማጠቃለያ
ውሃን የርብርብ ማEከል Aድርጎ ከግብርና ወደ ከተማ Eና Iንዱስትሪ ልማት የሚደረገውን
መዋቅራዊ ሽግግርን ማፋጠን ግብ ያደረገው የደቡብ ምEራብ የልማት ቀጠና የቀጣይ
ስድስት ዓመታት (2002-2007) ስትራቴጅክ Eቅድ የተዘጋጀው ህብረተሰቡን በማወያየትና
በማሣተፍ ሀብቶችን፣ የልማት ማነቆዎችንና ፍላጐቶችን በመለየት ነው፡፡
ወደ Aባይ የሚገቡ ተፋሰሶችን መሠረት በማድረግ የተመሠረተው የደቡብ ምEራብ
የልማት ቀጠና በAማራ ክልል ከተደራጁ ስድስት የልማት ቀጠናዎች Aንዱ ሲሆን
32389.66 ካሬ ኪሎ ሜትር ስፋት ያለውና በAሁኑ ጊዜ በAራት ዞን Aስተዳደሮች ሥር
የሚተዳደሩ 41 የገጠርና ከተማ ወረዳዎችን ያካተተ ነው፡፡
በቀጠናው 6,436,005 ሕዝብ ይኖራል ተብሎ የተገመተ ሲሆን 90% ያህሉ በገጠር የሚኖር
ነው፡፡ ከጠቅላላው ሕዝብ Aምራች ኃይሉ 62% ያህል Eንደሆነ የተገመተ ሲሆን የጥገኝነት
ጥምርታውም 0.62 ነው፡፡ የሕዝብ ጥግግቱ 198.7% ሰዎች በካሬ ኪ.ሜ. ሲሆን ከክልሉ
ጥግግት ጋር ሲነፃፀር Aነስተኛ መሆኑን ያሳያል፡፡ ልማቱ የሚጠይቀውን የሰው ኃይል
በጥራት ማሰልጠን ጤናማ ህብረተሰብ ለማፍራት የሚያስችል የጤና Aገልግሎት ለመስጠት
የተጠናከረ Eንቅስቃሴ መደረግ Eንዳለበት ከሁኔታዎች ትንተና ለመረዳት ተችሏል፡፡
የልማት ቀጠናው ሕዝብ በምግብ ሰብል ራሱን የቻለ ሲሆን የምግብ ዋስትና Eጥረት
ያለባቸው 5 ወረዳዎች ብቻ ናቸው፡፡
የደቡብ ምEራብ የልማት ቀጠና Aባይ፣ ጨሞጋ፣ ዝማ፣ ሰዴ፣ ተምጫ፣ ላህ፣ Aዟሪ፣ ተሜ፣
ብር፣ ጉማራ፣ ጌደብ፣ ፈጣም፣ ዱራ፣ ጥምብል፣ ዲሞ ወንዞችና በርካታ Aነስተኛ ምንጮች
ስላለው በገጸ ምድር ውኃ የታደለ በመሆኑ ለመስኖ ልማት የተመቸ ነው፡፡ ስለዚህም
በAሁኑ ጊዜ በዘመናዊና በባሕላዊ መንገድ 11,210 ሄክታር መሬት በመስኖ በመልማት ላይ
ይገኛል፡፡
ሰማኒያ በመቶ የሚሆነው የቀጠናው ክፍል ወይና ደጋ ሲሆን Aብዛኛው Aካባቢ ሜዳማ፣
ሰፊ የውኃ ሀብትና መካከለኛ ለምነት ያለው Aፈር ስላለው በመኸርና በመስኖ በዓመት
ከሁለት ጊዜ በላይ ሰብል ለማምረት የተመቸ ነው፡፡ በመሆኑም በAሁኑ ጊዜ ከ56% በላይ
የሚሸፍነው መሬት ለሰብል ልማት በመዋል ላይ ይገኛል፡፡
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
2
ደብረ ማርቆስ የደቡብ ምEራብ የልማት ቀጠና ማEከል ናት፡፡ በቀጣይ የቀጠናውን ልማት
ለማፋጠን የግብይትና የAግሮ ፕሮሰሲንግ ፋብሪካዎችን ለመገንባትና ለማስተናገድ
የሚያስችል የመሠረተ ልማቶች፣ ማህበራዊና Iኮኖሚያዊ Aገልግሎች Aቅም Aላት፡፡
በAሁኑ ጊዜ የደቡብ ምEራብ የልማት ቀጠና የመንገድ ጥግግት 52 ኪሎ ሜትር ብቻ
መሆኑ ተጨማሪ በቀጠናው የሚመረተውን ምርት ወደ ገበያ ለማቅረብና ለማቀነባበር
ተጨማሪ የመንገድ ሥራ ፍላጐት Eንዳለው ያሣያል፡፡
ቀጠናውን በተለያዩ Aቅጣጫዎች ከሰሜን ከመካከለኛ፣ ከምሥራቅና ደቡብ ምEራብ
የክልሉ ቀጠናዎችና የAገሪቱ ክፍሎች Eንዲሁም ከሱዳን የሚያገናኙ የመንገድ
Aውታሮችና ወደፊት ሊዘረጋ የታቀደው የባቡር ሀዲድ ቀጠናውን ስለሚያቋርጥ በመስኖ
Aማካኝነት የሚመረተውን ሰፊ ምርት ወደ ገበያ ለማቅረብ ያስችላል ተብሎ ይገመታል፡፡
የቀጠናው ሁሉም የወረዳ ከተሞች የ24 ሰዓት የኤሌክትሪክ መብራት የሚያገኙ ሲሆን
በጣም የተወሰኑ የቀበሌ ማEከላት ተጠቃሚ በመሆን ላይ ቢሆኑም በቀጣይ ዓመታት ይህን
Aገልግሎት ለማግኘት በሕዝቡ በኩል ከፍተኛ የሆነ ጥያቄ Aለ፡፡
የቴሌኮሙኒኬሽን Aገልግሎት ሽፋን በAብዛኞቹ የገጠር Aካባቢዎች Eየተዳረሰ ነው፡፡
በቀጠናው በጠቅላላው 59 ከተሞች ያሉ ሲሆን 655,178 ሕዝብ ይኖርባቸዋል፡፡ በልማት
ቀጠናው መንገድን ተከትለው ያለEቅድ የሚቋቋሙ Aነስተኛ የገጠር ከተሞች የEርሻ
ልማቱን በመሻማት ላይ ናቸው፡፡
በከተሞች መሠረተ ልማቶችና Aገልግሎቶች Aለመጠናከር፣ የመኖሪያ ቤት Eጥረት፣
ለIንቨስተሮች ቦታ ለመስጠት ለባለይዞታ Aርሶ Aደሮች ካሣ የመክፈል Aቅማቸው
ደካማና የገጠር ጥገኛ መሆን ጐልተው የሚታዩ የልማት ማነቆዎች ናቸው፡፡ ቀጠናው
ባለው የሰብል ምርትና የEንሰሳት ሀብት ምክንያት በAንጻራዊ ፈጣን የከተማ Eድገት
የሚታይበት ቀጠና ነው፡፡ ይህም በሚቀጥሉት ዓመታት ከዚህ በበለጠ ሁኔታ
Eንደሚጨምር መገመት Aያዳግትም፡፡ Aሁን በመገንባት ላይ ባሉ ግድቦችና በዚህ
ስትራቴጅክ Eቅድ ዘመን ለመስኖ ልማት በተሰጠው ከፍተኛ ትኩረት መካከለኛ፣ ከፍተኛና
Aነስተኛ የAግሮፕሮሰሲንግ ፋብሪካዎችና የንግድ ተቋማት ላይ Iንቨስትመንት በከፍተኛ
ደረጃ Eንደሚስፋፉ ይጠበቃል፡፡
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
3
የቀጠናው የደን ሀብት ከጊዜ ወደጊዜ Eየተመናመነ ከመሆኑም በላይ ሽፋኑ ከጠቅላላው
የቀጠና Aካባቢ ከ8 በመቶ በታች በጣም ያነሰ ነው፡፡ በቀጠናው ደጋማ Aካባቢ የቀርቀሀና
ባህርዛፍ ተክል በAንፃራዊ መልኩ በተሻለ ሁኔታ Aለ፡፡ ይህም ለችቡድ ፋብሪካና ቀርከሀን
በግብAትነት የሚጠቀሙ የሥነ-ጥበብ ሥራዎችን በማስፋፋት ከሀብቱ ተጠቃሚ
የሚሆንበትን Aቅጣጫ መከተል ያስፈልጋል፡፡ የጮቄ ፣ የጉና፣ የAዳማ፣ የሰከላና የEንጅባራ
Aካባቢ ከፍተኛ ቦታዎች ለተፋሰሱ የውኃ ማማዎች ቢሆኑም Eየተደረገላቸው ያለው
ጥበቃና መልሶ ማልማት ደካማ በመሆኑ ከፍተኛ የሆነ የAፈር መሸርሸርና ለምነቱ
መሟጠጥ Eየተከሰተ ነው፡፡ የወንዞችና ኃይቆች የፍሰት መጠን በተመሣሣይ ሁኔታ Eየቀነሰ
ነው፡፡ በቀጠናው ለግብርና ልማት Aመቺነት ያላቸው የተለያዩ የAፈር ዓይነቶች ያሉ
ሲሆን በተለይ 26.87% የሚሸፍነውን ሰፊ የጥቁር Aፈር Eጥረቶች ለማስተካከል ከተቻለ
በዓመት ከሁለት ጊዜ በላይ ማምረት ያስችላል፡፡ ይሁን Eንጅ ቀጠናው ያለውን ዝርዝር
የAፈር ሀብትና የተስማሚነት ደረጃ በዝርዝር ማጥናት ያስፈልጋል፡፡ በቀጠናው Aብዛኛው
Aካባቢ ከፍተኛ የAፈር መከላት፣ ቦረቦርና Aሲዳማነት በስፋት ተከስቷል፡፡
ቀጠናው ሰፊ የውኃ ሀብት ቢኖረውም የንፁህ መጠጥ ውኃ ሽፋኑ ከግማሽ ብዙም ያለፈ
ስላልሆነ በሚቀጥሉት ዓመታት ትኩረት ሰጥቶ መሥራት ይፈልጋል፡፡ በAሁኑ ጊዜ በወይና
ደጋው ሥነ ምህዳር ሩዝ፣ በቆሎ፣ ዳጉሣ፣ Aጃ፣ ጓያ፣ ስንዴ፣ ገብስ፣ ሱፍ፣ በርበሬ፣
ሽንኩርትና ጤፍ የሚበቅሉ ሲሆን በተለይ ሩዝ፣ በቆሎና፣ ዳጉሣ ዋና ሰብሎች ናቸው፡፡
በደጋው Aካባቢ ድንች፣ ገብስ፣ ባቄላ፣ ተልባና ትርቲካሌ የሚመረቱ ሲሆን በተለይ የደጋ
ፍራፍሬ ድንችና የቢራ ገብስ ከፍተኛ ትኩረት ሊያገኙ ይገባል፡፡ በከተሞች ለAግሮ
Iንዱስትሪ ግብዓት የሚሆኑ ሰብሎች በቀጠናው ማልማት ይቻላል፡፡ ቀጣናው Aነስተኛ
Aሣ ሀብት ያለው ሲሆን በተለይ የተጀመሩትና ወደፊት የሚገነቡት ግድቦች ውኃ ሲይዙ
የቀጣናው የAሣ ሀብት በከፍተኛ ደረጃ ይጨምራል፡፡ ስለዚህ የEንሰሳት መኖ& ዝርያና
ጤንነት በማሻሻል ከዘርፉ ተጠቃሚ መሆን ከማስቻሉም በላይ የEንሰሳት ተዋጽO
ማቀነባበሪያዎችን ለማቋቋም ያስችላል፡፡
ከሕዝቡ ጋር በተደረገው ውይይት መሠረት ዋና ዋና የልማት ቀጠናው ችግሮች ሰፊት
የውኃ ሀብትን ለመስኖ ልማት በAግባቡ የመጠቀም ውስንነት መሬትን ከተስማሚነቱ Aኳያ
በማጥናት የመሬት Aጠቃቀም፣ የተፈጥሮ ሀብት መመናመን፣ ምርትና ምርታማነት
መቀነስ፣ ንፁህ የመጠጥ ውኃ Aለመዳረስ፣ የመሠረተ ልማት Aለመስፋፋት፣ ሥራ Aጥነትና
ሌሎች ማህብራዊ ችግሮች መስፋፋት፣ ግብይት፣ Iንዱስትሪና Iንቨስትመንት
Aለመጠናከር፣ የከተማና ገጠር ልማት ትስስር ደካማ መሆን፣ የትምህርትና ጤና ጥራትና
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
4
ሽፋን ውስንነት፣ የሴቶች መብት Aለመረጋገጥ፣ በመሬት Aስተዳደር ዙሪያ የመልካም
Aስተዳደር ችግር፣ የማስፈፀም Aቅም ውስንነት፣ ከቱሪዝም ሀብት በስፋት ተጠቃሚ
Aለመሆን፣ በተወሰኑ የቀጠናው Aካባቢዎች የምግብ ዋስትና Aለመረጋገጥ ናቸው፡፡ ከEነዚህ
ችግሮችና ቀጠናው ካለው ተፈጥሯዊ ስብAዊ ሀብቶች በመነሣት የሚከተሉት Aሥራ Aንድ
ቁልፍ ጉዳዮች በቅደም ተከተል ተለይተዋል፡፡
1ኛ/ ያለውን ሰፊ የውኃ ሀብት Aሟጦ Aለመጠቀም፣
2ኛ/ መሬት Aጠቃቀም Eቅድ Aለመኖር፣
3ኛ/ የተፈጥሮ ሀብት መመናመን፣
4ኛ/ የመሠረተ ልማት በሚፈለገው መጠን Aለመስፋፋት፣
5ኛ/ የሰብልና Eንሰሳት ምርትና ምርታማነት መቀነስ፣
6ኛ/ ሥራ Aጥነትና ሌሎች ማህበራዊ ችግሮች መስፋፋት፣
7ኛ/ የገጠርና ከተማ ልማት በሚገባ Aለመተሣሰር፣
8ኛ/ የትምህርትና ጤና Aገልግሎት ጥራትና ሽፋን ውስንነት፣
9ኛ/ የመልካም Aስተዳደርና ማስፈፀም Aቅም ውስንነት፣
10ኛ/ የሥነ-ምድር ጥናት Aለመስፋፋትና የማEድን ሀብትን መጠቀም Aለመቻል፣
11ኛ/ የቱሪዝም ሀብትን በስፋት Aለማልማትና Aለመጠቀም፣
Eነዚህን ቁልፍ ጉዳዮች መሠረት በማድረግ 11 ስትራቴጂዎች ተለይተዋል፡፡
በስትራቴጂዎች መሠረት ችግሮችን የማቃለያ Aቅጣጫዎች፣ ዓላማዎች፣ ግቦችና ዋና ዋና
ተግባራት ተለይተዋል፡፡ የድርጊት መርሃ-ግብር ቀርቧል፡፡ በስትራቴጂዎች ሥር
የተመለከቱ ዋና ዋና ተግባራትን ለማስፈጸም ከመንግስትና ከህብረተሰቡ Aጠቃላይ
74,209,978,000 ብር Eንደሚያስፈልግ ተገመቷል፡፡
በAጠቃላይ የደቡብ ምEራብ የልማት ቀጣናን ልዩ የሚያደርገውን ሰፊ የውኃ ሀብት
ለመስኖ በመጠቀም ፣ ለሰብል Eና Eንሰሳት ልማት ተስማሚ የሆነ መሬት፣ የAባይን ሸለቆ
ተከትሎ ሰፊ የማEድን ሀብት (ወርቅ Aዘል Aለት፣ የግንባታ ድንጋይ፣ የAሸዋ ምርት፣ የኖራ
ድንጋይ፣ የማEድን ዉሃና የሸክላ Aፈር) በማልማት ወደ Aግሮ Iንዱስትሪና የማEድናት
Iንዱስትሪ ማEከልነት በማሸጋገር የሕዝቡን የኑሮ ደረጃ በፍጥነት ለማሻሻል የተጠናከረ
Eንቅስቃሴ ማድረግ የሚያስችል የስድስት ዓመት ስትራቴጅክ Eቅድ ተዘጋጅቷል፡፡
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
5
1. መግቢያ
የግብርና ብሎም የክልሉን ልማት Aስተማማኝነት ቀጣይ ለማድረግ የሰብል ልማቱን
ከዝናብ ጥገኝነት ማላቀቅ Aስፈላጊ መሆኑን የተረዳው የAማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሰት
ክልሉ ያለውን ሰፊ የውሃ ሀብት (ገጸ ምድርና ከርሰ ምድር ውሃ) Aሟጦ መጠቀምና
መሬትን በመስኖ በማልማት በዓመት ሁለት ጊዜ ማምረት ቀዳሚ የትኩረት Aቅጣጫው
Aደርጎ በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል፡፡ ይህም Aቅጣጫ የግብርና ምርትና ምርታማነትን
በከፍተኛ ደረጃ በማሳደግ የክልሉን የምግብ ዋስትና በማረጋገጥና ድህነትን በመቀነስ
መዋቅራዊ የIኮኖሚ Eድገት ለማስመዝገብ ይረዳል፡፡
ይህን Aቅጣጫ Eውን ለማድረግ ከተፋስስ Aኳያ የተለዩትን የልማት ቀጠናዎች
በሚቀጥሉት 6 ዓመታት (2002-2007) ለማልማት ስትራቴጅክ Eቅድ የሚያዘጋጅ Aግባብ
ካላቸው ሴክተር መስሪያ ቤቶች የተውጣጣ የቴክኒክ ቡድን በማዋቀርና ጥናት በማድረግ
ይህን Eቅድ Aዘጋጅቷል፡፡
ቡድኑ Eቅዱን ለማዘጋጀት የተጠቀመባቸው ዘዴዎች የመስክ ምልከታ፣ በናሙና
የተመረጡ Aራት የገጠር ወረዳዎች፣ 4 ቀበሌዎችና Aንድ የከተማ Aስተዳደር በAካል
በመገኘት ህዝቡን፣ Aመራሩንና ባለሙያዎችን በማወያየት በAካባቢው ያለውን ሀብት፣
የልማት ማነቆ የሆኑ ችግሮችንና የህዝቡን የልማት ፍላጎት ለይቷል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ
በዞን ደረጃ የህዝብ ተወካዮችን፣ Aመራሩና ባለሙያዎችን በማወያየት ለEቅዱ ግብAት
የሚሆን መረጃ ሰብስቧል፡፡ በልማት ቀጠናው በተካሄደው ጥናት በናሙናነት የተካተቱ
ቀበሌዎች ከሁለት Eጁ Eነሴ ወረዳ Aፀደ ብርሃን፣ ከስናን ወረዳ Aበዛዥ ወይበይኝ፣ ከቡሬ
ዙሪያ ወረዳ ቦቆ ጣቦ፣ ከAንከሻ ጓጉሳ ወረዳ ድኩና ደረብና ፍኖተ ሰላም ከተማ ናቸው፡፡
የወጣቶችንና ሴቶችን ፍላጎት በEቅዱ ለማካተት Eንደ ቀበሌው ኗሪ ከህዝቡ ጋር
ከመሳተፋቸውም በተጨማሪ ለብቻቸው መድረክ በማመቻቸት የቡድኑ Aባላት በማወያየት
ጠቃሚ መረጃ መሰብሰብ ተችሏል፡፡
ከመስክ የተሰበሰበውን፣ የሴክተር መስሪያ ቤቶችና ከሁለተኛ ደረጃ የተገኘውን መረጃ
መሰረት በማድረግ የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጣና ስትራቴጅክ Eቅድ
በሚከተለው ሁኔታ ተዘጋጅቷል፡፡
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
6
2. የAማራ ክልል Aጠቃላይ ሁኔታ
የAማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግሰት ስፋት 157,076.28 ካሬ ኪሎ ሜትር ሲሆን በምስራቅ
የAፋርና Oሮሚያ ክልሎች፣ በምEራብ ሱዳንና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል፣በሰሜን የትግራይ
ክልልና በደቡብ የOሮሚያ ክልል ያዋስኑታል፡፡ በ2001 ዓ.ም የክልሉ ህዝብ ብዛት
20,650,419 Eንደሆነ ሲገመት ከዚህ ውስጥ 10,329,967 ወንዶችና 10,320,452 ሴቶች
ናቸው፡፡ የክልሉ ህዝብ ጥግግት 132 ሰው በካሬ ኪሎ ሜትር Eንደሆነ ይገመታል፡፡ ክልሉ
በ10 ዞኖችና በ151 የገጠርና የከተማ ወረዳ Aስተዳደሮች የተከፋፋለ ነው፡፡ ከዚህ ውስጥ
የከተማ Aስተዳደሮቹ 23 ናቸው፡፡ የAማራ፣ የAዊና የOሮሞ ህዝቦች በጋራ የሚኖሩበት
ክልል ነው፡፡ ክልሉ ቀጣይ ልማቱን ለማፋጠን ተፋሰስን መሰረት ያደረገ የልማት
Aቅጣጫ በመከተል 6 የልማት ቀጠናዎች ተለይተዋል፡፡ ከEነዚህ የልማት ቀጠናዎች
መካከል የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጣና Aንዱ ነው፡፡
3. የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጣና ሁኔታ
3.1. የልማት ቀጣናው Aመሰራረት
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጣና የAባይ ተፋሰስን በመከተል ወደ Aባይ የሚፈሱትን
ወንዞች በማካተትና የወረዳ Aስተዳደር ክፍፍልን ግምት ውስጥ ያስገባ ነው፡፡ ይህንንም
መሰረት በማድረግ ቀጣናው ከሚዋሰንባቸዉ የልማት ቀጣናዎች ጋር በማወዳደር Aብዛኛዉ
የወረዳ ክፍል ወደ ሚገኝበት ቀጣና በማጠቃለልና 50% በላይ ወደሚገኝበት ቀጣና
በመጨመር በዚህ የልማት ቀጣና ዉስጥ የሚገቡት ወረዳዎች ተለይተዋል፡፡ በዚህም
መሠረት ከጃዊ ወረዳ በስተቀር የAዊ ዞንን 9 ወረዳዎች፤ የምሥራቅ ጎጃም ዞን 18
ወረዳዎች፤ ከምEራብ ጎጃም 10 ወረዳዎች Eንደዚሁም ከደቡብ ጎንደር ዞን 4 ወረዳዎች
በAጠቃላይ 41 ወረዳዎችን የያዘ ሲሆን ከዚህም ውስጥ 7ቱ የከተማ Aስተዳደሮች ናቸው፡፡
በAጠቃላይ ቀጣናው 867 የገጠርና 80 የከተማ ቀበሌዎችን ያካትታል፡፡
ይህ የልማት ቀጣና በ9050´ Eስከ 11040’ ሰሜንና በ35010’ Eስከ 38045’ ምስራቅ መካከል
የሚገኝ ሲሆን ከሁለት ክልሎችና Aራት የልማት ቀጣናዎች ጋር ይዋሰናል፡፡ ይኸውም
በሰሜን፣ ከጣና ዙሪያ ልማት ቀጣና፤ በደቡብ ከOሮሚያ ክልል፤ በምስራቅ፣ ከተከዜ
ተፋሰስና መካከለኛው Aማራ ልማት ቀጣናዎች፤ Eንደዚሁም በምEራብ፣ ከሰሜን ምEራብ
ልማት ቀጣናና ከቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ይዋሰናል፡፡ የዚህ ቀጣና ቆዳ ስፋት 32,389.66
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
7
ካሬ ኪሜ ሲሆን የክልሉን 21 በመቶ ያህል የሚሸፍን ሲሆን 6,436,005 ያህል ህዝብ
Eንደሚኖር ይገመታል፡፡ ቀጣናው የAባይ ገባር የሆኑ ወንዞች የሚነሱበት መስህብነት
ያላቸው ከፍተኛ ቦታዎች፣ ወንዞች፣ ተፈጥሮዓዊና ባህላዊ Eሴቶች Aሉት፡፡
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጣና Aቀማመጥ
ምንጭ፣ ጂ.Aይ.ኤስ ኬዝ ቲም፣ገIልቢ፣2001 ዓ.ም
ልማት ቀጣና ቆዳስፋት
(ካ.ኪሜ)
ድርሻ
(መቶኛ)
ጣና ቀጣና 16773.38 10.68
ምሥራቅ Aማራ 18889.47 12.03
መካከለኛው
Aማራ 25981.19 16.54
ተከዜ ተፋሰስ 30094.22 19.16
ደቡብ ምEራብ
Aማራ 32389.66 20.62
ሰሜን ምEራብ
Aማራ 32948.35 20.98
ጠቅላላ 157076.28 100
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
8
ሠንጠረዥ 1. የደቡብ ምEራብ Aማራ ልማት ቀጣና ወረዳዎችና ቀበሌዎች ብዛት
ወረዳ የቆዳ ስፋት የቀበሌ ብዛት ስኩየር ኪ.ሜ መቶኛ ገጠር ከተማ
Aዊ
Aንከሻ ጓጉሳ 1009.79 3.12 29 3
ባንጃ 456.18 1.41 25 1
ዳንግላ 885.80 2.73 27 6
ፋግታለኮማ 677.34 2.09 25 1
ጓጉሳሽኩዳድ 304.35 0.94 13 1
ጓንጓ 2342.87 7.23 30 1
Eንጅባራ ከ/Aስ 36.19 0.11 3
ዳንግላ ከ/Aስ ከዳንግላ ወረዳጋር ተጠቃሏል
ቻግኒ ከጓንጓ ወረዳጋር ተጠቃሏል
ምሥራቅ ጎጃም
Aነደድ 676.55 2.09 19 1
Aዋበል 782.65 2.42 28 3
ባሶሊበን 1133.95 3.50 22 1
ቢቡኝ 391.29 1.21 15 2
ደባ ጥላትግን 639.21 1.97 20 1
ደብረኤሊያስ 1165.80 3.60 15 1
ደብረማርቆስ
ከ/Aስ 52.33 0.16 7
ደጀን 627.42 1.94 21 2
Eናርጅ Eናውጋ 930.36 2.87 25 3
Eነብሴሣምድር 1065.29 3.29 33 2
ጐንቻ ሲሶEነሴ 1018.11 3.14 37 1
ጐዛምን 1218.05 3.76 25 1
ሁለትEጁEነሴ 1516.31 4.68 39 2
Eነማይ 750.05 2.32 24 3
ማቻከል 751.86 2.32 24 1
ሞጣ ከ/Aስ 6.95 0.02 4 4
ሸበል በረንታ 897.14 2.77 19 1
ስናን 386.40 1.19 16 1
ደቡብ ጎንደር
ስማዳ 2257.42 6.97 39 1
ታችጋይንት 825.03 2.55 15 1
ምEራብEስቴ 796.87 2.46 21 2
ምስራቅ Eስቴ 1374.80 4.24 36 3
ምEራብ ጎጃም
ቡሬ 829.93 2.56 19 1
ቡሬ ከ/Aስ 8.89 0.03 4 4
ደጋዳሞት 816.96 2.52 31 1
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
9
ደምበጫ 979.13 3.02 25 4
ፍኖተሠላም
ከ/Aስ 47.10 0.15 2 3
ጎንጂ 662.23 2.04 23
ጃቢጣህና 1169.54 3.61 37 2
ቋሪት 614.73 1.90 28 1
ወንበርማ 1356.32 4.19 19 1
ይልማናዴንሳ 927.80 2.86 33 3
100 867 80
በቀጠናው የተካተቱ ዞኖች ስፋት በተመለከተ ምስራቅ ጎጃም ከፍተኛውን ድርሻ (43.25%)
የያዘ ሲሆን ምEራብ ጎጃም (22.89%)፣ Aዊ( 17.64 %) Eና ደቡብ ጎንደር(16.22 %)
በቅደም ተከተላቸው መሰረት ድረሻ Aላቸው፡፡
ሠንጠረዥ 2. በልማት ቀጣናው የተካተቱ ዞኖች የቆዳ ሽፋን
33..22.. የየልልማማትት ቀቀጣጣናናውው ማማEEከከልል
የደቡብ ምEራብ የልማት ቀጣና ማEከል የደብረ ማርቆስ ከተማ ናት፡፡ ከተማዋ 52.33 ካሬ
ኪሎ ሜትር ሰፋት ያላትና በ7 የቀበሌ Aስተዳደሮች የተከፈለች ናት፡፡ ከተማዋ
የምትገኝበት ቦታ ለቀጣናው Aማካይ ከመሆኑም በተጨማሪ በቀጣናው ካሉት ከተሞች
በደረጃም ከፍ ያለች ናት፡፡
ከተማዋን Aቋርጦ የሚሄደው የጐንደር Aዲስ Aበባ Aስፋልት መንገድ ለከተማዋ ፈጣን
Eድገት AስተዋጽO በማድረግ ላይ ነው፡፡ ከተማዋን በዙሪያዋ ካሉ Aምራች ወረዳዎች ጋር
የሚያስተሣስሩ የጠጠር መንገዶች Aሉ፡፡ ከተማዋ ከAዲስ Aበባባ በ300 ኪ.ሜትር ርቀት
ላይ ስለምትገኝ የግብርና Eና Iንዱስትሪ ምርቶች ግብይት ማEከል ናት፡፡
ዞን የወረዳ ብዛት
(በል/ቀጣናው)ቆዳስፋት (ካ.ኪሜ) ድርሻ (መቶኛ)
Aዊ 9 5712.52 17.64
ምስራቅ ጎጃም 18 14009.15 43.25
ደቡብ ጎንደር 4 5254.3 16.22
ምEራብ ጎጃም 10 7413.03 22.89
ድምር 41 32389.00 100.00
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
10
ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርስቲን ጨምሮ የከፍተኛ ትምህርትና የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ
ተቋማት በከተማዋ መገኘት የልማት ቀጠናውን ልማት በምርምርና Eውቀት Eንዲታገዝ
ያደርገዋል፡፡ የEነዚህ ተቋማት መኖር በርካታ የAጭርና የረጅም ጊዜ ሠልጣኞች ወደ
ከተማዋ ስለሚመጡ በግብይቱ መስፋፋት AስተዋጽO ያደርጋሉ፡፡ ማህበራዊና Iኮኖሚያዊ
Aገልግሎቶችን ለማስፋፋት Aቅም ፈጥረዋል፡፡
በከተማዋ የመብራት፣ የቴሌኮሙኒኬሽንና የፖስታና የገንዘብ ተቋማት መኖር ከተማዋ
የማEከልነት ሚናዋን Eንድትጫወት ያደርጓታል፡፡
የከተማ ሕዝብ ከዓመት ዓመት በመጨመር ላይ መሆን ሰፊ የግብይት ሥርዓት Eንዲኖር
ያደርጋል፡፡ በ1987 ዓ.ም 49297 የነበረው ሕዝብ በAሁኑ ዓመት 107,684 ሕዝብ
Eንደደረሰ ይገመታል፡፡ ከዚህ ውስጥ 52,790 ሴቶች (53.6%) Eና 49,894 ወንዶች
ናቸው፡፡ Eድሚያቸው ከ15 ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናት ብዛት 42,636 ሲሆን ወደ 40%
የሚጠጋ ድርሻ Aላቸው፡፡ ይህ ማለት ወደ ከተማዋ በፍልሰት ከሚመጣው ሕዝብ
በተጨማሪ በተፈጥሮ የሚጨምረው የሕዝብ ቁጥር ከፍተኛ መሆኑን ነው፡፡ Eድሜቸው
በወሊድ የEድሜ ክልል ያሉ ሴቶችም ብዛት ከጠቅላላው ሕዝብ 51% ያህል ድርሻ
Aላቸው፡፡ ከጠቅላላው ሕዝብ መካከል 95% ያህሉ በከተማው ባሉ የከተማ ቀበሌዎች
የሚኖር ነው፡፡ በAምራች የEድሜ ክልል ውስጥ ያለው ሕዝብ ብዛት ከጠቅላላው የከተማዋ
ሕዝብ ጋር ሲነፃፀር 56.7% ሲሆን የጥገኝነት ጥምረታው 0.76% ነው፡፡ ይህ ማለት Aንድ
Aምራች ኃይል ከEርሱ በተጨማሪ Aንድ ሰው ሊመግብ የሚችል ምርት ወይም ሥራ
መሥራት ይጠበቅበታል ማለት ነው፡፡
ሆኖም በከተማዋ የኤርፖርት Aለመኖር፣ የውስጥ ለውስጥ መንገድ Aስፋልት Aለመጠናከር
ከተማዋ በቀጣይ የAግሮ Iንዱስትሪ ማቀነባበሪያ ተቋማት ለማቋቋም ያላት ምቹ ሁኔታ
ላይ ተፅEኖ Eንዳያሣድር ከወዲሁ የተጠናከረ የመሠረተ ልማቶች ቀልጣፋ ጥረት ያለው
ከተማ Aገልግሎት Eንዲኖር የተጠናከረ Eንቅስቃሴና የAቅም ግንባታ ሥራ በመሥራት
በስትራቴጂክ Eቅድ ዘመኑ ወደ ሜትሮፓሊታን ከተማ ደረጃ Eንድትሸጋገር ማስቻል
ያስፈልጋል፡፡
3.3. የመሬት Aቀማመጥና የAየር ንብረት
ይህ ቀጣና ትላልቅ ተራራዎችን Eንደ ጮቄና (4100 ሜትር ከፍታ) Aራት መከራክርን
(3577 ሜትር ከፍታ) ያካትታል፡፡ በተጨማሪም የጉና ተራራ ሰንሰለት ክፍል የሆኑት
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
11
ከፍተኛ ቦታዎች በቀጠናዉ ሰሜን ምሥራቅ ክፍል ይገኛል፡፡ Aብዛኛው ክፍል (80%)
በላይ የሚሆነው ከ1500 Eስከ 3200 ሜ ከፍታ ያለው ሲሆን የቀጠናው ደቡብ ክፍል
ከOሮሚያና ቤንሻንጉል ክልሎች በሚዋሰንባቸውና የAባይ ወንዝን ተከትሎ (12%) ከ500
Eስከ 1500ሜ ከፍታ Aለው፡፡ ከፍታዉ ከሰሜን ወደ ደቡብ Eየቀነሰ የሚሄድ ሲሆን
በAብዛኛው ዝቅተኛ ቦታዎች ከቀጠናው ደቡብ ምEራብ ክፍል ይገኛሉ፡፡
ቀጣናው ከከፍተኛ Eስከ ዝቅተኛ ቦታዎች ያሉበትና የተለያየ ተፈጥሯዊ Aቀማመጥ ያለው
በመሆኑ የውርጭ፣ የደጋ፣ የወይናደጋና የቆላ ስነ ምህዳር ያካትታል፡፡ Aብዛኛው የቀጣናው
ክፍል 80% የሚሆነው የሚሸፍነው ወይናደጋ ሲሆን ይህም ከጮቄ ተራራ ሰንሰለት
በስተቀር መካከለኛውን ክፍል Eስከ ምስራቅና ምEራብ ይደርሳል፡፡ የዚህ ቀጣና ደጋማ
ክፍል ደግሞ 12% ያህሉን የሚሸፍን ሲሆን የቀጣናውን መካከለኛ ክፍልና በሰሜን ምስራቅ
ጫፍ ጥቂት ቦታዎችን ያካትታል፤ የAባይን ሸለቆ ተከትሎ የሚገኘው ቆላማ ክፍል በርካታ
ወረዳዎችን የሚነካና ተያያዥነት ያለው ሲሆን ከደቡብ ምስራቅ Eስከ ደቡብ ምEራብ
ያካለለና 7% ያህል የሚሸፍን ነው፤ የቀጣናው 1% በውርጭ የተሸፈነ ነው፡፡
ምንጭ፣ WBISPP GIS data 2000
በዚህ የልማት ቀጣና 70% ያህሉ ከፍተኛ የዝናብ መጠን (ከ1500 Eስከ 2000ሚሜ)
በዓመት ያገኛል ቀሪው 30% የሚሆነው ከ900 Eስከ1200ሚሜ የዝናብ መጠን
ይመዘገብበታል፡፡ ዓመታዊ የሙቀት መጠኑም በቆላ ስነምህዳር ከ21-27 ዲሴ የሚደርስ
ሲሆን በደጋማ Aካባቢዎች ከ7.5-10.5 ዲሴ ይደርሳል፡፡
ተዳፋት (%)
ሽፋን (ካኪሜ) መቶኛ
0 - 2 3728.69 11.51 2 - 5 6843.64 21.13 5 - 8 4819.58 14.88 8 - 15 7078.69 21.86 15 - 30 6473.98 19.99 30 - 45 2272.17 7.02 45 - 60 836.75 2.58 > 60 335.50 1.04 ጠቅላላ 32389.00 100.00
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
12
3.4 የመሬት Aጠቃቀምና Aስተዳደር
ቀጣናው የተለያየ ሥነ ምህዳር ያለው በመሆኑ በርካታ የEፅዋት ዓይነቶች ይበቅሉበታል፡፡
ከቀጣናው የቆዳ ስፋት 56% ያህሉ የታረሰና በሰብል የተሸፈነ ሲሆን፣ 24% በሳር መሬት
የተሸፈነና ሀገር በቀል Eፅዋቶችና ቁጥቋጦዎች ደግሞ ከቀጣናው ምስራቅ፣ ምEራብና
በደቡብ የAባይ ወንዝን ተከትሎ Aልፎ Aልፎ የሚገኙ ሲሆን 11% ያህሉ በቁጥቋጦና
ዘርዛራ ደን የተያዘው በAብዛኛው በደቡብ ምEራብ ይገኛል፡፡
የመሬት Aጠቃቀም ሽፋን መሬት Aጠቃቀም/ ሽፋን ስፋት/ካኪሜ/ መቶኛ
AፍሮAልፓይን 106.25 0.33
ገላጣ መሬት 1268.26 3.92
Eየታረሰ ያለ መሬት 18111.55 55.92
ሳርማ (grassland) 7851.12 24.24
በደጋ ቀርቅሀ የተሸፈነ 3.26 0.01
የተፈጥሮ ደን 555.15 1.71
ሰው ሰራሽ ደን (plantation) 514.13 1.59
ቁጥቋጦ 2321.33 7.17
በውሀ የተሸፈነ 5.41 0.02
ረግረጋማ 411.08 1.27
ዘርዛራ ደን (Woodland) 1241.47 3.83
ድምር 32389.00 100.00
ምንጭ፣ WBISPP GIS data 2000
በፌደራልና በክልሉ መንግስት መሰረት መሬት የመንግስትና የህዝብ በመሆኑ ዜጎች
የመጠቀም መብት Aላቸው፡፡ ቀጣናው ያለውን የመሬት ሀብትን ከመጠቀምና ከመጠበቅ
Aንፃር የመሬት ባለቤትነትን ማረጋገጥ ከፍተኛ AስተዋፅO Aለው፡፡ የገጠር መሬት
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
13
ተጠቃሚ የሆነው AርሶAደር የያዘውን መሬት ለምነት ለመጠበቅና ለመንከባከብ ጉልበት፣
ጊዜና ገንዘብ የሚጠይቁ ተግባራትን Eንዲያከናውን ለማስቻል የባለቤትነት ስሜት
መፍጠር Aስፈላጊ ነው፡፡ በዚህ ረገድ በልማት ቀጣናው ውስጥ 32% ያህሉ የመጀመሪያ
ደረጃ የይዞታ ማረጋገጫ ደብተር የያዙ ቢሆንም ለAብዛኛው Aርሶ Aደሮች Eንዳልተሰጠ
መረዳት ይቻላል፡፡ በመሬት የይዞታ ባለቤትነት ላይ የመረጃ ክፍተት ስላለና ድንበር
በትክክል ባለመከለሉ የተነሳ ጥቂት የማይባል የገጠር መሬት ተጠቃሚዎች በፍርድ ቤት
ክርክር ላይ መሆን በመሬት Aስተዳደር ዙሪያ በስፋት የሚታይ ችግር ነው፡፡
3.5. ሥነ-ህዝብና የኑሮ ሁኔታ
በ2001 በጀት ዓመት የልማት ቀጣናው የሕዝብ ብዛት 6.4 ሚሊየን Eንደሚደርስ የተገመተ
ሲሆን ከዚህ ውስጥ 3.2 ሚሊዮን (50.32%) ሴቶች ሲሆኑ 3.2 ሚሊዮን (49.68%) ወንዶች
ናቸው። ከጠቅላላው የሕዝብ ብዛት 89.8% የሚሆነው የገጠር ነዋሪ ሲሆን 10.2% የሚሆነው
ደግሞ የከተማ ነዋሪ ነው፡፡
ከጠቅላላው ሕዝብ 61.94% የሚሆነው በሥራ ሊሠማራ የሚችል /15-64 ዓመት/ የEድሜ
ክልል ውስጥ የሚገኝ ነው፡ በዚህ መረጃ መሰረት Aጠቃላይ የክልሉ የEድሜ ጥገኝነት
ማመዛዘኛ (Age dependency ratio) 61.45% ይሆናል። ይህም የሚያመለክተው Aንድ
በማምረት Eድሜ ክልል ያለ የቀጣናው ሰው ከራሱ በተጨማሪ 0.62 ሰው መቀለብ
የሚያስችል ምርት ማምረት መቻል Eንዳለበት ያመለክታል።
ከዚህ በተጨማሪ ከAጠቃላይ ህዝብ ውስጥ በምርታማ ስራ መሰማራት የሚችለው ከ15-64
ዓመት Eድሜ ክልል ውስጥ የሚገኘው የከተማ ህዝብ 67.9% የገጠሩ ደግሞ 61.2 Aካባቢ
ድርሻ Aለው። የህዝቡ ጥግግትም 198.7% ሰዎች በካሬ ኪሎ ሜትር ነው። በቀጣይ ይህን
ጥሬ ጉልበት ወደ ሥራ ብናሰማራው ልማቱን ለማፋጠን ምቹ ሁኔታያለ መሆኑን
ያመለክታል። ከዚህ በተጨማሪ የቀበሌ ህዝብ ጥምርታው በAማካኝ 6753 ነው።
በጥቅሉ በልማት ቀጣናው የAማራ፣ የAገውና የOሮሞ ብሔረሰቦች Eንደቅደም ተከተላቸው
በስፋት የሚኖሩበትና የሚነገርበት Aካባቢ ሲሆን በዋናነት የክርስትናና የEስልምና
ሐይማኖት ተከታዮች ይገኛሉ።
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
14
የቀጠናው ሕዝብ የኑሮ ሁኔታን በተመለከተም ቀጠናው በሚታወቁ የIኮኖሚና ማህበራዊ
Eድገት Aመልካቾች ምን ደረጃ ላይ Eንደሚገኝ የሚያሳይ መረጃ የሌለ በመሆኑ
የሕዝቡን ኑሮ በተመለከተ ዝርዝር መረጃ ማቅረብ ባይቻልም 90 በመቶ የሚሆነው
የቀጠናው ሕዝብ ኑሮ በዋናነት የተመሰረተው በግብርና ነው፡፡ ሥነምህዳሩ ለግብርና
ልማት የተመቸ በመሆኑ Aብዛኛው የቀጠናው Aካባቢዎች ለምግብ ዋስትና ችግር
የተጋለጡ Aይደሉም፡፡ በተለይ በወይና ደጋ ሜዳማ Aካባቢዎች የሚኖረው የገጠር ሕዝብ
ግብርናው በመስኖ ጭምር የተደገፈ በመሆኑ የተሻለ ገቢ Aለው፡፡ ይሁን Eንጅ ከAለባበስና
Aመጋገብ ጀምሮ ያለውን ሃብት በAግባቡ በመጠቀምና ጥሪት በመያዝ ራሱን ወደ ተሻለ
ኑሮ በማሸጋገር ረገድ ያለው ልምድ ያን ያህል የዳበረ Aይደለም፡፡
በሌላ በኩል ደግሞ በAመረቱት ምርት የAመት ፍጆታቸውን ሙሉ በሙሉ መሸፈን
የማይችሉ የህብረተሰብ ክፍሎች Aሉ፡፡ በተለይ በደጋማ Aካባቢዎች መሬቱ የተጋጋጠ
በመሆኑ Eንዲሁም ውርጭ፣ ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብና በረዶ የመሳሰሉ የተፈጥሮ
Aደጋዎች በሚፈጥሩት ችግር፣ በቆላማው ደግሞ በEርጥበት Eጥረት፣ በመሬት መደርመስ፣
በተፈጥሮ ሃብቱ መመናመን ወዘተ ምክንያት የምርት Eጥረት ይከሰታል፡፡ በመሆኑም
በEነዚህ Aካባቢዎች የተወሰኑ የህብረተሰብ ክፍሎች የምግብ ዋስትናቸውን Aላረጋገጡም፡፡
በዚህ መሠረት በቀጠናው በAምስት ወረዳዎች (ታች ጋይንት፣ ስማዳ፣ Eነብሴ ሣርምድር፣
ጎንቻ ሲሶ Eነሴና ሸበል በረንታ) 226,903 ያህል ብዛት ያለው ህዝብ ከፍተኛ የምግብ
Eጥረት ያለበት በመሆኑ በሴፍቲኔት ፕሮግራም Eንዲታቀፍ ተደርጓል፡፡ ይህም ከልማት
ቀጠናው ጠቅላላ ሕዝብ ጋር ሲነጻጸር 3.5% ነው፡፡ በፕሮግራሙ ባይታቀፍም በደጋማውና
ቆላማ Aካባቢዎች ያለው ሌላው የምግብ ዋስትና ችግር ያለበት ሕዝብ ቢደመር ብዛቱ
ከዚህ ከፍ Eንደሚል ይታመናል፡፡
ከዚህ ሌላም በወይናደጋዎችም ጭምር በህዝብ ቁጥር መጨመር ምክንያት በተፈጠረው
የመሬት Eጥረት መሬት የሌለው ወጣት ቁጥር ቀላል Aይደለም፡፡ ህብረተሰቡ የጉልበት
ሥራ በመሥራት፣ በAነስተኛ የንግድ ሥራ፣ ከሰል በማክሰልና ማገዶ በመሸጥ፣ ከቀጣናው
ውጭ ወደ ሌሎች Aካባቢዎች በመፍለስ፣ ሴቶች ወደ ከተሞች በመሄድ በሰው ቤት
በመቀጠር፣ ወዘተ በኑሮው የሚታየውን ክፍተት ለመሙላት ጥረት ያደርጋል፡፡
በከተሞች ያለውን ሁኔታ በተመለከተም የከተማው ሕዝብ በAብዛኛው የሚተዳደረው
በንግድ ሥራ፣ በመንግሥትና መንግሥታዊ ባልሆኑ ተቋማት Eንዲሁም በግል ድርጅት
ተቀጥሮ በመሥራት ነው፡፡ በAነስተኛ ከተሞች በግብርና የተሰማራ ህዝብም ይኖራል፡፡
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
15
በከተሞች የተሻለ ኑሮ የሚኖር ሕዝብ Eንደሚኖር ሁሉ በፍጹም ድህነት ሥር የሚኖረው
ሕዝብ ቁጥርም ቀላል Aይደለም፡፡ ይህም በAብዛኛው ከሥራAጥነት ችግር የመነጨ ነው፡፡
በAጠቃላይ በቀጠናው የምግብ ዋስትና ችግር የሌለበትና በተወሰነ ደረጃ የከፋ የምግብ
ዋስትና ችግር ያለበት ሕዝብ ይኖራል፡፡ በመሆኑም የምግብ ዋስትና ችግር የሌለበት
የህብረተሰብ ክፍል ሀብቱን በቁጠባ ተጠቅሞ ግብርናውንና Aግሮ-Eንዱስትሪውን
በማቀናጀት ወደተሻለ ኑሮ Eንዲሸጋገር ህዘቡን ማንቀሳቀስ ይገባል፡፡ የምግብ ዋስትና
ችግር ያለበት ደግሞ ከምግብ ዋስትና ችግር የሚላቀቅበትና የተሻለ ኑሮ ከሚኖረው
ማህበረሰብ ጋር Eንዲስተካከል ለማስቻል ከፍተኛ ጥረት ማድረግ ይገባል፡፡
3.6. Iኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ሁኔታ
3.6.1. ግብርና ልማት
መንግስት ግብርና መር የIንዱስትሪ ልማት ስተራቴጂን በመከተል የግብርና ምርትና
ምርታማነትን ለማሳደግ ከፍተኛ ጥረት በማድረጉ ለውጥ በመታየት ላይ ነው::
ጉልበታቸውንና መሬትን በመጠቀም በሰብል ልማትና Eንሰሳት Eርባታ በመሳተፍ በርካታ
የቀጠናው AርሶAደሮች በምግብ Eራሳቸውን ከመቻል Aልፎ ትርፍ Aምራች ሁነዋል::
ደቡብ ምEራብ የልማት ቀጠና የተለያዩ የAፈር Aይነቶች (በዋናነት Vertisols 26.87%፣
Cambisols 18.80% Eና Nitosols 18.77%) ያለውና የተለያዩ ስነ ምህዳሮችን ያቀፈ
(ወይናደጋ 79.94%፣ ደጋ 12.47% Eና ቆላ 7%) በመሆኑ በርካታ የሰብል Aይነቶች
ይመረቱበታል:: የቀጠናው 65.37% ረዥም (168-209) የሰብል የEድገት ጊዜ (length of
growing period) ያለውና የጥቁር Aፈር ሽፋኑ ሰፊ በመሆኑ በዓመት ሁለት ጊዜ
ለማምረት Aመቺ ነው:: በAንፃሩ ግን በEቅድ የተመሰረተ የመሬት Aጠቃቀም Aሰራር
ባለመኖሩ ለም Eና ለሰብል ልማት Aመቺ በሆኑ መሬቶች ላይ ባህር ዛፍ በስፋት መተከሉ
የሰብል ምርታማነቱን መቀነሱ፣ የAፈር ለምነት Eየቀነሰ መምጣትና ከፍተኛ የAፈር
Aሲዳማነት መከሰት ከቀጠናው ችግሮች የሚጠቀሱት ናቸው::
በደጋው Aካባቢ የተስተካከለ የዝናብ ስርጭትና በቂ የዝናብ መጠን በመኖሩ በስነ ምህዳሩ
በጣም ተስማሚ የሆኑ ሰብሎች ድንችና ገብስን የመሳሰሉትን በAመት ሁለት ጊዜ
የማምረት ልምድ የተለመደ ነው:: በስነ ምህዳሩ DNች፣ gBስ፣ ባቄላ፣ SNÁ፣½ xtRና tLÆ
በዋናነት የሚበቅሉ ሰብሎች ሲሆኑ ስነምህዳሩም የተለያዩ የምግብ ገብስ ዝርያዎች
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
16
(diversity) ሀብት Aሉት:: በተለይም ድንች በዋናነት የሚመረትና የስነ ምህዳሩን የምግብ
ዋስትና ለማረጋገጥ ከፍተኛ ድርሻ ያለው ቢሆንም ተቀቅሎ ከመበላት ውጭ በተለያየ
መልኩ Aዘጋጅቶ ለመጠቀም የግንዛቤ Eጥረት Aለ:: የቢራ ገብስ ልማት Eየተስፋፋ ያለ
ቢሆንም በተመጣጣኝ ዋጋ Eና AርሶAደሮቹን በሚያበረታታ መልኩ የዳሽን ቢራ ፋብሪካ
መረከብ Aለመቻሉ ልማቱን በበለጠ Aስፋፍቶ ለመቀጠል Aስጊ ሁኔታ ላይ መሆኑን
ያመላክታል::
የደጋ ፍራፍሬዎችን በተለይም Aፕል Eና ቸሪፕለም ለማልማት Aመቺ Eንደሆነ በጅምር
ላይ ያሉ የልማት Eንቅስቃሴዎች ያመለክታሉ:: የመሬቱ Aቀማመጥ ወጣ ገባ መሆን፣
የAፈር ለምነቱ በጣም የተራቆተና Aሲዳማነት ፀባይ ያለው መሆኑ፣ ውስን የሰብል
Aማራጮች ብቻ መኖራቸውና የሰብሎች ምርታማነት Aነስተኛ በመሆኑ ምክንያት
በAካባቢው በተለምዶ የሚበቅለውን በጣም ዝቅተኛ ምርት የሚሰጠውንና በህብረተሰቡ
ተመራጭነት የሌለውን የEንግዶ (ስናር) ሰብል Eንዲዘሩ ይገደዳሉ:: የተፈጥሮ ማዳበሪያ
በተለይም የከብት ፍግ የመጠቀም ሰፊ ልምድ ያለ ቢሆንም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ዝቅተኛ
የAፈር ለምነት ባለው Aፈር ላይ በመብቀል፣ Eንዲሁም Aሲዳማነትን፣ የውርጭና የበረዶ
ጉዳትን ከመቋቋም Aንፃር የትሪቲካሌ ሰብልን Eንደ Aማራጭ ሰብል ማምረት ተችሏል::
የወይና ደጋው ስነ ምህዳር በAንፃራዊ መልኩ በቂ Eርጥበት ያለው፣ መካከለኛ ለምነትና
ጥልቀት ያላቸው የተለያዩ የAፈር Aይነቶች ያለውና በAብዛኛው የመሬቱ Aቀማመጥ
ሜዳማና ለዘመናዊ የEርሻ ሥራ የተመቸ ቢሆንም ዘመናዊ የግብርና ሜካናይዜሽን
Aገልግሎት ባለመስፋፋቱ በምርት ጥራት ላይ ተፅEኖ በማድረግ የምርት ውጤቶችን
ለAግሮIንዳስትሪ ለማቅረብ ተወዳዳሪ መሆን Aልተቻለም:: የተለያዩ የብርEና Aገዳ፣
የጥራጥሬ፣ የቅባት፣ የAትክልትና የፍራፍሬ ሰብሎች (ጤፍ፣ በቆሎ፣ ስንዴ፣ ዳጉሳ፣ ገብስ፣
ባቄላ፣ Aተር፣ ሽንብራ፣ ኑግ፣ ሱፍ፣ ተልባ፣ ጓያ፣ በርበሬ፣ ሽንኩርት፣ ማንጎ፣ ፓፓያ፣ ሙዝና
ሸንኮራ Aገዳ) ይመረቱበታል:: በተጨማሪም ለሻይ ተክልና ሹገር ቢት (sugar beet)
ልማት ተስማሚ Eንደሆነ Aንዳንድ መረጃዎች ይጠቁማሉ::
ቆላማው ስነ ምህዳር ጥልቀት የሌለውና Aሸዋማ Aፈር ያለው በመሆኑ Eርጥበት የመያዝ
ችሎታው Aናሳ ከመሆኑም በላይ በሰብሎች ፍሬ ሙሌት ወቅት የሚከሰተው የዝናብ
Eጥረት በሰብሎች ምርታማነት ቅነሳ ጉልህ AስተዋፅO Aድርጓል:: ሰሊጥ፣ ለውዝ፣ በቆሎ፣
ቦለቄ፣ Aኩሪ Aተር፣ በርበሬና ጤፍ ሰብሎች ይመረታሉ:: ቋሚ የፍራፍሬ ሰብሎች (ፓፓያ፣
Aቦካዶ፣ ማንጎ፣ ሙዝና ሎሚ) ለማምረት ምቹ ሀኔታዎች Aሉት::
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
17
3.6.2. መሠረተ ልማት
የልማት ቀጠናውን Eምቅ ሀብቶች ለማልማትና ለመጠቀም መንገድ፣ መብራትና
ቴሌኮሚኒኬሽን ቁልፍ ሚና ይጫወታሉ፡፡
መንገድ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠናን ልማት ለማፋጠን መንገድ ቁልፍ ሚና
ይጫወታል፡፡ በ2001 በልማት ቀጣናው 316.67 Aስፋልትና 1367 ኪሎ ሜትር የበጋ
ከክረምት ጠጠር መንገድ Aለ፡፡ የቀጠናው ጠቅላላ የመንገድ ርዝመት 1684 ኪሎ ሜትር
ነው፡፡ የመንገድ ጥግግቱ ደግሞ 52 ኪሎ ሜትር ነው፡፡
በመንገድ ረገድ ከባህር ዳር በቡሬ Aድርጎ Aዲስ Aበባ Aስፋልት፣ ከባህር ዳር በሞጣ
Aድርጎ Aዲስ Aበባ የበጋ ከክረምት ጠጠር መንገዶች ቀጣናውን ከOሮሚያ ክልልና መሀል
Iትዮጵያና ከሌሎች የAማራ ከልል የልማት ቀጠናዎች፣ ቡሬ ወለጋ ጠጠር መንገድ
ቀጣናውን ከOሮሚያ ክልል፣ Eንጅባራ ጉባ የበጋ ከክረምት ጠጠር መንገድ ከቤኒሻንጉል
ጉሙዝ በተለይም ከመተከል ዞን በማገናኘት የልማት ቀጠናውን ልማት ለማፋጠን
መሰረቶች ናቸው፡፡ ከግንደ ወይን ኮምቦልቻ በመገንባት ላይ ያለው መንገድ የልማት
ቀጠናውን ከማEከላዊና ምስራቅ Aማራ የልማት ቀጠናዎች ጋር የንግድ ልውውጥ
ለማድረግ ሊረዳ የሚችል ወሳኝ መንገድ ነው፡፡ ከሞጣ-ድብረ ታቦር ሊሰራ የታቀደው
መንገድ የAባይ Aዋሳኝ የሆኑ በደቡብ ጎንደርና ምስራቅ ጎጃም ዞኖች የሚገኙ ወረዳዎች
ኗሪዎችን ባህላዊና ማህበራዊ ግንኙነትን ለማጠናከር ከሚኖረው ጠቀሜታ ባሻገር በAባይ
ሸለቆ Iኮቱሪዝም ለማስፋፋትና የንግድ ልውውጥ በማድረግ ረገድ ከፍተኛ Iኮኖሚያዊ
ፋይዳ Aለው፡፡
ከEነዚህ ዋና Aውራ ጎዳናዎች ጋር ሁሉም በቀጣናው የሚገኙ ወረዳዎች ስለሚገናኙ
ለኗሪዎች የትራንስፖርት Aገልግሎት ለመስጠትና Eቃ ማጓጓዝ ያስችላሉ፡፡ Eጅግ በጣም
ውስን ቀበሌዎች ከወረዳ ዋና ከተሞችና ዋና መንገዶች የሚያገናኝ የበጋ ከክረምት መንገድ
(በናሙና ወረዳዎች 21% ያህሉ) Eንዳለቸው መገንዘብ ተችሏል፡፡ በAብዛኞቹ የሰብል፣
Eንስሳት፣ ደን፣ ቱርዝምና ማEድን ሀብት ያላቸው ቀበሌዎች በጋ ከክርምት የሚያገናኝ
መንገድ Aለመኖር በስተራቴጅክ Eቅድ ዘመኑ ትኩረት በመስጠት መስራት
Eንደሚያስፈልግ ያሳያል፡፡
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
18
መብራት
የኤሌክትርክ ኃይል ማመንጨትና Aገልገሎት ለመሰፋፋት የፌደራል መንግስት በሰጠው
ከፍተኛ ትኩረትና ተግባራዊ Eንቅስቃሴ መሰረት ከጎንጅ ቆለላ ወረዳ ዋና ከተማ በስተቀር
ሁሉም የልማት ቀጠናው ወረዳዎች 24 ሰዓት የመብራት Aገልግሎት በማግኘት ላይ
መሆናቸው የቀጠናውን Eምቅ ሀብቶች ለማልማትና EንደAካባቢዎች ተጨባጭ ሁኔታ
Iንቨስተሮችን ለመሳብ በሚያስችል ደረጃ ላይ ናቸው፡፡ በገጠር ቀባሌዎች የኤሌክትሪክ
መብራት መዘርጋት ከፍተኛ ፍላጎት ያለ ቢሆንም መስመር የተዘረጋላቸው በጣም ውስን
ቀበሌዎች ናቸው፡፡ በናሙና ወረዳዎች 18.5% ያህሉ ብቻ የኤሌክትሪክ ሃይል Aገልግሎት
ያገኛሉ፡፡
ቴሌኮሚኒኬሽን Aገልግሎት
በቀጠናው የሚገኙ ሁሉም የወረዳ ከተሞች የስልክ Aገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል፡፡
የሞባይል Aገልገሎት በAብዘኛው የቀጠናው Aካባቢዎች ቢኖርም Aብዛኛው Aርሶ Aደሮች
ሞባይል ሲጠቀሙ Aይታም፡፡ ይህ ሁኔታ ወደፊት በርካታ AርሶAደሮች ሞባይል መጠቀም
Eንዲችሉ የመስመርና ካርድ ክፍያ ማሻሻል ያስፈልጋል፡፡ በናሙና ወረዳዎች 95% ያህሉ
ቀበሌዎች የሽቦAልባ ስልክ Aገልገሎት በማግኘት ላይ ናቸው፡፡
3.6.3. የከተማ ልማትና የግል ሴክተር ሁኔታ
ከተማ ልማት
በደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና በጠቅላላው 59 ከተሞች ያሉ ሲሆን ከEነዚህ
መካከል 19 ታዳጊ ከተሞች፣ 9 ንUስ ማዘጋጃ ቤቶች፣ 18 መሪ ማዘጋጃ ቤቶች፣ 13 የከተማ
Aስተዳደር ደረጃ ያላቸው ናቸው፡፡ በክልሉ ገንዘብና Iኮኖሚ ልማት ቢሮ ግመታ መሰረት
በ2001 በልማት ቀጣናው ይኖራል ተብሎ ከሚገመተው ጠቅላላ ህዝብ መካከል 655,178
በቀጣናው ውስጥ በሚገኙ ከተሞች ይኖራል፡፡ በከተሞች የሚኖረው ህዝብ በጠቅላላው
በልማት ቀጣናው ከሚኖረው ህዝብ ጋር ሲነጻጸር 10.2% ብቻ ነው፡፡
በልማት ቀጣናው በግብታዊነት በኗሪዎች ፍለጎት የሚቆረቆሩ የከተማ ማEከላት መበራከት፣
በነባር ከተሞች በቆዳ ስፋት ወደጎን በመስፋት በAካባቢያቸው የሚገኙ ለምና ለሰብልና
Eንስሳት ልማት ተስማሚ መሬቶችን Eየተሻሙ ነው፡፡ Aሁን ባለንበት ሁኔታ ከተሞች
ለገጠሩ ልማት ጉልህ AስተዋጽO ከማድረግ ይልቅ ወደጐን በመስፋፋት የAርሶ Aደሩን
መሬት መግፋት Eንጂ Aርሶ Aደሩን በከተማው Iኮኖሚ Eያቀፉ የመሄድ Aቅማቸው
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
19
ደካማ በመሆኑ መዋቀራዊ ለውጥን ለማፋጠን የሚጠበቀውን ያህል Eየተራመዱ
Aይደሉም፡፡ Aብዛኞቹ ከተሞች በቀጣናው ውስጥ የሚገኙ ከተሞችም የAስተዳደርና
የግብርና ምርቶች Aነስተኛ ሸቀጦች የግብይት ማEከልነት ከመሆን ያለፈ ግብርናና ገጠር
ልማቱን በማስተሳሰር የጎላ ሚና Eየተጫወቱ Aይደለም፡፡
በተጨማሪ Aብዛኞቹ የቀጠናው ከተሞች በወሰን Eና ፕላን ክልላቸው ውስጥ ያለው ቦታ
በAርሶ Aደሮች በመያዙ ለIንቨስትመንት ሊውል የሚችል ቦታ ለማስተላላፍ ከፍተኛ ካሣ
የሚጠይቁ በመሆናቸው በልማታቸው ላይ Aሉታዊ ተጽEኖ Eያሳደረ ነው፡፡
መንግስት የከተማ ኗሪዎች የቤት Eጥረት ለማቃለል ቦታ መስጠትን በክልሉ በሚገኙ
ዋና ዋና ከተሞች የኮንዶሚኒየም ቤቶች ለመስራት ጥረት Eያደረገ ያለ ቢሆንም ከቅርብ
ጊዜ ወዲህ መሬት ከፍተኛ ዋጋ Eያወጣ በመምጣቱ የመሬትና ቤት ሽያጭ በገጠርም ሆነ
በከተማ የሚታይ ክስተት በመሆኑ የመሬት Aጠቃቀሙና Aስተዳደሩ Aፈጻጸም ውስብስብ
Eያደረገው ነው፡፡ በከተሞች መሠረተ ልማቶች /የውስጥ ለውስጥ መንገዶችና የተፋሰስ
ግንባታዎች/ Aፈጻጸም ዝቅተኛ በመሆኑ ለኗሪዎች ምቹ ሁኔታ ካለመፈጠሩም Aልፎ
ግብርናና ከተማ ልማቱን ለማስተሣሰር የሚያስችሉ የIኮኖሚ Eንቅስቃሴዎችን
በሚችሉበት ደረጃ ላይ ናቸው ለማለት Aያስደፍርም፡፡ በቀጠናው ባሉ Aብዛኞቹ ከተሞች
የሚኖሩ ኗሪዎች በAስከፊ ድህነት ውስጥ የሚኖሩ ናቸው፡፡ ሥራ Aጥነትና ሌሎች
ማህበራዊ ችግሮች በከተሞች ጎለተው የሚታዩ ክሰተቶች ናቸው፡፡
ባለው Eምቅ የተፈጥሮና ባህላዊ ሀብት የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና ከፍተኛ
የከተማ Eድገት የሚታይበት ነው፡፡ ሰፊ ሰብልና የEንስሳት ሀብት የሚመረትበት Aካባቢ
ሰለሆነ ከAካባቢው ገጠርና ከተማ Aካባቢዎችና ከሌሎች የልማት ቀጠናዎችና ክልሎች
ወደዚህ ልማት ቀጠና ከፍተኛ የህዝብ ፍልሰት Eንዳለ በAባይ ተፋሰስ ላይ የተካሄደ ጥናት
Aመልክቷል፡፡ በቀጠናው በሜዳማ መረሬ ለም Aፈር ትርፍ የሰብል ምርት ስላለ፣
ለመስኖ ልማት የሚውሉ ሰፊ የዝናብ፣ የገጸ ምድርና ከርሰ ምድር ውኃና ተስማሚ ሰፊ
መሬት ያለው የልማት Aካባቢ ስለሆነ ምርትና ምርታማነት ስለሚጨምር ከፍተኛ
ማህበራዊና Iኮኖሚያዊ Eንቅስቃሴ ሰለሚኖር ወደፊት ፈጣን ከተማና የAግሮ-Iንዱሰትሪ
ልማት የሚመዘገብበት ቀጠና ነው፡፡ የልማት ቀጠናው ለEንስሳት Eና የሰብል ልማት
ከፍተኛ ምቹ ሁኔታ ስላለው የግብርና ምርት መጨመር ለከተሞች Eድገት ምቹ ሁኔታ
ይፈጥራል፡፡
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
20
የከተማና ገጠር Eና የከተሞች የEርስ በEርስ ትስስር Eንዲሁም የከተማ ፕላን ዝግጅት
የከተሞች መረጃ ሥርዓት ዝርጋታ ልዩ ትኩረት የሚሰጣቸው ጉዳዮች ናቸው፡፡ በገጠር
ከፍተኛ ምርት ሲመረት ከተሞች የንግድ፣ Aግሮ ፕሮሶሲንግ፣ ማኀበራዊና Iኮኖሚዊ
Aገልግሎቶች Aቅርቦቶች ማEከል በመሆን የቀጠናውን ልማት በማፋጠን ቁልፍ ሚና
Eንዲጫወቱ የመሠረተ ልማቶችን ጥራት ማሻሻል፣ ቀልጣፋና ጥራት ያለው Aገልግሎት
Eንዲሰጡ የሚያስችል የAቅም ግንባታ ሥራ መስራት ያስፈልጋል፡፡ የከተሞች መዋለ
ንዋይ ፍሰትና የEርስ በEርስ ግንኙነት ማጠናከር በከተሞች መካከል ለተሻለ ሥራ
ተወዳዳሪነት Eንዲኖር ያስችላቸዋል፡፡
ግብርናው በገጠርና ከተማ ከግብርና ወጪ ለሆኑ የIኮኖሚ ዘርፎች ማስፋፊያ የሚሆኑ
ግብAቶችና ለከተማ ኗሪዎች ለምግብ የሚሆን ምርት ከማቅረብ ባሻገር በዋነኛነት
በከተሞች የAግሮ ፕሮሰሲንግ ሥራ ስለሚከናወን ግብAቶችን በማቅረብ ለሽግግሩ ወሳኝ
ሚና Eንዲጫወት ይደረጋል፡፡ ከተሞች የግብይት፣ ማቀነባበሪያ፣ የፋይናንስና ትራንስፖርት
Aገልግሎት ማEከላት ሆነው ስለሚያገለግሉ ትኩረት Aግኝተው መጠናከር Aለባቸው፡፡
በመሆኑም ማዘጋጃ ቤቶችና የከተማ Aስተዳድሮች በየAካባቢያቸው ያለውን Eምቅ ሀብት
መሠረት በማድረግ በከተሞቻቸው ለግንባታ የሚሆን መሠረተ ልማት በተሟላ ሁኔታ
ከግብርና ውጪ ለሚፈጠሩ የIኮኖሚ Eንቅስቃሴዎችና Aግሮ ፕሮሰሲንግ ምቹ ሁኔታ
መፍጠር ይገባቸዋል፡፡
መካከላኛና ከፍተኛ Iንዱስትሪ፣
የደቡብ ምEራብ የልማት ቀጠና ለተለያዩ የማምረቻና ማቀነባበሪያ Iንዱስትሪዎች ልማት
መነሻ የሚሆኑ Eምቅ ሃብቶች Eንዲሁም በገበያ ተፈላጊነት ያላቸው ምርቶችን ለማምረት
ግብዓት የሚሆኑ ጥሬ Eቃዎች በስፋት የሚገኙበት ቀጠና ነው፡፡ ቀጠናው በAብዛኛው
ለግብርና ተስማሚ የሆነ Aግሮ Iኮሎጅ ያለው በመሆኑ የተለያዩ ሰብሎች የሚለሙበት፣
ሰፊ የEንስሳት ሃብት የሚገኝበት Eንዲሁም Eንደ ቀርከሃና ባህርዛፍ የመሳሰሉ የደን
ውጤቶች በስፋት የሚበቅሉበት በመሆኑ Eነዚህን በተሻለ ማልማት ከተቻለ ቀጠናው
ለAግሮ Iንዱስትሪ ልማት Eጅግ የተመቸ ነው፡፡ በተለይም የገጸምድርና የከርሰ ምድር
ውሃን በማበልጸግ የመስኖ ልማት በስፋት ለማካሄድ ሰፊ Eንቅስቃሴ በመደረግ ላይ
በመሆኑ ሁኔታው የግብርና ምርቱ ትልቅ Eድገት የሚያሳይበትን ብቻ ሳይሆን ምርቱ
በጥራት የሚመረትበትን Aጋጣሚ Eንደሚፈጥር ይገመታል፡፡ ይህም ከገበሬው ፍጆታ
ተርፎ በበቂና በዘላቂነት ለገበያ የሚቀርብ በቂ ምርት ይኖራል ተብሎ ይታመናል፡፡
ስለዚህ ይህንን ምርት የሚቀበል በቂ ገበያ ከወዲሁ ማሰብ የግድ ስለሚል ለዚህ Aንዱ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
21
Aማራጭ Aግሮ Iንዱስትሪዎች Eንዲስፋፉ ምቹ ሁኔታን መፍጠር ይሆናል፡፡ Aግሮ
Iንዱስትሪዎች ምርታቸውን በጥራት Eስካመረቱ ድረስ የEነሱም ምርት ቢሆን በቂ ገበያ
Eንደሚያገኝ ይታመናል፡፡ በክልሉም ሆነ በቀጠናው ብሎም በAገሪቱ ከሚኖረው የህዝብ
ብዛትና ምርቶችን ከሚፈልጉና ለክልሉ ቅርበት ያላቸው Eንደ ሱዳንና የመካከለኛው
ምሥራቅ የመሳሰሉ የውጭ Aገሮች ከመኖራቸው Aንጻር ያለው የAገር ውስጥና የውጭ
ገበያ Eድል በጣም ሰፊ ነው፡፡
በክልል ደረጃ ሲታይ በተለያዩ የIንዱስትሪ ዘርፎች በAገርAቀፍ ደረጃ ከተመረተው
ምርት ውስጥ የAማራ ክልል ድርሻ 4.7 በመቶ ብቻ ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ የክልሉ
የIንዱስትሪ ምርቶች ፍጆታ ከAገርAቀፍ ምርት 26 በመቶ Eንደሆነ ጥናቶች
ይጠቁማሉ፡፡ ይህም ቀሪው ፍጆታ ከሌሎች ክልሎች ወይም ከውጭ በሚገኝ ምርት
Eየተሸፈነ Eንደሆነ የሚያሳይ ሲሆን በክልሉም ሰፊ ገበያ Eንዳለ የሚያረጋግጥ ነው፡፡
በልማት ቀጠናው 3 የመካከለኛ ደረጃ ያላቸው Iንዱስትሪዎች ብቻ ተቋቁመው የሚገኙ
ሲሆን ከላይ Eንደተገለጸው ቀጠናው ለAግሮIንዱስትሪ ልማት ሰፊ Eምቅ ሃብት ያለው
ቢሆንም በመካከለኛና ከፍተኛ ደረጃ የሚገለጹ Aግሮ Iንዱስትሪዎች የሉም፡፡ ለዚህም
የተለያዩ ምክንያቶችን መጥቀስ ቢቻልም የግብርና ግብዓቶችን Iንዱስትሪው በሚፈልገው
ብዛትና ጥራት መሠረት ማቅረብ Aለመቻል Eንደ Aንድ Aብይ ምክንያት ተደርጎ ሊወሰድ
ይችላል፡፡ ይህም ውሃን ማEከል ያደረገ የግብርና ልማት ለማምጣት በከፍተኛ ደረጃ
Eንቅስቃሴ Eየተደረገ ያለ በመሆኑ ችግሩ በዚህ ይፈታል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ከዚህ ጎን
ለጎንም Eንደ መብራት፣ ውሃ፣ መንገድ የመሳሰሉ መሰረተ ልማቶችን በተሻለ ሁኔታ
የማስፋፋት ሥራ መሰራት ይኖርበታል፡፡ ለAግሮ Iንዱስትሪው ልማት ግብዓት ከሚሆኑት
በተጨማሪም ለኮንስትራክሽን Eንዱስትሪው ግብዓት የሚሆኑ Eንደ ድንጋይ፣ Aሸዋ፣
ጋራጋንቲ፣ የሸክላ Aፈር፣ የመሳሰሉ ማEድናት በስፋት ይገኛሉ፡፡
በጥቅሉ መካከለኛና ከፍተኛ Iንዱስትሪዎችን በተለይም ካላቸው ስትራቴጅካዊ ጠቀሜታ
Aንጻር Aግሮ Iንዱስትሪዎችን በማስፋፋት ረገድ በቀጠናው ሰፊ ሥራ መሰራት
ይኖርበታል፡፡
ጥቃቅንና Aነስተኛ ንግድና Iንዱስትሪ ሥራዎች ልማት፣
በሚፈጥሩት ሰፊ የሥራ Eድልና ለመካከለኛና ከፍተኛ Iንዱስትሪው Eድገት መሠረት
በመሆናቸው ለጥቃቅንና Aነስተኛ ንግድና Iንዱስትሪ ተቋማት (ጥ/A/ን/I/ ሥራዎች)
ልማት በክልሉ ትልቅ ትኩረት የተሰጠው ጉዳይ Eንደሆነ ይታወቃል፡፡ በ1994 ዓም
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
22
በማEከላዊ ስታትስቲክስ ባለሥልጣን በተደረገ የናሙና ቆጠራ መሠረት በክልሉ የተቋማቱ
ብዛት 405,855 Eንደነበረና በAገር Aቀፍ ከነበረው ክልሉ የ24 በመቶ ድርሻ Eንደነበረው
መረጃው ያመለክታል፡፡ በቀጠናውም በተመሳሳይ ቀላል የማይባል ቁጥር ያላቸው ተቋማት
Eንዳሉ የሚታመን ሲሆን ለበርካታ ዜጎችም ሰፊ የሥራ Eድል ፈጥረዋል፡፡
የጥ/A/ን/I/ሥራዎች ተቋማትን ይበልጥ ለማስፋፋት በክልሉ የተለያዩ ጥረቶች Eየተደረጉ
ሲሆን ከሚደረጉ ጥረቶች መካከልም የብድር Aቅርቦት Eንዲሁም የመሥሪያና የመሸጫ
ቦታ መሥጠትና ማመቻቸት ዋናዋናዎቹ ናቸው፡፡ Eነዚህንና ሌሎች ድጋፎችን በመሥጠት
በ2000 በጀት ዓመት በክልሉ 92,692 Aዲስ የሥራ Eድል ለመፍጠር ተችሏል፡፡ ይህም
ከ1998 Eና ከ1999 በጀት ዓመት ጋር ሲነጻጸር Eንደ ቅደም ተከተላቸው የ127 በመቶና
የ28 በመቶ ብልጫ Aለው፡፡ Aዲስ የሥራ Eድል ከተፈጠረላቸው ተጠቃሚዎች 90
በመቶው ወጣቶች ሲሆኑ ሴቶች ደግሞ 37 በመቶ ድርሻ ይይዛሉ፡፡ ያለፉትን ሶስት
ዓመታት ማለትም ከ1998-2000 በጀት ዓመት የነበረውን Aፈጻጸም ስንመለከት በቀጠና
ደረጃ የመረጃ ክፍተቱ Eንደተጠበቀ ሆኖ በሶስቱ ዓመታት በድምሩ 55,257 ያህል የሥራ
Eድሎች Eንዲሁም 15,688 Iንተርፕራይዞች Eንደተፈጠሩ ይገመታል፡፡ ከሶስቱ ዓመታት
Aፈጻጸም በመነሳት በቀጠናው በዓመት በዓማካይ የተፈጠረው የሥራ Eድል ብዛት 18,419
Eንደሚሆን ይገመታል፡፡ ይህም በክልል ደረጃ ከተመዘገበው 68,781 ዓማካይ ዓመታዊ
የሥራ Eድል ፈጠራ Aፈጻጸም የ26.8 በመቶ ድርሻ Eንዳለው ያመለክታል፡፡ የሥራ
Eድሎች የተፈጠሩት የተለያዩ ድጋፎችን በመሥጠትና ነባር ተቋማትን ጭምር
በማጠናከር ሲሆን በሶስቱ ዓመታት በቀጣና ደረጃ ለ13,195 ነባር ድርጅቶች ድጋፍ
መሥጠት Eንደተቻለ መረጃዎች ያለክታሉ፡፡
በክልሉ የተለያዩ ድጋፎችን በማድረግ የሚፈጠሩ የሥራ Eድሎች ብዛት በየዓመቱ Eድገት
Eያሳየ የመጣ ቢሆንም Aሁን ካለው ከፍተኛ የሥራ Aጥ ቁጥር Aንጻር ብዙ መሰራት
Eንዳለበት ይታመናል፡፡ ከሥራ Eድል ፈጠራ Aንጻር Aሁን በAመዛኙ Eየተሰራ ያለው
በከተሞች ሲሆን የህዝብ ቁጥር Eያደገ ከመምጣቱ ጋር ተያይዞ በተፈጠረው የመሬት Eጥረት
በገጠርም የሥራ Aጥ ቁጥሩ ከሚገባው በላይ ጨምሯል፡፡ በገጠሩም በAብዛኛው የሥራ
Aጥነት ችግሩ ሰለባ የሆነው ወጣቱ ነው፡፡ ስለዚህ ወጣቱ ወደ ከተሞች ሳይፈልስ በAለበት
ሆኖ በትንሽ መሬት ላይ ሰርቶ የሚኖርበትን መንገድ ማመቻቸት ያስፈልጋል፡፡ ከEርሻ
ውጭ በሆኑ ሌሎች የሥራ መስኮች ሊሰማራ የሚችልበትን Aማራጭ ማሰብ የግድ ይላል፡፡
ከዚህ Aንጻር መታሰብ ያለበትም በገጠር ለጥ/A/ንግድ ሥራዎች ልማትና ለሥራ Eድል
ፈጠራው መሠረት የሚሆኑ Eምቅ ሃብቶች ያሉ በመሆኑ Eነዚህን መነሻ ያደረጉና በAንድ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
23
በኩል የሥራAጥነት ችግሩን የሚፈቱ በሌላ በኩል ደግሞ መልሰው የገጠር ልማቱን
የሚያፋጥኑ የጥቃቅንና Aነስተኛ ሥራዎች ፓኬጆችን (ለምሣሌ Aት/ፍራፍሬ፣ ደን ልማት፣
ማድለብ፣ የEንስሳት Eርባታ፣ ንብ ማነብ፣ Eደ ጥበብ፣ ንግድ፣ የEንጨት ሥራ፣ ፓምፕና
ጋሪን የመሳሰሉ ጥገና፣ Aሸዋና ድንጋይ ማቅረብ ወዘተ) በመቅረጽ ወጣቱን ማሰማራት
ያስፈልጋል፡፡ ለዚህም Aሁን በድጋፍ Aሰጣጡ ችግር ሆነው በህ/ሰቡ Eየቀረቡ ያሉ ከቦታ
Aቅርቦት፣ ከሥልጠና(የሥልጠና ጥራት ዝቅተኛ መሆን፣ የሥልጠና ሽፋኑ ውሱንነት፣
የሥልጠና በጀት Eጥረት)፣ ከብድር ጋር የተያያዙ (የብድር መጠን ማነስ፣ የመመለሻ ጊዜ
ማጠር፣ የብድር ሽፋኑ የገጠር ከተሞችንና Aንዳንድ ወረዳዎችን Aለማካተት፣ የብድር
መዘግየት) ችግሮችን መፍታት ተገቢ ይሆናል፡፡ ከዚህ ሌላም በገጠር የጥ/A/ን/I/ሥራዎችን
ለማስፋፋት የገጠር ቀበሌ ማEከላት የንግድ ማEከል የሚሆኑበትን ምቹ ሁኔታ መፍጠር
ያስፈልጋል፡፡ በተለይ በገጠር የሚቋቋሙት ተቋማት የመስኖ ልማቱ ለሚፈጥረው
የተትረፈረፈ የግብርና ምርት የገበያ ምንጭ Eንዲሆኑ ሆነው Eንዲስፋፉ ማድረግ ይገባል፡፡
ንግድና Iንቨስትመንት፣
በቀጠናው ውስጥ የምርት Eድገት Eንዲመጣ ከሚደረገው Eንቅስቃሴ ጎን ለጎን
ለሚመረቱና ለሚፈጠሩ Aገልግሎቶች በቂና ዘላቂነት ያለው ገበያ መፍጠር ካልተቻለ
የሚጠበቀው የልማት Eድገት Eውን ሊሆን Aይችልም፡፡ በተለይም መስኖን መሠረት
በማድረግ የግብርና ልማቱን ለማፋጠን Eየተደረገ ያለው Eንቅስቃሴ ምርት ሁለት ሶስት
ጊዜ የሚመረትበትን Eድል የሚፈጥር በመሆኑ ይህንን መሸከም የሚችል ገበያ ማመቻቸት
ያስፈልጋል፡፡ ከዚህ Aንጻር ሰፊ AስተዋጽO ከሚያደርጉት መካከል የንግዱ ሴክተር
በዋናነት ይጠቀሳል፡፡ መንግሥት የንግዱን ሴክተር ማስፋፋት የሚያስችሉ ምቹ
ሁኔታዎችን በመፍጠሩ በዘርፉ የሚሰማራው የነጋዴ ቁጥር በየዓመቱ ጭማሪ Eያሳየ
ይገኛል፡፡
Aሁን በቀጠና ደረጃ ተመዝግቦ በንግድ ሥራ ላይ Eየተንቀሳቀሰ ያለው የነጋዴ ብዛት
20,539 ያህል ይሆናል፡፡ ነጋዴው የጋራ ጥቅሙን ለማስጠበቅና ንግድን ለማስፋፋት
በሚደረገው ጥረት የራሱን ድርሻ መወጣት Eንዲያስችለው የዘርፍ ማህበርና የንግድና
የዘርፍ ማህበር ም/ቤት Aደረጃጀት የፈጠረ ሲሆን ሁሉም ነጋዴ Aባል ባይሆንም የማይናቅ
ቁጥር ያለው ነጋዴ በAባልነት ታቅፎ በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል፡፡ ከዚህ Aንጻር ክልሉ
በAገር Aቀፍ ደረጃ ሲታይ Aፈጻጸሙ የተሻለ ነው፡፡ በAሁኑ ጊዜ 108 የዘ/ማህበራት፣ 22
የን/የዘ/ማ/ም/ቤቶች በወረዳና በከተማ ደረጃ Eንዲመሠረቱ ተደርጓል፡፡ ይሁን Eንጅ
መቋቋም ባለባቸው ቦታዎች ሁሉ ገና Aልተቋቋሙም፡፡
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
24
የንግዱ ሴክተር በሸቀጦችና Aገልግሎቶች ልውውጥ የተጫወተውና Eየተጫወተ ያለው ሚና
የማይናቅ ቢሆንም በAንድ በኩል Aሁን ግሎባላይዜሽን በፈጠረው ውድድር ውስጥ ገብቶ
መዝለቅ የሚችል በሌላ በኩል የገጠር ከተማ ትስስሩን የሚያጠናክርና በተለይ ለግብርና
ምርቱ ገበያ በመፍጠር ረገድ በተሻለ ድርሻውን መወጣት በሚችልበት ደረጃ ላይ
Eንዲደርስ የተለያዩ ድጋፎችን ማድረግ ይጠይቃል፡፡ በቀጠናው ለኤክስፖርት ገበያ
ሊቀርቡ የሚችሉ የግብርና Eና የተፈጥሮ ሃብት ምርቶች(የቅባት Eህሎች፣ የቁም Eንስሳት፣
Aጣና፣ ጥራጥሬ፣ Eጣንና ሙጫ) ያሉ ቢሆንም Eነሱን በጥራት Aዘጋጅቶ የመላክ ልምዱ
ብዙም የለም ማለት ይቻላል፡፡ በዘመናዊ የንግድ Aሰራር Aቅም ያለው ነጋዴ ሊኖር
ይገባል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ የህገወጥ/ ኮንትሮባንድ ንግድ ልማቱን የሚፈታተን ችግር
በመሆኑ ይህን የሚፈታ ሥራ በስፋት መሰራት ይኖርበታል፡፡ በዚህ መሠረት በሚከተሉት
ላይ በትኩረት መሠራት ይኖርበታል፣
ዘመናዊ የንግድ Aሰራር ክህሎት ያለውና ፍትሃዊ የንግድ Aሰራርን የሚከተል
ነጋዴ ብዛት Eንዲጨምር መሥራት፣
የኤክስፖርት ንግድን ማስፋፋት
ከIንቨስትመንት Aኳያም በክልሉ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥና በዘላቂነት ከድህነት
ለመውጣት በሚደረገው ጥረት የግል ባለሃብቱ የማይተካ ሚና ያለው መሆኑ የሚታወቅ
ሲሆን መንግሥት በክልሉ Iንቨስትመንት Eንዲስፋፋ ማበረታቻዎችን ከመሥጠት ጀምሮ
መሠረተ ልማቶችን የማሟላት፣ መሬትን የማዘጋጀትና ሌሎች የተለያዩ ምቹ ሁኔታዎችን
የመፍጠር ሥራ ሠርቷል፡፡ ክEነዚህ በተጨማሪም የክልሉን Iንቨስትመንት ከመሳብ
Aንጻር የክልሉን የIንቨስትመንት Eድሎችንና ሌሎች የመወዳደሪያ Aቅሞችን በመለየትና
በማስተዋወቅ ባለሃብቶችን የመመልመልና የመሳብ ሥራዎች በስፋት ተሰርተዋል፡፡
በዚህ ምክንያትም ወደ ልማት ቀጠናው የሚፈሰው Iንቨስትመንት ከዓመት ዓመት
Eየጨመረ ይገኛል፡፡ ከሃምሌ 1/1995 Eስከ ሰኔ/2000ዓ.ም በቀጠናው የIንቨስትመንት
ፈቃድ ያወጡ ፕሮጀክቶች ብዛት 837 ሲሆን የተመዘገበው ካፒታል ብር 7.5 ቢሊዮን
የሚፈጥሩት የሥራ Eድል ደግሞ 217,666 Eንደሚሆን ይገመታል፡፡ ከEነዚህ ፕሮጀክቶች
መካከል ማምረት የጀመሩት 163 ግንባታ ላይ ያሉ ደግሞ 85 በAጠቃላይ በማምረትና
በግንባታ ላይ ያሉ ፕሮጀክቶች ብዛት 248 ናቸው፡፡ በAጠቃላይ ፈቃድ ካወጡት
በግንባታና በማምረት ደረጃ ላይ የሚገኙት 29.6 በመቶ ናቸው፡፡ ከፕሮጅክቶች መካከል
የግብርና ፕሮጀክቶች ከፍተኛውን ቁጥር ይይዛሉ፡፡ ቀጠናው በወይናደጋ በደጋና በቆላ
Aግሮ Iኮሎጅ የተከፋፈለና ለተለያዩ የግብርናና ግብርና ነክ Iንቨስትመንቶች የተመቸ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
25
ነው፡፡ በAሁኑ ሰዓት በቆላማና በወይናደጋ Aካባቢዎች ባለሃብቶች በሰብል ልማት
Iንቨስትመንት ላይ ተሰማርተው ይገኛሉ፡፡ በቆላ Aካባቢዎች ባለሃብቱ ገብቶ ሊያለማው
የሚችል የEጣንና የሙጫ ደን በስፋት ይገኛል፡፡ ደጋማ Aካባቢዎችም ቢሆኑ ለቢራ ገብስ
ልማት ለEንስሳት ሃብት ልማት፣ ለደን፣ለደጋ ፍራፍሬ Eንዲሁም ውሃ Aሽጎ ለገበያ
ለማቅረብ Aመች ናቸው፡፡
በተለይ ከላይ Eንደተገለጸው ለAግሮ Iንዱስትሪ ልማትና ለግንባታ Iንዱስትሪ የሚሆኑ
Eምቅ ሃብቶች የሚገኙ ሲሆን ለምተው የቱሪስት መስህብ ሊሆኑ የሚችሉ ጥንታዊ
ቅርሶች፣ ገዳማት፣ ዋሻዎች፣ ፍልውሃዎች፣ ፏፏቴዎች፣ ለኤኮቱሪዝም የሚሆኑና በደን
የተሸፈኑ ተራራማ ቦታዎች በቀጠናው ይገኛሉ፡፡ በመሆኑም ቀጠናው ለቱሪዝም
Iንቨስትመንትና ለደን Iንዱስትሪ ልማት በጣም የተመቸ ነው፡፡ በAጠቃላይ በቀጠናው
ሰፊና ሊለማ የሚችል Eምቅ ሃብት ያለ በመሆኑ Aሁንም የግሉ Iንቨስትመንት Eምቅ
ሃብቶችን የተሻለ Iኮኖሚያዊ ጠቀሜታ Eንዲኖራቸውና ህዝቡ ከዚሁ ተጠቃሚ Eንዲሆን
በማድረግ ረገድ የራሱን ድርሻ Eንዲወጣ Aስፈላጊ ምቹ ሁኔታዎችን የመፍጠር
Eንቅስቃሴው ተጠናክሮ መቀጠል ይኖርበታል፡፡
በቀጠናው ሊለማ የሚችለውን ሃብት በሚገባ መለየትና ማስተዋወቅ፣ለIንቨስትመንት ትልቅ
ግብዓት ሆኖ Eየቀረበ ያለው የመሬት ጥያቄ Iንቨስትመንትን በሚስብ መልክ ምላሽ
መስጠት Aሰራሩም ግልጽና ዘመናዊ Eንዲሆን ማድረግና መሰረተ ልማቶችም Eንዲሟሉ
ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ሃብትን በAግባቡ ለመጠቀም ከጅምሩ
ትክክለኛውን Aልሚ የሚመለከታቸውን የወረዳና የቀበሌ Aካላት ባሳተፈ መልኩ ቀድሞ
በመለየት ድጋፍ ማድረግ ተገቢ ይሆናል፡፡ ፕሮጀክቶች ፈጥነው ወደ ሥራ ያለመግባት
ችግር የቆየ ችግር በመሆኑ ይህንን ችግር የሚፈታ ግልጽ Aሰራር ማስቀመጥና በዚህ
መሰረት ክትትልና ድጋፍ ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ Eንዲሁም የባለሃብት መንግሥትና
የባለሃብት ህብረተሰብ Aጋርነትን የሚያጠናክሩ ሥራዎችን መሥራት ሌላው ሊተኮርበት
የሚገባ ሥራ ነው፡፡
በመሆኑም፣
የIንቨስትመንት ፍሰቱን መጨመር የሚያስችሉ ተጨማሪ ሥልቶችን በመንደፍ
Iንቨስትመንት የመሳብ ጥረቱን Aጠናክሮ መቀጠል፣ በተለይም የቀጠናውን Eምቅ
ሃብት ተጠቅመው የላቀ ጠቀሜታ ለሚያስገኙ (Eሴት ጨማሪ) የIንቨስትመንት
መስኮች ከምንጊዜውም በላይ ትኩረት ሰጥቶ መንቀሳቀስ፣
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
26
ለIንቨስትመንት ፍሰቱ ምቹ ሁኔታን የሚፈጥሩ ቅድመ ሁኔታዎች Eንዲሟሉ
በግምባር ቀደምትነት መንቀሳቀስ ሌላው መሰራት የሚገባው ጉዳይ ይሆናል፡፡
ትራንስፖርት፣
የትራንስፖርት ሴክተር የተጠናከረ የገጠር ከተማ ትስስር Eውን Eንዲሆን፣ ምርቶችን ወደ
ገበያ ለማድረስና ህዝቡ Iኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጉዳዮችን ለመከወን ከAንድ ቦታ ወደ ሌላ
ቦታ በሚያደርገው Eንቅስቃሴ ወዘተ Eና በመሳሰሉት Iኮኖሚያዊና ማህበራዊ
Eንቅስቃሴዎች የሚጫወተው ሚና ከፍተኛ Eንደሆነ ይታወቃል፡፡ በቀጠናው ያለው
ዘመናዊ የትራንስፖርት ዓይነት የመንገድ ትራንስፖርት ብቻ ሲሆን በ2000 በጀት ዓመት
በክልሉ 28 ሚሊዮን ሕዝብ ከቦታ ቦታ Eንደተጓጓዘ ይገመታል፡፡ ከህዝቡ ቁጥር Aንጻር
ሲታይ የተጓጓዘው ሕዝብ ብዛት ብዙ የሚባል Aይደለም፡፡ ለዚህ ከሚጠቀሱ ምክንያቶች
መካከል Aገልግሎት የሚሰጡ ተሽከርካሪዎች ብዛትና ብቃት Aነስተኛ መሆን Eንዲሁም
በመንገድ ዝርጋታ Aለመስፋፋትና በሌሎች ምክንያቶች Aገልግሎቱ ባለመስፋፋቱ ነው፡፡
መንገድ ባለባቸው መደበኛ Aገልግሎት Eንዲሰጥ ክትትል ማድረግን ይጠይቃል፡፡ የታሪፍ
ሥርዓቱም ወጥነት ያለው Eንዲሆን የክትትል ሥራ ሊሰራ ይገባል፡፡ Aነስተኛ
የትራንስፖርት ቴክኖሎጅዎችን በማስፋፋት በኩልም በየዓመቱ በክልል ደረጃ 20ሺህ
የተሻሻሉ ጋሪዎችን Aስመርቶ ለማሰራጨት ቢታቀድም Eዚህ ደረጃ ላይ መድረስ
Aልተቻለም፡፡ Eስካሁን 161 ጋሪዎች በተሻሻለ ዲዛይን ተመርተው Eስከ 2001 በጀት
ዓመት በክልል ደረጃ የተሰራጩት 11 ብቻ ናቸው፡፡ በቀጠና ተመርተው ለሥርጭት
የተዘጋጁት 10 ብቻ ናቸው፡፡
የመንገድ ደህንነትን ለማረጋገጥ የተለያዩ ዘዴዎችን በመጠቀም የግንዛቤ ማስጨበጫ
ሥራዎችን ለመሥራት ጥረት የተደረገ ቢሆንም በህይወትና በንብረት ላይ የሚደርሰው
ጥፋትና የAካል ጉዳት ብዙም መሻሻል Aይታይበትም፡፡ በ1999 በጀት ዓመት በክልል
ደረጃ የተመዘገበው የAደጋ ብዛት 2076 የነበረ ሲሆን በ2000 በጀት ዓመት ደግሞ ብዙም
ሳይቀንስ 2075 Aደጋዎች ተመዝግበዋል፡፡ በ2000 በጀት ዓመት በደረሱት Aደጋዎች
ምክንያት ከብር 18.5 ሚሊዮን ብር በላይ የንብረት ውድመት ደርሷል፡፡ ብዙ ሕይወት
ጠፍቷል የAካል ጉዳትም ደርሷል፡፡ በቀጠና ደረጃ ደግሞ በ1999 በጀት ዓመት 532
Aደጋዎች ሲመዘገቡ በ2000 በጀት 511 Aደጋዎች Eንደተመዘገቡ ይገመታል፡፡ ከዚህ
ሌላም የጭነት ትራንስፖርት ቀልጣፋና Aስተማማኝ Aገልግሎት በሚሰጥበት ደረጃ ላይ
የሚገኝ Aይደለም፡፡ የውጭውንም ሆነ የAገር ውስጥ ንግዱን Eንዲሁም የገጠር ልማቱን
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
27
ከመደገፍ Aንጻር ሲመዘን ብዙ የሚቀረው ነው፡፡ በተለይም Aነስተኛ የገጠር ትራንስፖርት
ቴክኖሎጅዎችን በማስፋፋት ረገድ የተሰራው ሥራ ዝቅተኛ ነው፡፡ስለዚህ ዘመናዊና
ቀልጣፋ ደህንነቱ የተጠበቀ ልማቱን የሚደግፍ የትራንስፖርት Aገልግሎት Eንዲኖር
ማድረግ ያስፈልጋል፡፡
3.6.4. ማህበራዊ ልማት
ትምህርትና ስልጠና ትምህርት ከልማትና ከዲሞክራሲ ስርAት ግንባታ Aኳያ ልዩ ግምት የሚሰጠው በመሆኑ
ከድህነት ወደ ብልጽግና ለመሸጋገር ለምናደርገው Eንቅስቃሴ ዋናው ቁልፍ መሳሪያና
የሁሉም ልማት ዓይነት መነሻ በመሆኑ በደቡብ ምEራብ የልማት ቀጣና የትምህርቱ
Aንቅስቃሴ Eንደሚከተለው ነው።
ሀ/ የትምህርት ጥራት
የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ፦ የትምህርትን ግለሰባዊና ማህበራዊ ጠቀሜታ ለማሳደግ፣
ትምህርትን የምርት መሳሪያ፣ ምርትንም የትምህርት መሳሪያ፣ በማድረግ ሀብትን
የሚንከባከብና በተገቢው መንገድ የሚጠቀሙ፣ በልዩ ልዩ ተክህኖ የሠለጠኑ ዜጎችን
ማፍራት የትምህርት ፖሊሲው ዓላማዎች ውስጥ Aንዱ ነው።በክልሉ ውስጥ ካሉ
የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መካከል የትምህርት ማEከላት ያላቸው 47.9 በመቶ
ናቸው። በልማት በቀጠናው ደግሞ 42.7 በመቶ Eንደሚኖራቸው የተሠላ በመሆኑ በቀጣይ
የትምህርት ቤቶችን የውስጥ ድርጅት በማሟላት በትምህርት ጥራቱ ላይ Aውንታዊ ተጽEኖ
ማሳደር የግድ ይላል። ከዚህ በተጨማሪ መሠረታዊ ትምህርትን Aጠናቀው ማንበብና
መጻፍ Aለመቻል ችግር በመኖሩ ወላጅ ህጻናትን ወደ ትምህርት ቤት ለምን Eንልካለን
የማለት Aዝማሚያ በመታየቱና ልጆቹን በተከታታይ ወደ ትምህርት ቤት Eንዲሄዱ
ያለማድረግ ችግር በመኖሩ ለቀጣይ ስራችን Eንቅፋት Eንዳይሆን በትምህርት ጥራት ላይ
ማተኮር ይገባናል።
በክልሉ የገጠር Aካባቢ የክፍል ተማሪ ወይም የተማሪ መምህር ጥምርታው ከከተማው
Aካባቢ በልጦ የመታየና የክፍል መጨናነቅ በመኖሩ በመመማር ማስተማሩ ላይ የራሱ
የሆነ Aሉታዊ ተጽEኖ EንደሚAሳድር ይገመታል። በተመሳሳይ በደቡብ ምEራብ የልማት
ቀጣና በሆኑት በጓንጓና በፋግታ ለኮማ ወረዳዎች በክልሉ ከሚገኙ ወረዳዎች ከፍተኛው
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
28
የተማሪ ክፍል ጥምርታ የተመዘገበበት መሆኑን የ2000 በጀት ዓመት Aመታዊ የትምህርት
ስታትስቲክስ መጽሔት ያመላክታል።
በጥቅሉ በመስክ መረዳት የተቻለው ትምህርት ለመንግስት ሥራ መቀጠሪያ Aድርጎ
የመመልከቱ Aዝማሚያ Aሁንም ስለAለ ትምህርት ጥሩ ነጋዴ ወይም ጥሩ ገበሬ ወዘተ
ለመሆን Eንደሚያስችል Aውቆ ከወዲሁ የየራሱን ራEይ ሰንቆ የመሄድ ጉዳይ
Aልተሠራበትም በማለት የውይይት ተሳታፊዎች ያረጋግጣሉ። ስለሆነም የAገሪቱ Iኮኖሚ
ሊሸከመው የሚችል ሰው ለማፍራት መስራት የግድ በመሆኑ ስርዓተ ትምህርቱ በትክክል
መተግበሩንና ያለበትን Eጥረት በየጊዜው መፈተሽና የህብረተሰቡን ፍላጎት ማሳካት
ይኖርብናል። በሌላ በኩል ህጻናት ፊደል ሳይለዩ ከክፍል ክፍል የማሳለፍ ችግር መኖሩና
Aምስተኛ ክፍል ደርሰው ማንበብና መጻፍ የማይችሉ ህጻናት በመኖራቸው ብዙዎች
ወላጆች ልጆቻቸው ደግመው Eንዲማሩ የመጠየቅ ሁኔታ Eንዳለ ያስረዳሉ።
ትምህርት ቤት Eየዋለ ለውጥ ካላመጣ ለምን Eልከዋለሁ የሚሉ ወላጆችም ቀላል የማይባል
ቁጥር ያላቸው ናቸው። ከታች ጀምሮ Eስከ Aስረኛ ክፍል ድረስ የሚሰጠው ትምህርት
የተጠናከረ ባለመሆኑ ልጆቻችን በሁለተኛ ደረጃ ይወድቃሉ ። በግንባር በመገኘት ውይይት
ካካሄድንባቸው Aራት ቀበሌዎች ውስጥ በሶስቱ ቀበሌዎች የትምህርት ጥራት በዋና
ችግርነት መነሳቱ ህበረተሰቡ ለትምህርቱ ጥራት የሰጠውን ቦታ የሚያመለክትና የቀጣይ
የትኩረት Aቅጣጫ መሆን Eንዳለበት የሚያሳይ ነው።
የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ፕሮግራም፦ በAገር Aቀፍ ደረጃ ተወዳድረው ወደ ሶስተኛ ደረጃ
ትምህርት መግባት የሚችሉ ወጣቶችን ለማፍራት የትምህርቱን ጥራት መጠበቅ
የፕሮግራሙ Aንዱ ተግባር ነው። የትምህርቱን ጥራት ለማስጠበቅ ደግሞ ደረጃቸውን
የጠበቁ መምህራን በበቂ መኖርና የሴክሽን ተማሪ ጥምርታና የመጽሐፍ ተማሪ ጥምርታ
ማሻሻል በትምህርቱ ጥራት ቀላል የማይባል AስተዋጽO Aላቸው።
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
29
ሠንጠረዥ 4. Aጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት የጥራት መለኪያ Aመልካቾች
የዞንና የቀጠናና የክልል ስም ተቋም
የተማሪ
ሴክሸን
ጥምርታ
የተማሪ
መምህር
ጥምርታ
የሠለጠኑ
መምህራን
ድርሻ በዞን%
1 ደቡብ ጎንደር/6 ወረዳዎች / 4 78 58 59
2 ምስራቅ ጎጃም//ሁሉም ወረዳዎች / 22 76 56 62.37
3 Aዊ /ትምህርት ቤት ያላቸው ወረዳዎች / 9 69 49 62.93
4 ምEራብ ጎጃም /5 ወረዳዎችና ባህርዳር / 12 75 64 54.17
5 የደቡብ ምEራብ የልማት ቀጣና 47 74 57 53.6
Aማራ ክልል 211 68 53 59
ምንጭ ፦ ትምህርት ቢሮ Aመታዊ የትምህርት ስታስቲስቲክስ መጽሔት 2000 ዓም በስሌት የተገኘ
ከሠንጠረዡ መመልከት Eንደሚቻለው የልማት ቀጣናው የተማሪ ሴክሽን ጥምርታው
ከክልሉ Aማካኝ ነጥብ በላይ ከመሆኑ በተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎች ከፍተኛ ቁጥር
ያላቸው ተማሪዎች በቀጣናው Eንዳሉ Aመላካች ነው። በክፍል 40 ተማሪዎችን
ለማስቀመጥ ከመታሰቡ ጋር ተያይዞ በቀጣይ ተጨማሪ መማሪያ ክፍሎችን መገንባት
ይኖርብናል።
በAጠቃላይ በመስክ በተመለከትናቸው Aካባቢዎች በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች
የውስጥ ድርጅት Aለመሟላት በተለይም የፕላዝማ ቴሌቪዥኖች Aለመኖር ወይም
ባለመስራታቸው ምክንያት ከሌሎች Eኩል Eየተማሩ Aለመሆኑን በችግርነት ይነሳል።
ከዚህም በተጨማሪ መምህራን ያለውን የላቦራቶሪ ክፍል ለመጠቀም ጥረት ባለማድረጋቸው
ምክንያት በተግባር ያልተደገፈ ትምህርት Eንዲኖ Aድርጓል። ቁጥራቸው ቀላል የማይባል
ትምህርት ቤቶች በሰለጠኑ ርEሰ መምህራን Eየተመሩ ባለመሆናቸው በትምህርቱ ጥራትና
ብቃት ላይ ከፍተኛ የሆነ Aሉታዊ ተጽEኖ Aሳድሯል። የደቡብ ምEራብ የልማት ቀጣናም
ከችግሩ ውጭ መሆን ስለማይችል በቀጣይ Eቅዶችን ወደ ተግባር የሚለውጥና የትምህርቱን
ሀብት በAግባቡ ሊይዝና ሊመራ የሚችል የሠለጠነ የሰው ሀይል የትምህርቱን ልማት
በማፋጠን በኩል ወሳኝነት Aለው።
ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ፕሮግራም፦ ሥራ ፈጣሪና ብቁ ሠራተኛ በማፍራት
ግብርናውንና Iንዱስትሪውን ሊያመጋግብ የሚችል በመካከለኛ ደረጃ የሰለጠነ የሰው
ኃይል ገበያው በሚፈልገው የስልጠና መስክ በጥራት ማምረት ከፕሮግራሙ ተግባራት
ውስጥ Aንዱ ነው። በቀጣናው Aገልግሎት በመስጠት ላይ ከሚገኙ መምህራን መካከል
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
30
57.3 በመቶ የመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪ ያላቸው ሲሆኑ 42.7 በመቶ በላይ የሚሆኑት
በዲፕሎማ የተመረቁ ናቸው። በመሆኑም የትምህርቱን ጥራት ለማስጠበቅና 70 በመቶ
በተግባር የተደገፈ ትምህርት ለመስጠት Eንዲሁም ሥራ ፈጣሪ ዜጋ ለማፍራት ደረጃቸውን
በጠበቁ መምህራን ትምህርቱ Eንዲሠጥ ማድረግ በጥራቱ ላይ ከፍተኛ AስተዋጽO
ይኖረዋል።
በገጠሩም ሆነ በከተማ ትምህርታቸውን Eያጠናቀቁ ለሚቀመጡ ተማሪዎች በቴክኒክና
ሙያ በጥራት Eየሠለጠኑ ወደ ሥራ Eንዲገቡ Eንዲደረግ ከህዝቡ ጥያቄ ቀርቧል። ይህ
በዚህ Eንዳለ በቴክኒክና ሙያ ተቋማት ትምህርታቸውን ላጠናቀቁ ብቻ ሳይሆን
ትምህርታቸውንም ላቋረጡት ተግባር ተኮር Aጫጭር ስልጠናዎችን መስጠት Eንዳለብን
ከውይይቱ ተሳታፊ ተጠቁሟል። ከዚህ በተጨማሪ ከተለያዩ ተቋማት ሠልጥነው የሚወጡ
ሠልጣኞች በክህሎት ላይ የተመረኮዘ ስልጠና ማግኘት ይገባቸዋል በማለት ፍላጎታቸውን
ሲገልጹ #የተማረ ሰው ቢኖረንም ክህሎት ያለው ሰው የለንም; በማለት ያብራሩታል።
በመሆኑም የጥራት ችግር የሚነሳው በሁሉም የትምህርት Eርከን ስለሆነ በቀጣይ
የህብረተሰቡን ፍላጎት ለማርካት ጠንክረን መስራት ይኖርብናል። Aዳዲስ የቴክኒክና ሙያ
ትምህርት ቤቶች Eየተከፈቱ ቢሆንም Aሁንም በየቀበሌው በራሳቸው ፈቃድ ተደራጅተውና
Aቅማቸው በፈቀደ ገንዘብ ሰብስበው የስልጠና ጥያቄ ያቀርባሉ። በሌላ በኩል ደግሞ ህዝቡ
ብዙ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች Aገልግሎት በመስጠት ላይ ስለሆኑ የቴክኒክና
ሙያና የሌሎች ተቋማት ግንባታ ከወዲሁ ሊታሰብበት የሚገባ ጉዳይ መሆኑን ይገልጻሉ።
በAጠቃላይ የመምህራን ሥራ መልቀቅ፣ ተማሪዎች ከማንበብ ይልቅ ኮርጆ ማለፍ ወይም
ኩረጃ Eንደባህል ሆኖ መታየት፣ ለሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ልጆቻቸው ረጅም Eርቀት
Eንዲሄዱ መገደዳቸው፣ የሳይንስ መምህራን Eጥረት መኖር፣ የግል ኮሌጆች በተገቢው
ሁኔታ Aለመፈተሽ፣ መምህራን በሹመትና በምደባ መንቀሳቀስ በትምህርቱ ጥራት ላይ
የራሱ ተጽEኖ ማስከተሉ፣ በትምህርት ቤቶች ኬሚካል Eያለ መምህራኑ ለድሞንስትሬሽን
ሥራ Aለማዋላቸው ወይም Aለመጠቀማቸው የሚሉት ችግሮች ባደረግናቸው ውይይቶች
ላይ በትኩረት የተነሱ ስለሆነ በስድስት ዓመቱ ስትራቴጅክ Eቅድ ላይ ትኩረት
Eንድንሰጣቸው የሚያደርጉ ነጥቦች ናቸው።፣
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
31
ለ/ ትምህርት ሽፋንን
የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት፦ ለመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት በተለይም ለመሠረታዊ
ትምህርት EድሜAቸው ለትምህርት የደረሱ ተማሪዎች ትምህርት ቤት በማስገባት በኩል
ትምህርት ቤቶችም ሆኑ የቀበሌ Aመራር Aካላት ቀላል የማይባል Eንቅስቃሴ ያደረጉ
መሆኑን ከተማሪዎችም ሆነ ከህብረተሰቡ ማረጋገጥ ተችሏል ።
ሠንጠረዥ 5. የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት የተጣራ ቅበላ/መደበኛ/
የዞን፣ የቀጠናና የክልል ስም ወ ሴ ድ የፆታ ልዩነት
1 ደቡብ ጎንደር/6 ወረዳዎች / 124.7 116 120 0.932 ምስራቅ ጎጃም 106.8 108 107 1.013 Aዊ/ ከጃዊ በስተቀር / 116.8 106.3 111.5 0.91
4 ምEራብ ጎጃም /9 ወረዳዎችና ባህርዳር / 88.9 85.5 87.2 0.96
5 የደቡብ ምEራብ የልማት ቀጣና 105.9 102.6 104.2 0.976 Aማራ ክልል 101.1 97.8 99.5 0.97
ምንጭ ፦ ትምህርት ቢሮ Aመታዊ የትምህርት ስታቲስቲክስ መጽሔት 2000 ዓም በስሌት የተገኘ
EድሜAቸው ሰባት ዓመት የሞላቸውን ህጻናት ወደ ትምህርት ቤት ለማስገባት በተደረገው
Eንቅስቃሴ የደቡብ ምEራብ Aማራ ቀጣና ከክልሉ Aማካኝ ነጥብ በላይ በማስመዝገብ
የተሻለ Aፈጻጸም Eንዳለው ከሠንጠረዡ መረዳት ይቻላል። ስለሆነም Aፈጻጸማቸው
ዝቅተኛ በሆኑ ወረዳዎች ላይ ትኩረት ሰጥተን ብንቀሳቀስ የተሻለ Aፈጻጸም ማስመዝገብ
ይቻላል።
በተመረጡ ቀበሌዎች ባደረግነው ምልከታ ሁሉም ቀበሌዎች ቁጥራቸው ከAንድ Eስከ
ሁለት የሚደርሱ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች AሉAቸው። ከዚህም በተጨማሪ
Aማራጭና ሳተላይት ትምህርት ቤቶች ተከፍተው በማገልገል ላይ ናቸው። ይህም Aንድ
ተማሪ ከቤቱ ትምህርት ቤት ለመድረስ የሚወስደውን ጊዜ በAንጻሩ Aጭር Aድርጎታል።
ለሴት ህጻናት ትምህርታቸውን ለመከታተል Aንዱ ምቹ ሁኔታ ይሆናል ተብሎ
ይገመታል። ከዚህ በተጨማሪ ከAንድ ቀበሌ በስተቀር ሁለት ሁለት የመጀመሪያ ደረጃ
ትምህርት ቤቶች AሉAቸው። ሁለቱ ቀበሌዎች Aማራጭና ሳተላይት ትምህርት ቤቶች
AሉAቸው። ይህም በቀበሌ ደረጃ የትምህርት ተቋማት ቁጥር Eየጨመረ የመጣ መሆኑን
Aመልካች ነው።
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
32
የልማት ቀጣናው በ2,720 ትምህርት ቤቶች፣ 1,245,253 ተማሪዎች በ21,901 መምህራን
በAማራጭና በመደበኛው ትምህርት ፕሮግራም ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ ሲሆኑ
ጥቅል የትምህርት ተሳትፎው 98.95 በመቶ ነው። ይህም የሚያመለክተው ቀጠናው ከክልሉ
Aማካኝ የትምህርት ሽፋን በ0.95% በልጦ የሚታይ ቢሆንም የመጀመሪያ ደረጃ
ትምህርትን ለሁሉም ለማዳረስና የምEተ ዓመቱን ግቦች ለማሳካት ጠንክረን መስራት
ይኖርብናል። ከዚህ በተጨማሪ የጥቅል ተሳትፎ የፆታ ልዩነት Aመልካች /gross
enrollment girls parity index/ 0.96 መሆኑን የ2001 የመንፈቅ ዓመት ሪፖርት
ያመለክታል።
ሠንጠረዥ 6. የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ጥቅል የትምህርት ተሳትፎ/መደበኛ/
ዞን ወይም ቀጣና
ጥቅል የትምህርት ተሳትፎ
የተጣራ የትምህርት ተሳትፎ
ያልተጣራ የትምህርት
ተሳትፎ የፆታ ልዩነት
የተጣራ የትምህርት
ተሳትፎ የፆታ ልዩነት
ደቡብ ጎንደር/ 6ወረዳዎች / 94 87 0.90 0.93 ምስራቅ ጎጃም 94 85 0.95 0.99 Aዊ/ ከጃዊ በስተቀር / 96 87 0.94 0.97 ምEራብ ጎጃም/ 10 ወረዳዎች/ 78 74 0.92 0.96 ደቡብ ምEራብ ቀጣና 90 83 0.93 0.97 Aማራ ክልል 91.7 82.3 0.96 1.01
ምንጭ ፦ ትምህርት ቢሮ Aመታዊ የትምህርት ስታቲስቲክስ መጽሔት 2000 ዓም በስሌት የተገኘ
በሌላ በኩል ከሠንጠረዡ መረዳት የሚቻለው በመደበኛው የመጀመሪያ ደረጃ የትምህርት
ፕሮግራም ከክልሉ Aማካኝ የትምህርት ተሳትፎ Aንሶ የሚታይ በመሆኑ በልማት ቀጣናው
የትምህርቱ Eንቅስቃሴ ካልተጠናከረ በክልሉ Aፈጻጸም ላይ የራሱ ተጽEኖ Eንደሚኖረው
መገመት ይቻላል። በመሆኑም የሌሎችን ተሞክሮ በመያዝ የትምህርት ሽፋናቸው ዝቅተኛ
በሆኑ Aካባቢዎች ትኩረት ሰጥቶ መስራት ይኖርብናል። ያልተጣራ የሴቶች የትምህርት
ተሳትፎ የፆታ ክፍተትን ስንመለከት በክልል ደረጃ ሴቶች ከወንዶች በተሻለ ወደ ትምህርት
ቤት መምጣታቸውን ሲያመለክት በደቡብ ምEራብ ቀጣና ግን የወንዶች ቁጥር በልጦ ነው
የሚታየው። ስለሆነም ቀጣናው ቢያንስ የፆታ ልዩነቱን Aንድ ለማድረስ መስራት
ይጠበቅበታል ።
በAጠቃላይ የጥቅልም ሆነ የተጣራ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ሽፋን ከክልሉ Aማካኝ
በታች ስለሆነ በቀጣይ ወላጅ ልጆቹን በተከታታይ ወደ ትምህርት ቤት Eንዲልክ
የማድረግና በቆላማውም ሆነ በወይና ደጋው Aካባቢ የሚኖሩ ህጻናት በተለያየ ምክንያት
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
33
ትምህርት ቤት ያቋረጡትንና ያልገቡትን ተከታትሎ ማስገባት ይኖርብናል። ስለሆነም
በቀጣይ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት በተከታታይ Eንዲመጡ የAንድ Aካል ብቻ
ሳይሆን መምህራን፡ የቀበሌው Aመራርና የሁሉም የህብረተሰብ ክፍል ሃላፊነት መሆኑ
ታውቆ ተቀናጅቶ በመስራት የትምህርቱን ተሳትፎ ማሳደግ ይኖርብናል።
የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ፕሮራም ፦ የመጀመሪያ ሳይክል ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት / 9-
10/ EድሜAቸው ከ15-16 ለሆኑ ህጻናት Aጠቃላይ ትምህርት የሚሰጥ ሲሆን የሁለተኛ
ሳይክል ወይም የመሰናዶ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ደግሞ EድሜAቸው ከ17-18 የሆኑ
ተማሪዎችን ለሶስተኛ ደረጃ ትምህርት የሚያዘጋጅ ነው።
በልማት ቀጠናው ውስጥ Aዲስ ወረዳዎችና ከተማ Aስተዳደሮች በመፈጠራቸው ምክንያት
ቡሬ፣ Aነደድና ባንጃ ወረዳዎች የAጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የላቸውም።
በተመሳሳይ Aስራ Aንድ ወረዳዎች የመስናዶ ትምህርት ቤት የላቸውም። የሆነው ሁኖ
በቀጠናው ውስጥ 47 Aጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በ2,225 መምህራን
91,701 (ወንድ 53,955፣ ሴት 44,946) ተማሪዎች ትምህርታቸውን በመከታተል ላይ
ናቸው። የሴቶች ድርሻም 49.01% ነው። ጥቅልና የተጣራ የትምህርት ተሳትፎው 41.32%
Eና 12.6% Eንደቅደም ተከተሉ መሆን EድሜAቸው ለAጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ከደረሱት
መካከል 87 በመቶ Aካባቢ ትምህርት ቤት ያልተመዘገቡ መሆኑን ያመለክታል። ስለሆነም
በቀጣይ በቀጠናው ውስጥ የሚገኙ ሁሉም ወረዳዎች የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ተጠቃሚ
Eንዲሆኑ ለማድረግ ምቹ ሁኔታ መፍጠር ይጠይቃል።
ሠንጠረዥ 7. Aጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ጥቅል የትምህርት ተሳትፎ
ዞን ወይም ቀጣና
ጥቅል የትምህርት ተሳትፎ
የተጣራ የትምህርት ተሳትፎ
ያልተጣራ የትምህርት
ተሳትፎ የፆታ ልዩነት
የተጣራ የትምህርት
ተሳትፎ የፆታ ልዩነት
ደቡብ ጎንደር 36.85 6.87 0.78 1.16 ምስራቅ ጎጃም 39.43 12.19 0.77 0.92 Aዊ 40.13 11.49 0.71 0.87 ምEራብ ጎጃም 47.27 15.1 0.7 0.92 ደቡብ ምEራብ ቀጣና 41.32 12.16 0.74 0.92 Aማራ ክልል 38.3 13 0.82 0.98 ምንጭ ፦ ትምህርት ቢሮ Aመታዊ የትምህርት ስታቲስቲክስ መጽሔት 2000 ዓም በስሌት የተገኘ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጣና በAጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ጥቅል
የትምህርት ተሳትፎ ከክልሉ Aማካኝ ነጥብ በልጦ መታየቱ የተሻለ Aፈጻጸም መኖሩን
ያመለክታል። በቀጣናው በ24 መስናዶ ትምህርት ቤቶች በ752 መምህራን 17144
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
34
ተማሪዎች ትምህርታቸውን ተከታትለዋል። በክልሉ ከሚገኙ የመሰናዶ Aጠቃላይ ሁለተኛ
ደረጃ ትምህርት ቤቶች መካከል 28 በመቶ የሚሆኑት ተቋማት፡ 35 በመቶ የሚሆኑት
የክልሉ ተማሪዎችና 44 በመቶ የሚሆኑ የክልሉ የመሰናዶ መምህራን የሚገኙት በዚህ
ቀጣና ውስጥ ነው። የክፍል ተማሪ ጥምርታው 70 Aካባቢ ነው። ይህም በAንድ ክፍል 40
ተማሪዎችን ለማስተማር ከመታሰቡ Aንጻር የመማሪያ ክፍል ጥምርታው በክልሉም ሆነ
በልማት ቀጣናው የተማሪ መጨናነቅ መኖሩን Aመላካች ስለሆነ በቀጣይ ተጨማሪ
መማሪያ ክፍሎችን መገንባት ይኖርብናል። ከሁሉም በላይ በዚህ ፕሮግራም Aሳሳቢ የሆነው
የተማሪዎች የሴት ድርሻ 8.5% ስለሆነ ከዚህ በበለጠ ሴቶች ወደ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት
የሚመጡበትንና የከፍተኛ ትምህርት ተሳትፎAቸውን የምናጠናክርበትን ስትራቴጅ ከወዲሁ
ማስቀመጥ ይኖርብናል።
ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሌሎች ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት፦ በደቡብ ምEራብ የልማት
ቀጣና በ6 የቴክኒክና ሙያ ተቋማትና ኮሌጆች ለ12,210 ሠልጣኞች በመደበኛውና
በማታው ፕሮግራም በ585 መምህራን ስልጠና በመስጠት ላይ ይገኛሉ። በመሆኑም
በተቋም 26.4 በመቶ በተማሪ 23.3 በመቶ የክልሉ መምህር 24.6 በመቶ የሚገኙት በዚህ
ቀጣና ነው። ከመምህራን መካከል 57.3 በመቶ የመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪ ያላቸው
ሲሆኑ 42.7 በመቶ የሚሆኑት በዲፕሎማ የተመረቁ ናቸው ። በመሆኑም የትምህርቱን
ጥራት ለመጠበቅ ደረጃቸውን በጠበቁ መምህራን ትምህርቱ Eንዲሠጥ ማድረግ ይገባል ።
የቴክኒክና ሙያ ትምህርትንና ሌሎች ኮሌጆችን ስንመለከት በደቡብ ምEራብ Aማራ
የልማት ቀጣና Aንድ ዩኒቨርስቲ፣ Aንድ መምህራን ማሰልጠኛ ኮሌጆች Aገልግሎት
Eየሠጡ ናቸው። በቀጣይ የፍኖተሠላምና የAዊ፣ መምህራን ኮሌጆች ሥራ ይጀምራሉ
ተብሎ ይገመታል። ይህም Aቅም በመፍጠር በኩል ከፍተኛ ሚና ስለሚኖራቸው
በቀጠናውም ሆነ በክልሉ የሚፈለገውን ከፍተኛና መካከለኛ የሰው ሀይል በማፍራት በኩል
የራሳቸውን ሚና ይጫወታሉ ተብሎ ይጠበቃል። የልማት ቀጣናው የምርምር ማEከል
በመሆንም ያገለግላሉ ተብሎ ይታሰባል።
ስለሆነም የቴክኒክና ሙያ ተቋማት የሚሰጡት ትምህርት በAካባቢው Eምቅ ሀብት ላይ
የተመሠረተ ሊሆን ይገባዋል። በመሆኑም በቀጣይ ስድስት Aመታት Aቅርቦትና ፍላጎት
Eንዲጣጣሙ ከወዱሁ የAካባቢውን ሀብት በማንቀሳቀስ የቴክኒክና ሙያ ትምህርት
ፕሮግራም Eንዲስፋፋ ማድረግ ይጠበቅብናል።
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
35
የጎልማሶች ትምህርት፦ የጎልማሶች ትምህርት EድሜAቸው ከ15 ዓመትና በላይ የሆነውን
የህብረተሰብ ክፍል ከማይምነት በማላቀቅ የAስተሳሰብ ችሎታን በማጎልበት የራሱንና
የህብረተሰቡን Aኗኗር ስልት Eንዲለውጥ በማድረግ Aካባቢውን Eንዲንከባከብና የማልማት
Aቅሙን ለማሳደግ በተደራጀ መልኩ የሚሰጥ ትምህርት ነው። ስለሆነም የትምህርት
ተሳትፎን ስናነሳ መረሳት የሌለበት የወጣቱንና የጎልማሳውን የትምህርት ፍላጎት በማርካት
በኩል የሚታወቀው የጎልማሶች ትምህርት ነው። በዚህ ፕሮግራም በተመለከትናቸው Aራት
ቀበሌዎች ውስጥ Aንድም ቀበሌ ለሥራው ወይም ለፕሮግራሙ Eንደ መደበኛው ትምህርት
ትኩረት ሰጥቶ የሚንቀሳቀስ የለም፡፡ ነገር ግን Aንዳንድ ቀበሌዎች ላይ ፈቃደኛ መምህራን
ለወጣቶችና ለጎልማሶች ማስታወቂያ የለጠፉበት ሁኔታ ቢኖርም ለመማር የተመዘገበ ነዋሪ
የለም። ወደ ቀበሌው ማEከላት ለውይይት ከመጡት የሶስት ቀበሌ ወጣቶች መካከል
63.4% ማንበብና መጻፍ የማይችሉ መሆኑ ከዚህ በታች የተዘጋጀውን ዘንጠረዥ
በመመልከት ሁኔታውን ለመገንዘብ ይረዳል።
ሠንጠረዥ 8. በገጠር ቀበሌዎች የወጣቱ የትምህርት ሁኔታ
ቀበሌ
የተሰበሰበ ወጣት
ማንበብና መጻፍ
የማይችሉ
በፐርሰንት
Aፀደ ብርሀን 17 9 52.3
ወይበይኝ 46 31 67.4
ቦቆ ጣቦ 19 12 63.2
ድምር 82 52 63.4
ከ2002 Aስከ2007 ለሚዘጋጀው ስትራቴጅክ Eቅድ ዝግጅት በቴክኒክ ኮሚቴ የተሰበሰበ (2001)
ይህም የሚያመለክተው የቀጣና ልማቱን በመደገፍ ላይ ያለው Aምራች ኃይል የሆነው
ወጣት ከስድሳ በመቶ የማያንሰው ማንበብና መጻፍ Aለመቻሉን ነው። ይህም በቀጠናው
ላይ የሚንፀባረቅ ይሆናል ተብሎ ይገመታል። ስለሆነም በቀጣይ ከድህነት ለመውጣት
የምናደርገውን ትግል Aጠናክረን ለመሄድ EንዲAስችለን የገበሬውን Aቅም ለማጎልበትም
ሆነ ሥራ Aጡን ወጣት ወደ ልማቱ በማስገባት ጎልማሳውንና ወጣቱን በመሠረተ ትምህርት
Eንዲማር ለማድገግ የተማረ Aርሶ Aደር መፍጠር የመጭው ስድስት ዓመታት ተግባራችን
ሊሆን ይገባል።
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
36
ሐ/ የትምህርት ፍትሐዊነትና ብቃት
ፍትሐዋነት፦ ለሁሉም ዜጎች ትምህርት የማግኘትን መብት ለማረጋገጥ በፖሊሲና Eቅድ
Aውጭዎች ዘንድ ከፍተኛ ትኩረት ከሚሠጣቸው ጉዳዮች ውስጥ Aንዱ ነው። በመሆኑም
የትምህርት ተሳትፎን በስርዓተ ፆታና ጆግራፊያዊ Aቀማመጥን መሠረት በማድረግ
Eንደሚከተለው ቀርቧል።
የመስክ Eይታችንን ጠቅለል Aድርገን ስንመለከት ደጋው Aካባቢ የሚገኝ ተማሪው
ትምህርቱን በAንጻራዊነት ይከታተላል ፡ የትምህት ተሳትፎAቸውም ከፍተኛ ነው። በቆላው
Aካባቢ ደግሞ በክረምት ከፍተኛ የግብርና ሥራ ሲኖር በበጋ ግን ከAለው ፀሐያማ የAየር
ንብረትና AንÉር በትምህርቱ ላይ Aሉታዊ ተጽEኖ Aንዳለው ይገመታል። ነገር ግን Aንድ
ትምህርት ቤት ሰፊ የሆነ የቀበሌ ክልል ስለሚይዝ ተማሪዎች ረዥም መንገድ Eንዲሄዱ
ስለሚገደዱ ሴቶች ላይ ችግር ሊፈጥር ይችላል የሚል ግምት Aለን። ስለሆነም ትምህርቱን
Eንደየ Aካባቢው Eያጠናን የችግሮችን መፍትሔ ማቅረብ ይጠበቅብናል።
በከተማና በገጠር ያለውን ልዩነት ስንመለከት በAሁኑ ጊዜ ዝቅተኛ የተማሪ ጥቅል
የትምህርት ተሳትፎ የሚታየው በከተማው ነው። ከተማው ወላጅ Aልባ ህጻናትና ሌሎች
ማህበራዊ ችግሮች ስለAሉበት ይመስላል ሁኔታው የተለወጠ ስለሆነ በቀጣይ በጥናት
ተመስርቶ መፍትሔ መስጠት የEቅዱ የመጀመሪያ ተግባር መሆን ይገባዋል።
ሠንጠረዥ 9. የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ተሳትፎ በከተሞች/በመደበኛው ትምህርት/
ጥቅል የትምህርት ተሳትፎ የተጣራ የትምህርት ተሳትፎ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ደብረ ማርቆስ 59.3 55.6 57.4 44.6 46.4 45.4 Eንጅባራ 146.4 138.8 142.5 109.9 111.6 110.8 ፍኖተ ሠላም 71.7 67.9 69.7 60.2 58.3 59.2 የደቡብ ምEራብ ቀጣና 91.7 82.3 90 0.96 1.01 83 Aማራ ክልል 102.1 97.4 99.8 90.5 89.9 90.2 ከ2002 Aስከ2007 ለሚዘጋጀው ስትራቴጅክ Eቅድ ዝግጅት በቴክኒክ ኮሚቴ የተሰበሰበ (2001)
የሴቶች ተሳትፎ Eያደገ የመጣ መሆኑን በንጥር ቅበላና በንጥር ተሳትፎ መረዳት የምንችል
ቢሆንም የወንዶች ቁጥር ከሴቶች የሚበልጥ ስለሆነ በመጭው Eቅድ ትኩረት የሚሰጠው
ተግባር ነው።
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
37
የትምህርት ዉስጣዊ ብቃት፦ Aንድ የትምህርት ስርዓት ብቃት Aለው የምንለው በAንድ
ወቅት በስርዓቱ የገቡ ተማሪዎች ክፍል ሳይደግሙና ሳያቋርጡ የሚፈለገውን Eውቀትና
ክህሎት ጨብጠው ሲወጡ ነው። በመሆኑም የሚደግሙትንና የሚያቋርጡትን ተማሪዎች
በዚህ ቀጣና ስንመለከት የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጣና ከክልሉ ወዳቂ ጋር
ሲነጻጸር የቀጣናው የተሻለ ቢሆንም በተወሰኑ ወረዳዎች Aፈጻጸሙ ዝቅተኛ ነው።
በመሆኑም ተማሪዎች ማግኜት የሚገባቸውን Eውቀት ገብይተው ወደ ቀጣይ ክፍል
የማሳለፍና የሚያቋርጡ ተማሪዎችን ቁጥር በመቀነስ የሀብት Aጠቃቀማችንን በማሳደግ
የተገኜውን ሀብት ለትምህርቱ ጥራትና ሽፋን ማሳደግ ላይ Eንዲውል በማድረግ በኩል
የተሻለ Aሠራር መፍጠር ይጠበቅብናል።
የጤና Aገልግሎት
መሠረታዊ የጤና Aገልግሎት፦ መሠረታዊ የጤና Aገልግሎት መከላከልን መሠረት ያደረገ
የጤና Aገልግሎት ፕሮግራሞችን ይበልጥ ውጤታማ Eንዲሆኑ የመከላከል ፕሮግራምን
በተሟላ Aኳኋን ተግባራዊ ማድረግ ሲሆን የጤና ኬላዎችና የጤና ጣቢያዎች የሚሰጡት
የህክምና Aገልግሎት የመከላከሉን ሥራ ለመደገፍ የሚካሄድ ሥራ ነው።
የተቋማቱ ሥርጭት በልማት ቀጣናው የሚከተለውን ይመስላል፦
በክልሉ ውስጥ 17 ሆስፒታል፣ 211 ጤና ጣቢያዎች፣ 463 ታዳጊ ጤና ጣቢያዎች፣ 2705
ጤና ኬላዎች ያሉ ሲሆን ከዚህ በተጨማሪ 553 የሚሆኑ የግል የጤና ድርጅቶች Aሉ
Eነዚህም 3 ሆስፒታሎች፣ Aንድ ጤና ጣቢያና 549 በተለያዩ ደረጃ የሚገኙ ክሊኒኮች
Aገልግልት በመስጠት ላይ ይገኛሉ። ከነዚህ መካከል በደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት
ቀጣና የሚገኙት 3 ሆስፒታሎች (Aንድ ዞንና 2 የገጠር ወረዳዎች)፣ 70 ጤና ጣቢያዎች
110 ታዳጊ ጤና ጣቢያዎችና 823 የሚሆኑ የጤና ኬላዎች ናቸው ። ይህም ከክልሉ ጋር
ሲነጻጸር 17.65%፣ 33.18%፣ 23.76% Eና 30.43% Eንደቅደም ተከተሉ በልማት ቀጣናው
ውስጥ ይገኛሉ ተብሎ ይገመታል። ከዚህም በተጨማሪ 112 (20.4%) የሚገመቱ በተለያየ
ደረጃ ላይ ያሉ የግል ክሊኒኮችና 363 የኤክስቴንሽን ባለሙያዎች ተመድበው Aገልግሎት
በመስጠት ላይ የሚገኙበት የልማት ቀጣና ነው። ይህም በመሆኑ Aንድ ሆስፒታል /Aንድ
የዞንና 2የገጠር/ በAማካኝ 2.2 ሚሊየን፣ Aንድ ጤና ጣቢያ/ ታዳጊ ጤና ጣቢያዎችን Aካቶ/
35,756 Aንድ ጤና ኬላ 7,820 ሰዎችን በAማካኝ Aገልግሎት በመስጠት ላይ ናቸው።
ስለሆነም የተቋማት ብዛት ከልማት ቀጣናው ህዝብ ጋር ሲነጻጸር ዝቅተኛ ስለሆነ በቀጣይ
በተቋማት ግንባታ ላይ ትኩረት መሰጠት Eንዳለበት Aመልካች ነው።
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
38
በጤና ተቋማት የሠረታዊ የመድሀኒት Aቅርቦት ዝቅተኛ በመሆኑ ህብረተሰቡ ከግል
ባለሀብቶች Eንድንገዛ ይገደዳል። ከዚህም Aልፎ የሚታከሙበት ጤና ጣቢያና የገጠር
ሆስፒታሎች በቅርብ Eርቀት Aለመኖሩ በዋናነት የሚጠቀሱ ችግሮች ናቸው። በመሆኑም
Eነዚህን ችግሮች ለመፍታት በቀጣይ ስድስት ዓመታት ጠንክሮ መስራት ይጠበቅብናል።
የጤና Aጠባበቅ ኤክስቴንሽን ፕሮግራም፦ የጤና Aገልግሎትን ለህብረተሰቡ በቀበሌና
በቤተሰብ ደረጃ ማዳረስ ሲሆን ዋነኛ ትኩረቱ የህብረተሰቡን ንቃተ ጤና ከፍ በማድረግ
በሽታን ተከላክሎ Eራሱን ጠብቆ Eንዲኖር ማስቻል ነው። ይህ ፕሮግራም Aርሶ Aደሩን
ማEከል በማድረግ የተዘጋጀ ሲሆን በደቡም ምEራብ Aማራ የልማት ቀጣና ከ95 በመቶ
በላይ በሚሆኑ ቀበሌዎች የጤና ኬላዎች ተገንብተዋል። በAብዛኛው ቀበሌዎች ሁለት
ሁለት ባለሙያ የተመደበ ሲሆን በተወሰኑት ቀበሌዎች Aንድ Aንድ የጤና ባለሙያ
ተመድቦ Aገልግሎት በመስጠት ላይ ናቸው። በሽታዎች የሆድ ትላትል፣ ተቅማጥ፣ ሌሎች
የሳንባ በሽታዎች Eና ወባ በብዙ በተጎበኙ ቀበሌዎች የሚከሰቱ በሽታዎች ናቸው።
በAንዳንድ ቀበሌዎች የጤና ተቋም ሆነ የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያ ያልተመደባባቸው
ቀበሌዎች መኖር ከAለው የቀበሌዎች ስፋትና የAንዳንድ ቀበሌዎች የህዝብ ቁጥር ከቦታው
Aቀማመጥ ጋር ተያይዞ ለባለሙያዎች ከባድና Aገልግሎት Aሰጣጡ ላይ ተጽEኖ
Eንደሚያሳድር ይገመታል። በገጠር ያሉ ሴክተር መስሪያ ቤቶች የጤና ኤክስቴንሽን
ፕሮግራም በመተግበር ሞዴል Aለመሆን ይህም ማለት ሽንት ቤት የሌለው መስሪያ ቤት
ወይም ድርጅት በቀበሌ ማEከላት መኖር። ከዚህ በተጨማሪ በከተማ የጤና ኤክስቴንሽን
ፕሮግራምን ተግባራዊ Aለማድረግ ወይም የመከላከሉ ሥራ በከተማ Aለመጀመሩ ሌላው
ችግር ነው። Eንደ ቆቦ ጣቦ በመሳሰሉት ቀበሌዎች የውኃ Eጥረቱ የጎላ በመሆኑ ጭስ Aልባ
ምድጃ የሚያሰሩት ክረምትን በመጠበቅ ብቻ ነው። ይህንንም ለመከላከል ከህብረተሰቡ
ጋር የሚሄድና Aዋጭ ቴክኖሎጅ Eንድናስብ ያደርገናል።
Eናቶችና ህጻናት፦ የEናቶችና ሕጻናትን ሞት መጠን ለመቀነስና ጤናማ Aምራች ዜጋ
ለመፍጠር Eንዲቻል Aስቀድሞ መከላከልን ማEከል ያደረገ የጤና ፖሊስን ተግባራዊ
በማድረግ የምEተ ዓመቱን ግቦች ላማሳካት ከፍተኛ ጥረት የሚጠይቅ ነው ።
የEናቶችና ህጻናት ጤናን በተመለከተ ክልሉ በAማካኝ በቅድመ ወሊድ 43%፣ በወሊድ
11.7% በድህረ ወሊድ ደግሞ 22.8% Eንዲሁም በህጻናት ክትባት 69.5% ሽፋን
መድረስ ተችሏል። የልማት ቀጣናውን Aፈጻጸም ስንመለከት በድህረ ወሊድ 47.85%፣
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
39
በወሊድ 19.25%፣ በድህረ ወሊድ 49.9% Eንዲሁም በህጻናት ክትባት 62.25% ሽፋን
Aለው። በመሆኑም በክልሉም ሆነ በልማት ቀጣናው በወሊድና በድህረ ወሊድ ላይ የታየው
Aፈጻጸም ዝቅተኛ ሁኖ ይታያል። Aፈጻጸሙ ዝቅተኛ ሊሆን የቻለው የጤና ኤክስቴንሽን
ባለሙያዎች የማዋለድ ክህሎት ዝቅተኛ መሆን በምክንያትነት ከሚጠቀሱት Aንዱ ነው።
በሌላ በኩል ለነገ የማይባል ተግባር የቤተሰብ ምጣኔ ሲሆን ሽፋኑን ስንመለከት በክልል
Aማካኙ 42.6 % ነው። የደቡብ ምEራብ የልማት ቀጣና 50% የደረሰና ከክልሉ Aማካኝ
Aፈጻጸም የተሻለ ቢመምስልም በሁሉም መልክ የህዝቡን ቁጥር ከልማታችን ፍጥነት ጋር
ተመጣጣኝ ለማድረግ የተደረገው Eንቅስቃሴ Aዝጋሚ ነው። በመስክ ከተጠቃሚዎች
መረዳት የቻልነው የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች ለተለያየ ሥራ ወይም ተግባር ወደ
ልማት መንደሮች ሲንቀሳቀሱ የጽንስ መከላከያ መድሐኒት ለተጠቃሚዎች በማደል ምቹ
ሁኔታ የተፈጠረ ቢሆንም የበለጠ ውጤት ለማምጣት Aርሶ Aደሩ ላይ የባህሪ ለውጥ
Eንዲያመጣ መሥራት ይጠይቀናል።
ተላላፊ በሽታዎች፦ ተላላፊ በሽታዎችን በመከላከልና በመቆጣጣር ሂደት ውስጥ Eንደዋንኛውም
የክልሉ ክፍል ወባማ በሆኑ የልማት ቀጣናው በገዳይነቱ ታዋቂ የነበረውን የወባ በሽታን ለመግታት
በተደረገ ጥረት የትንኝ መከላከያ Aጎበርን ስርጭት በመካሄዱና የማስረጨት ሥራ ከመሰራቱ
በተጨማሪ ህዝቡ ተደራጅቶ የAካባቢ ቁጥጥር ሥራን በማከናወኑና የመከላከያ Eርምጃዎች
Eንዲወስድ በመደረጉ ከፍተኛ ለውጥ ማስመዝገብ የተቻለ ቢሆንም በAባይ ቆላማ Aካባቢ Aሁንም
በAካባቢው ካሉት ዋና ዋና በሽታዎች የመጀመሪያውን የያዘው የወባ በሽታ ነው። ከዚህም በተመሳሳይ
በወይና ደጋው Aካባቢ ከፍተኛ የመስኖ ተጠቃሚ በሆነው የህብረተሰብ ክፍል ችግሩ ከሌሎች Aካባቢ
ጎልቶ ይስተዋላል። በተለይ የወባ በሽታን በተፈለገው መጠን ለመቀነስ ያልተቻለው የህብረተሰቡ
ቴክኖሎጅን የመቀበል Aቅሙ ዝቅተኛ በመሆኑ የተሰጠውን Aጎበር ለመጫኛ፣ ለራስ
መጠምጠሚያነት፣ ለገለባ መሰብሰቢያና ለመሳሰሉት ሥራ በማዋሉና በAግባቡ የመጠቀም ልምዱ
ባለመዳበሩና Aጎበር በሚAስፈልገው ደረጃ ወይም በቤተሰብ ብዛት ባለመቅረቡ በሚፈለገው መጠን
ወባል ማጥፋት Aልተቻለም። ከዚህ በተጨማሪ Eንደ ቆጋ ባሉ ግድቦች Aካባቢ የተጠቂው ቁጥር
የጨመረ የመጣ በመሆኑ በቀጣይ በጣናሐይቅና በግድቦች Aካባቢ የምርቱን ሥራ Eንዳይደናቀፍ
የመከላከሉ ሥራ ማጠናከርና Aጎበር ያላገኙ EንዲAገኙ ማድረግና Aጠቃቀሙን ማሳደግ ይገባናል።
የኤች.Aይ.ቪ ኤድስ ወረርሺኝ በክልላችን በከፍተኛ ደረጃ Eየተስፋፋ የሚገኝ ሌላው
የክልላችን Aደጋ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በ1977 በጀት ዓመት በፈቃደኝነት ከመተመረመሩት
97,897 ውስጥ ቫይረሱ የተገኘባቸው 11,814 ሲሆኑ በ2000 በጀት ዓመት ደግሞ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
40
1,403,241 (12.07%) በፈቃደኝነት ተመርምረው የበሽታው ተጠቂ የሆኑት 50,886(3.6%)
ናቸው። ነገር ግን በቀጣናው ማለት በደቡብ ምEራብ የልማት ቀጣና በተመሳሳይ በጀት
ዓመት 367,092 ፈቃደኛች ተመርምረው የበሽታው ተጠቂ የሆኑት 13,082 በመሆናቸው
ንጽጽሩን 3.56% ያደርሰዋል። ይህም በክልሉ ካለው ስርጭት ተቀራራቢነት Aለው።
በክልሉ ባሉ በርካታ የጤና ተቋማት የበጎ ፈቃድ ምክርና የደም ምርመራ Aገልግሎት
በመሰጠት ላይ ይገኛል። በዚህም በርካታ ወገኖች የAገልግሎቱ ተጠቃሚ ሆነዋል።
በተመሳሳይ ሁኔታ የኤች.Aይ.ቪ ኤድስ ከEናት ወደ ልጅ በጽንስ Aማካኝነት
Eንዳይተላለፍ ለማስቻልና በርካታ የሆኑ የኤድስ ህሙማን የማራዘሚያ መድሃኒት
ተጠቃሚ Eንዲሆኑ ጥረት በመደረግ ላይ ነው።
ሥራ Aጥነትና ሌሎች ማህበራዊ ችግሮች
በቀጠናው ከሚስተዋሉ ችግሮች ቁልፍ ችግሮች Aንዱ የሥራAጥነት ችግር ሲሆን ለዚህ
ችግር ግምባር ቀደም ሰለባ የሆነው ደግሞ ወጣቱ ነው፡፡ ክልሉ ባለፉት ዓመታት የወጣት
ሥራAጥነት ችግርን ለመፍታት በተለይ በከተሞች በስፋት የተንቀሳቀሰና ለብዙ ሥራAጥ
ወጣቶች የሥራ Eድል መፍጠር የቻለ ቢሆንም Aሁንም በገጠርና በከተማ ሰፊ ብዛት
ያለው የሥራAጥ ወጣት ይገኛል፡፡ በተለይ በገጠር በናሙና ቀበሌዎችና ወረዳዎች ነዋሪ
ከሆነው ህ/ሰብም ሆነ ከወጣቱ መረዳት Eንደተቻለው ከመሬት ጥበት ጋር ተያይዞ
በተለመደው የEርሻ ሥራ ለመሰማራት ያልቻለ ወጣት ቁጥር Eየጨመረ ይገኛል፡፡
በመሆኑም ከEርሻ ውጭ ባሉ ሥራዎች ወጣቱ Eንዲሰለፍ ማድረግ የግድ ይላል፡፡
በAጠቃላይ በገጠርም ሆነ በከተማ ያለው ወጣት በመጀመሪያ ደረጃ ከሥራAጥነት ችግር
Eንዲላቀቅ በሁለተኛ ደረጃ ደግሞ በቀጠናው በሚደረገው የልማት Eንቅስቃሴ የበኩሉን
ድርሻ Eንዲወጣ ምቹ ሁኔታ መፍጠር ያስፈልጋል፡፡
በገጠርና ከተማ ሰፊ የሥራ Eጥነት፣ የከተማ ድህነትና ኤች Aይቪ ኤድስ ባስከተሉት
Aሉታዊ ተጽEኖ የተነሳ ልመና፣ ጎዳና ተዳዳሪነትና ሴተኛ Aዳሪነት በዋና ዋና ከተሞች
በግልጽ የሚታዩ ማህበራዊ ችግሮችና ጠንቆች ናቸው፡፡ ወላጆቻቸው የሞቱባቸውና
በAስቸጋሪ ሁኔታ ላይ የሚገኙ ሕጻናት ወስብስብ ማህበራዊ፣ ሥነልቦናዊና Iኮኖሚያዊ
ችግሮች Aሏቸው፡፡
ከዚህ በተጨማሪም ከሥራAነት ችግርና ከተለያዩ ሌሎች መነሻዎች የመነጩና ልማቱን
የሚያጓትቱ ማህበራዊ ችግሮች Eንዳሉ ይታወቃል፡፡ ስለዚህ Eነዚህን ችግሮች የሚፈቱ
ሥራዎች ሊሰሩ ይገባል፡፡
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
41
3.6.5. የፖለቲካ ሁኔታ
የAማራ ክልል መንግሰት ሀገሪቱ የምትገኝበትን ዝቅተኛ ሶሺዮ Iኮኖሚያዊ የEድገት ደረጃ
ለማሻሻል የፌደራል መንግስት ያስቀመጠውን ሀገራዊ ራEይ የያዛቸው በህዝብ ተሳትፎና
በህዝብ መፈቃቀድ የተመሠረተ ዲሞክራሲያዊ ስርዓት፣ መልካም Aስተዳደርና ማህበራዊ
ፍትህ ማስፈን& ከድህነት ተላቃ መካከለኛ ገቢ ያላት Iትዮጵያ Eውን ማድረግ የፖለቲካ
ቁርጠኝነት Aለው፡፡ ያልተማከለ Aስተዳደርን Eስከ ወረዳ ተግባራዊ በማድረግ ህብረተሰቡ
በልማቱ ላይ Eንዲሳተፍ የማድረግ ሥራ በመሰራቱ ሁሉም Aካባቢውን ለማልማት
በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል። የኋላቀርነት መሠረታዊ መንስኤዎች በመለየትና ሀገራዊ
የሆነውን ራEይ ለማሳካት ግብርና መር Iንዱስትሪ ልማት ስትራቴጅ፣ የገጠር ልማት
ፖሊሲዎችና ስትራቴጅዎች፡ የዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታና የድህነት ቅነሳ ፕሮግራም
በመተግበር ላይ በመሆናቸው Iኮኖሚያዊና ማህበራዊ ልማትን በማፋጠን የህዝቡን
ተጠቃሚነት የማረጋገጥ ተግባራት በክልሉ በመሠራት ላይ ይገኛል።
ከዚህ በተጨማሪ በመንግስት የወጡ ፖሊሲዎችንና ስትራቴጅዎችን ለመተግበር የማስፈጸም
Aቅም ግንባታ ዋና ጉዳይ ሆኖ በመገኜቱ የተለያዩ የAቅም ግንባታ ስትራቴጅዎችና
ፕሮግራሞች ተቀርጸው በክልሉ በመተግበር ላይ ናቸው። የመንግስት መስሪያ ቤቶችን
Aቅም ለመገንባት Aምስት ንUስ ፕሮግራሞችን ያቀፈ የሲቪል ሰርቪስ ማሻሻያ
ፕሮግራም ተነድፎ ከክልል Eስከ ወረዳ በመተግባር ላይ በመሆኑ ልማቱን ለማፋጠን ምቹ
ሁኔታ Eየፈጠረ ይገኛል። በክልሉ ውስጥ የሚገኙ ከተሞች ከወትሮው በተለየ ትኩረት
Aግኝተው በራሳቸው Eንዲደራጁና የቅርብ Aመራር Eያገኙ ልማት Eንዲፋጠን የከተሞች
ፕላንና ጠቅላላ ስራ ሒደት ተጠናክሮ Eንዲቀጥል ሆኗል። ከተሞች የIንዱስትሪና የገበያ
ማEከላት በመሆን የግብርናና የIንዱስትሪ ልማቱን የEድገት ማEከላት ሆነው ማገልገል
የሚችሉበት መሠረት በመጣል ላይ ነው።
በክልሉ ያለው ፖለቲካዊ ሁኔታና ውሃ ተኮር የልማት Aቅጣጫ በቀጣናው የተለዩትን
ሀብቶች ለማልማት፣ የልማት ማነቆዎችን ለማቃለልና የማስፈጸሚያ ሀብት ለመመደብ
ምቹ መሆኑን ያመለክታል፡፡
4 የቀጣናው ዋና ዋና ሀብቶች
4.1. የውኃ ሀብት
ደቡብ ምEራብ Aማራ ልማት ቀጣና በሚከተሉት ዋና ዋና የውሃ ሀብቶች ይታወቃል፡፡
Aመቱን ሙሉ የሚፈሱና የማይፈሱ በርካታ ወንዞች
የፍሰት መጠናቸው የተለያዩ ምንጮቸ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
42
ጮቄ፣ Aዳማና Eንጅባራ ተራሮች የውሀ ማማዎች
ርጥበታማ ቦታወችና ኩሬዎች
ለሀይል ምንጭ ሊዉሉ የሚችሉ ፏፏቴዎች መኖር
የፍል ዉሃ መኖር
የማEድን ዉሃ መኖር
ሀይቆች
የAባይ ወንዝ
የወንዞችና መስኖ ልማት ሁኔታ
ደቡብ ምEራብ የልማት ቀጠና ከምስራቅ ጎጃም ዞን ፣ከAዊ ዞንና ከከፊል ምEራብ ጎጃም
ወረዳዎች ከፍተኛ ቦታዎች ተነስተው በተለያየ Aቅጣጫ ወደ Aባይ ወንዝ የሚገቡ
ወንዞችን የሚያካትት ነው። በልማት ቀጠናው የAብዛኛዎቹ ትላልቅና Aመቱን ሙሉ
የሚፈሱ ወንዞች መነሻቸው ጮቄ፣ Aዳማና Eንጅባራ ከፍተኛ ተራራማ ቦታዎች Aካባቢ
ነው። በዚህ ጮቄ በመባል በሚታወቀው የውሃ ማማ ዙሪያ Aመቱን ሙሉ ለሚፈሱ ወንዞች
መነሻ የሚሆኑ የፍሰት መጠናቸው ከፍተኛ የሆኑ ምንጮች ይገኛሉ።
ወይና ደጋማዉ Aካባቢ በAብዛኛው ሜዳማና ለም መሬት Eንዲሁም የተሻለ የከርሰ ምድር
ዉሃ ያለበትና በርካታ ወንዞች ያሉበት በመሆኑ ለመስኖ ልማት Aመቺ ነዉ። ዋና ዋና
Aመቱን ሙሉ የሚፈሱ ወንዞች:- Aባይ፣ ዝማ፣ ሰዴ፣ ተምጫ፣ ላህ፣ Aዟሪ፣ ተሜ፣ ብር፣
Aየሁ፣ ጉማራ፣ ጌደብ፣ ፈጣም፣ ደንደር፣ ጥምብል፣ Aርዲ፣ ዲሞ ወዘተ… የመሳሰሉት
ናቸው። Eነዚህ ወንዞች በዚህ ንUስ የልማት ቀጠና በAብዛኛው በሜዳማ Aካባቢ ስለሚጓዙ
በቀላል ወጭና ቴክኖሎጀ (በባህላዊና ዘመናዊ) ለመስኖ ልማት ለመጠቀም ይቻላል።
ሆኖም ግን Eነማይና ደጀን ወረዳዎች Aካባቢ ሰፊ በመስኖ ሊለማ የሚችል ሜዳማ
መሬት ቢኖርም በባህላዊም ሆነ በዘመናዊ መልኩ በመስኖ ለመጠቀም የወንዞች ወስንነትና
የፍሰት መጠን Aናሳ መሆን ይሰተዋላል። የከርሰ ምድር ውሃም ቢሆን ለቆላማው ሸለቆ
Aካባቢ ቅርብ በመሆኑ ለመስኖ ልማት የሚሆን በበቂ ለማግኘት የሚቻል Aይመስልም።
የAፈሩ Aይነት መረሬ በመሆኑ ምናልባት ውሃን በማንጣፈፍ በAመት ሁለት ጊዜ ማምረት
ይቻል ይሆናል። በሌሎች የንUስ ቀጠናው ወረዳዎች ግን በባህላዊም ሆነ በዘመናዊ ዘዴ
በመስኖ ለማልማት የገፀ ምድርና የከርሰ ምድር ዉሃ ስለሚገኝ Aነስተኛ፣መካከለኛና
ከፍተኛ የመስኖ Aውታሮችን መዘርጋት ይቻላል።
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
43
በጃቢ ጥህናን፣ በወንበርማ፣ በጉዛምን Aንከሻና ሌሎች Aዊ ዞን ወረዳዎች ሰፋፊ በግል
የተያዙ የEርሻ መሬቶች ቢኖሩም ሙሉ በሙሉ በዘመናዊ የመስኖ Aውታሮች ዘዴ
Eየተጠቀሙባቸው ባለመሆኑ የሚጠበቀውን ያህል ምርት Eየሰጡ Aይደለም። ለAካባቢው
Aርሶ Aደርም AርAያ በመሆን ዘመናዊ ቴክኖሎጅን ከማስፋፋት Aንፃር Aስተማሪነታቸው
Aናሳ ነው። ከፍተኛ የመስኖ Aውታሮችን ለመጠቀም ለምና ሜዳማ መሬት Eንድሁም
በAካባቢው ብር Aየሁና ጉማራ የመሳሰሉት ትላልቅ ወንዞች ቢኖሩም በመካከለኛና ከፍተኛ
የመስኖ Aውታር Aልተጠቀሙባቸውም።
በዚህ ንUስ የልማት ቀጠና Aካባቢዎች በወንዞች ግራና ቀኝ በመስኖ ሊለሙ የሚችሉ
ሰፊና ለም መሬቶች Aሉ። Eነዚህን በቀላሉ በመስኖ ቢለሙ የተሻለ ውጤት ሊያስገኙ
የሚችሉ መሬቶች ከዚህ በፊት የተለመደው ለግጦሽ Aገልግሎት ማዋል ስለሆነ በAሁኑ
ስዓት የመስኖ ልማትን ከማስፋፋት Aንፃር ተፅEኖ ይኖረዋል::
በንUስ የልማት ቀጠናው ከደጋማውና ቆላማው Aካባቢ በተሻለ ሁኔታ በባህላዊና ዘመናዊ
መልኩ በመስኖ የመጠቅም ልምዱ ቢኖርም ካለው Eምቅ የውሃ ሃብት ለምና ሜዳማ
መሬት Aንፃር ገና ብዙ ይቀራል። በመስኖ የማልሚያ ዘዴውም ከማጥለቅለቅ ያለፈ
ባለመሆኑ ከፍተኛ የውሃ ብክነት Eየደረሰ ነው። ሌሎች ውሃን ቆጥቦ ጥቅም ላይ ለማዋል
የሚረዱ ዘዴዎችን የመጠቀም ልምዱ ዝቅተኛ ነው።
በቡሬ ወረዳ ፈጣም ወንዝ ዳርና ዳር ያለ የግጦሽ መሬት
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
44
ደጋማው ስነ ምህዳር ንUስ የልማት ቀጠና ከፍተኛና ቀዝቃዛ ቦታ በመሆኑ የዉሃ ማማ
በመባል የሚታወቅ ነው።ይሀ Aካባቢ በመጠኑም ቢሆን በሳርና ደጋ ዛፎች (Aስታና
ጅብርና) የተሸፈነ ነው። ሆኖም በተለይ በAዳማ ተራራ Aካባቢ ያሉ Aርሶ Aደሮች
በመሬት ጥበት ምክንያት በሳርና ደጋ ዛፎች የተሸፈነውን ከፍተኛ ቦታ በማረስና ቤት
በመስራት የውሃ ማማነቱ Eንዲቀንስ Eያደረጉ ነው።በልቅ ግጦሽ በርካታ በጎች፣ የዳልጋ
ከብቶችና የጋማ ከብቶች ሰለሚሰማሩ የደጋ ዛፎችና ሳሩ Eየተመናመነ ነው። በተጨማሪም
በጮቄ ተራራ Aካባቢ Aርሶ Aደሩ ወደ ተራራው በመጠጋት የEርሻ መሬት በማስፋፋት
በሳርና ደጋ ዛፎች የተሸፈነው ቦታ ስለሚታረስ ለጎርፍ በመጋለጡ የውሃ ማማነቱ
Eንደሚቀንስ ይገመታል።
በጮቄና Aዳማ ከፍተኛ ቦታዎች Aካባቢ በAብዛኛው ከሀምሌ Eስከ ጥር ባሉት ወራት
በተለይ በሌሊት በረዶ ይፈጠራል። ይህ በረዶ በቀን የፅሀይ ሙቀት ሀይል ወደ ፈሳሽነት
በመቀየር የገፀ ምድር ውሃን ይፈጥራል። በተጨማሪም Aካባቢው በጣም ቀዝቃዛና ውሃ
Aዘል ከመሆኑ የተነሳ በበጋ ወቅትም ቢሆን ውሃ Aዘልነቱ Eንደተጠበቀ ነው። ይህም
ለምንጮች መጎልበትና መፈጠር ብሎም ለወንዞች መነሻነት ዋነኛው ምክንያት ነው።
በዚህም ምክንያት የAፈሩ Eርጥበታማነት ለብዙ ጊዜ ስለሚጠበቅ በዝናብ Eጥረት
ምክንያት የከፋ ችግር Aይደርስም። Eነዚህ ከፍተኛ የውሃ ማማዎች ከሰውና የቤት
Eንስሳት ንክኪ ነፃ Eንዲሆኑ ካላደረግናቸውና የደጋ ዛፎችን በመትከል ካልጠበቅናቸው ውሃ
Aዘልነታቸው ብሎም የAፈር Eርጥበታማነት Eንደሚቀንስ ግልፅ ነው።ይህ ሁኔታ ደግሞ
ለምንጮችና ወንዞች የፍሰት መጠን መቀነሰ Aይነተኛ ምክንያት ሊሆን ይችላል።
በፍኖተሰላም Aካባቢ ገራይና ጅጋ በተለምዶ ገወቻ በሚባል Aካባቢ የጮቄው ውሀ ውስጥ
ለውስጥ መጥቶ የመነጨ Eንደሚሆን ይገመታል። ሌሎችም በርካታ ምንጮችና ወንዞች
መነሻቸው ይህ ውሃ Aዘል ጮቄ ነው። በተጨማሪም በAዊ ዞን Aንከሻ ወረዳ የፍሰት
መጠኑ ከፍተኛ የሆነ ጉማራ ወንዝ መነሻው Eንጅባራ ከፍተኛ Aካባቢ ሆኖ በመሬት ውስጥ
ለውስጥ ሄዶ የመነጨ Eንደሚሆን ይገመታል። ሆኖም ግን ይህ ከፍተኛና የውሃ ማማ
Aካበቢ በሳርና ተንንሽ የደጋ ዛፎች በመጠኑ የተሸፈነ ቢሆንም ያልተጠበቀ በመሆኑ ከጊዜ
ጊዜ የተፈጥሮ ሃብቱ በመመናመኑ የውሃ ፍሰቱ Eየቀነሰ ነው። የመሬቱ Aቀማመጥ ወጣ
ገባ፣ Aሲዳማ Aፈር Eንዲሁም የመሬቱ ለምነት ደግሞ በጎርፍ የተጎዳ Aካባቢ ነው።
ወንዞቹም በሸለቆ ውስጥ ስለሚፈሱና የመሬቱ Aቀማመጥ ወጣ ገባ በመሆኑ በመስኖ
የመጠቀም ልምዱ ካለው የውሃ ሃብት Aንፃር Aናሳ ነው።
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
45
ቆላማው ሥነ-ምህዳር Aካባቢ የAባይ ወንዝን ተከትሎ ከAዴት ጀምሮ Eስከ ቤንሸንጉል
ክልል ይደርሳል። ይህ Aካባቢ ሞቃታማ፣ የክረምት ዝናበ ዘግይቶ የሚጀምርበትና ቀድሞ
የሚቋረጥበት በመሆኑ Aብዛኛውን ጊዜ በውሃ Eጥረት ምክንያት Aጥጋቢ ምርት
Aይሰበሰብም። የመሬቱ Aቀማመጥም ወጣ ገባ በመሆኑ ለመስኖ ልማት Aመች Aይደለም።
ወንዞችም በከፍተኛ ሸለቆ ውስጥ ስለሚፈሱ በውሃ ሞተር ፓምፕ ካልሆነ በስተቀር በሌላ
መንገድ ለመጠቀም Aስቸጋሪ ነው። ከደጋማው Aካባቢ የሚመጣውን የወንዝ ጎርፍ (spate
irrigation) ተጠቅሞ መስኖ ለማልማትም መሬቱ የተቆራረጠና ዳገታማ በመሆኑ
ጠቀሜታው የጎላ Aይደለም። ሆኖም ግን በAንዳንድ ምንጮችንና በውሃ ሞተር ፓምፕ
በመጠቀም የተወሰነ የመስኖ ልማት Eንቅስቃሴ Aልፎ Aልፎ ይስተዋላል። በተለይ በAባይ
ወንዝ ዳርቻ ያሉ Aነስተኛ ሜዳማ ቦታዎችን በሞተር ፓምፕ በመጠቀም ያለው የመስኖ
ልማት ጅማሮ የሚበረታታ ተግባር ነው።
Eንዲሁም Aመቱን ሙሉ በሚፈሱና በማይፈሱ ወንዞች Aማካይነት መንግስታዊና
መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች በርካታ የወንዝ ጠለፋ ስራዎች ተከናውነው በመስኖ ልማት
በመጠቀም ላይ ይገኛሉ። በመንግስትና መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች የተከናወኑት
የወንዝ ጠለፋ ፕሮጀክቶች ዝርዝርና የሚያለሙት መሬት ስፋት በAኔክስ ተያይዟል።
የምንጮች ሁኔታ
በዚህ የልማት ቀጠና ዉስጥ የፍሰት መጠናቸዉ የተለያየ በርካታ ምንጮች የሚገኙ ሲሆን
ከመጠጥ Aልፈዉ ለመስኖ Aገልግሎት የሚዉሉት የተወሰኑት ብቻ ናቸዉ። በቆላማው
የልማት ቀጠና ዉስጥ Aብዛኛዎቹ ምንጮች በሸለቆ ዉስጥ Aልፈዉ ስለመሄዱ ለግንባታ
Aመች ባለመሆናቸው ሙሉ Aቅማቸውን ተጠቅሞ ጥቅም ላይ ለመዋል Aስቸጋሪ ነው።
በተጨማሪም የመሬቱ Aቀመቀመጥ ወጣ ገባ በመሆኑ ለመስኖ ልማት Aመቺ Aይደለም።
ሆኖም ግን በተወሰነ ደረጃ Aመች በሆኑ Eና ሊለማ የሚችል መሬት ባለበት Aካባቢ
የተወሰነ ጅማሮ Aለ።
በወይና ደጋማው የልማት ቀጠና ዉስጥ የሚገኙ ምንጮች በAብዛኛው የወንዞች መነሻ
ናቸው። በተጨማሪም ለንፁህ መጠጥ ዉሃ Aገልግሎት በዘመናዊ መልኩ የተገነቡ
በመሆናቸው ከትንሾች በስተቀር ለመስኖ Eየተጠቀምንባቸዉ Aይደለም::ከምንጮች
በስተጀርባ ያለዉ ተፋሰስም የተፈጥሮ ሃብቱ ከጊዜ ጊዜ Eየተመናመነ በመምጣቱ የፍሰት
Aቅማቸው Eየተዳከመ መምጣቱነን መገንዘብ ይቻላል።
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
46
ደጋማው ከAዳማ Eስከ ጮቄ የልማት ቀጠና የወንዞችና ምንጮች መነሻ ቢሆንም Aካባቢው
Eርጥበታማ ከመሆኑ የተነሳ ምንጮችን ተጠቅሞ መስኖ የማልማት ልምዱ በሰፊው
Aልተሄደበትም ማለት ይቻላል። የታሸገ ውሃ Aምርቶ ለመሸጥ Aመችና ተስማሚ የሆኑ
ምንጮች Eንዳሉም ይገመታል።
የከርሰ ምድር ውሀ ሁኔታ
በዚህ የልማት ቀጠና ዉስጥ በደጋማው የAየር ንብረት ከ12 ሜትር ጥልቀት በወይና
ደጋማው የAየር ንብረት Aካባቢ ደግሞ ከ18 ሜትር ጥልቀት ጀምሮ ለEጅ ጉድጓድ
የሚሆን የከርሰ ምድር ውሀ በሰፊዉ ይገኛል። ለመለስተኛ ጥልቅ ጉድጓድና ጥልቅ ጉድጓድ
ከ60 Eስከ 200 ሜትር ጥልቀት ሊደርስ Eንደሚችል ይጠበቃል። በቆላማዉ ንUስ የልማት
ቀጠና የከርሰ ምድር ዉሃ Aልፎ Aልፎ ካልሆነ በስተቀር ማግኘት Aስቸጋሪ ነው። ስለሆነም
የከርሰ ምድር ዉሀን ተጠቅሞ መስኖ ለማልማት Aይቻልም።
በኮሶ በር ከተማ የተገነባው የቶፕ ላንድ የታሸገ ውሀ ተቋምና የቡሬ ኩል የፀበል ውሃ
መልካም ጅማሮዎች ናቸው።
የሀይቆች ሁኔታ
በዚህ የልማት ቀጠና ውስጥ በAዊ ዞን ዘንገና (25ሄ\ር) Eና ጥርባና (30ሄ\ር) Eንድሁም
በምስራቅ ጎጃም ዞን ባህረ ጊዮርገስ (80 ሄ\ር ) የሚባሉ ሀይቆች የሚገኙ ሲሆን ለቱሪዝም
መስህብነትም ሆነ ለመስኖ ልማት Eየዋሉ Aይደለም።
የፏፏቴዎች ሁኔታ
በዚህ የልማት ቀጠና ውስጥ ትስኪ ፣ፈጣም፣ ተምጫ፣ላህና ቲምቢ Aካባቢዎች ላይ
ፏፏቴዎች የሚገኙ ሲሆን Eነዚህም ለቱሪስት መስህብነትና ለሃይል ማመንጫነት ሊውል
Eንደሚችሉ ይታሰባል። ከነዚህም ዉስጥ የተወሰኑት ለወደፊት የተጠኑ ሲሆን በAሁኑ ስዓት
የተፈለገውን Aገልግሎት Eየሰጡ Aለመሆኑን ለመገንዘብ ተችሏል።
በAጠቃላይ የዚህ የልማት ቀጠና ስፋት 32,389 ስኩየር ኪሎ ሜትር ነው።ሜደማና
ለመስኖ ልማት Aመች በመሆኑ ሰፊ የሆነ ሊለማ የሚችል መሬት (ከ0-8%ተዳፋትነት)
Eንደሚኖር ይገመታል፡፡
በተጨማሪም በባህላዊ ዘዴ 125,526 ሄ/ር በዘመናዊ የወንዝ ጠለፋና ግድብ 10934 ሄ/ር
ፔዳልና ሞተር ፓምፕ ጅOሜምብሬንና ሌሎች ጉድጓዶች 7000 ሄ/ር በድምሩ 143,460
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
47
ሄ/ር የሚሆን መሬት በመልማት የጓሮ Aትክልቶችን፣ቋሚ Aትክልቶችንና ሰብሎችን
በማምረት Aርሶ Aደሩ በተወሰነ ደረጃ ተጠቃሚ በመሆን የኑሮ ደረጃዉን በማሻሻል ላይ
ነዉ።
የንፁህ መጠጥ ዉሃ Aቅርቦት
ቆላማው ንUስ የልማት ቀጠና ከAዴት ወረዳ ጀምሮ የAባይን ወንዝ ተከትሎ ዝቅተኛ
ቦታዎችን በማጠቃለል Eስክ ቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የሚዘልቅ ነው። ይህ የልማት ቀጣና
ሞቃታማና የተፈጥሮ ሀብቱ የተመናመነ ስለሆነ የከርሰ ምድር ውሃ Aነስተኛ ነው።
ምንጮች በከፍተኛ ሸለቆ ውስጥ ስለሚፈሱ Eንዲሁም የህብረተሰቡ Aሰፋፈር የተበታተነ
በመሆኑ ንፁህ መጠጥ ውህ ለማቅረብ Aመች ባለመሆኑ ሽፋኑ በጣም ዝቅተኛ ነው። ንUስ
የልማት ቀጠናው ሞቃታማ ከመሆኑ የተነሳና የንፁህ መጠጥ ውህ Aቀርቦቱ ዝቅተኛ
በመሆኑ የIንቨስትመንት ስራም ሆነ መንግስታዊ ተቋማትን ለመጠናከር Aስቸጋሪ ነው።
ወይና ደጋማውና ደጋማው ንUስ የልማት ቀጠና Aብዛኛውን የልማት ቀጠና የሚሸፍን
ሲሆን በተሻለ ሁኔታ የከርሰ ምድር ዉሃና ምንጮች የሚገኝበት Aካባቢ ነው። በዚህም
ምክኒያት በመንግስትና መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች በርካታ የጎለበቱ ምንጮችና
ዘመናዊ የEጅ ጉድጓድ የተገነቡበት ስለሆነ የንፁህ መጠጥ ውሃ ሽፋኑ ከቆላዉ ንUስ
የልማት ቀጠና በተሻለ ሁኔታ ላይ ይገኛል። ሆኖም ግን የተገነቡትን የዉሃ ተቋማት
ዘላቂነታቸውን በሚያረጋግጥ መልኩ Eየተያዙና Eየተዳደሩ Aይደለም። በAጠቃላይ
በልማት ቀጠናው ውስጥ በመንግስትና መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች በርካታ የዉሃ
ተቋማት ቢገነቡም በቀበሌ ደረጃ የውሃ ባለሙያ ባለመኖሩ የተገነቡት የውሃ ተቋማት
በAግባቡ Eየተመሩና Eየተዳደሩ Aይደለም። የህበረተሰቡ የንፁህ መጠጥ ውሃ Aስፈላጊነት
ግንዛቤም Aናሳ ነው። ሆኖም ግን የገጠር መጠጥ ዉሃ Aቅርቦትና Aካባቢ ጥበቃ
ፕሮግራም(ፊኒዳ) ባቀፋቸው ወረዳዎች በንፁህ መጠጥ ዉሃና ሳኒቴሽን Eና በዉሃ ተቋማት
Aስተዳደር ላይ የተሻለ ግንዛቤ ተፈጥሯል። ሆኖም ግን የዉሃ ተቋማቱን በማስተዳደር ላይ
Aሁንም ቢሆን የተጠበቀውን ያህል Aይደለም።
የገጠር መጠጥ ውሃ ተቋማት ግንባታን ከEቅድ Eስከ ግንባታ ህብረተሰቡን በማሳተፍና
በዘላቂነት ከማስተዳደር Aንፃር የገጠር መጠጥ ዉሃ Aቅርቦትና Aካባቢ ጥበቃ
ፕሮግራም(ፊኒዳ) የተሻለ ዘዴና ተሞክሮ ያለው በመሆኑ ወደፊት ሊጠናከር የሚገባው
Aቀራረብ ነው። የመለዋወጫ Eቃዎች በቅርብ Aለመገኘት፣ የውሃ ኮሚቴዎችና የውሃ ጣቢያ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
48
ባለሙያዎች የተሃድሶ ስልጠና ተከታትሎ Aለመሰጠት ምክንያት በርካታ የገጠር መጠጥ
ውሃ ተቋማት ተበላሽተው Aገልግሎት Aይሰጡም።
በከተሞች Aካባቢ የንፁህ መጠጥ ዉሃና ሳኒቴሽን ግንዛቤ ከገጠሩ Aንፃር የተሻለ ቢሆንም
ሽፋኑ ግን የተጠበቀውን ያህል Aይደለም። በሁሉም የወረዳ፣ዞንና ክልል ከተሞች የውሃ
ተቋማት ቢገነቡም ካለው ከፍተኛ ከገጠር ወደ ከተማ የህዝብ ፍልሰትና የከርስ ምድር ውሃ
Eጥረት ምክንያት በብዙ ከተሞች የንፁህ መጠጥ ዉሃ Eጥረት ይስተዋላል። በዚህ የልማት
ቀጠና በAዴት ፣በሞጣ፣ በደጀን፣ በደብረማርቆስ፣ ከተሞች የማስፋፊያና ማሻሻያ ግንባታ
ስራዎች በመሰራት ላይ ናቸው። በAጠቃላይ በደቡብ ምEራብ የልማት ቀጠና የንፁህ
መጠጥ ውሃ ሽፋኑ በገጠር 49.6%፣ በከተማ 67.8% በAጠቃላይ ደግሞ 70.2% ሲሆን
በቀጣይ ካለን ሰፊ የውሃ ሀብት በመነሳት ተጠናክሮ መስራትን ይጠይቃል::
4.2. የAፈር ሃብት
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የተለያዩ ሥነ ምህዳሮች፣ የAፈር ዓይነቶችና
የመሬት Aቀማመጥ ያለው ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ የብዙ ውሃ Aካላት ባለቤትና ሁሉንም
ዓይነት ሰብሎች ለማምረት የሚያስችል ምቹ ቀጠና ነው፡፡ ይህ ቀጠና በክልሉ ትርፍ
Aምራችና ከፍተኛው ምርት የሚመረትበት ነው፡፡ ይሁንና Aብዛኛው በቀጠናው የሚለሙ
ሰብሎች ዓመታዊ ሰብሎች ከመሆናቸው Aንፃርና የAፈር ጥበቃና ውሃ Eቀባ ሥራው
በዝቅተኛ ደረጃ ላይ ስለሆነ ከፍተኛ የሆነ የAፈር መሸርሸርና የለምነት መሟጠጥ Eየተከሰተ
ያለበት ቀጠና ነው፡፡ ስለዚህ ይህ ሁኔታ በዚሁ ከቀጠለ Aሁን ያለው ምርታማ የEርሻ
መሬት በAጭር ጊዜ ውስጥ ከምርት ውጪ Eንዳይሆን ያሰጋል፡፡
ከGIS በተገኘ መረጃ መሰረት (WBISPP, 2000) በልማት ቀጠናው ያሉ ዋና ዋና የAፈር
ዓይነቶች Eንደሚከተለው ተዘርዝረዋል፡፡ Vertisols (870,372 ሄ/ር), Cambisols (608,854
ሄ/ር), Nitosols (608,004 ሄ/ር), Lithosols (346,164 ሄ/ር), Luvisols (340,991 ሄ/ር),
Randizians (122,005 ሄ/ር), Gleysols (60,151 ሄ/ር), Regosols (10,466 ሄ/ር), Acrisols
(97,886 ሄ/ር), Fluvisols (55,537 ሄ/ር), Phaeozems (2,369 ሄ/ር) Eና Arenosols (607
ሄ/ር) ናቸው፡፡
ከነዚህ የAፈር ዓይነቶች በተለይም ጥቁር Aፈር (Vertisols) የቀጠናውን 26.87% የሚሸፍን
በመሆኑ ጎልቶ የሚጠቀስ ነው፡፡ ጥቁር Aፈር በተፈጥሮው ቢያንስ Eስከ 50 ሳ.ሜ. ጥልቀት
ድረስ 30% Eና ከዚያ በላይ የሸክላማነት ባህርይ (clay content) ያለው መሆኑ፣ በደረቅ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
49
ወቅት መሰነጣጠቅና በEርጥበት ወቅት ለሰብሎች Eድገት ከሚያስፈልገው በላይ ከፍተኛ
ውሃ በማቆር የAየር Eጥረት መከሰት፣ Eንዲሁም የመጠቅጠቅና የAፈሩ ስትራክቸር
(structure) መበላሸት ይህ የAፈር ዓይነት ከሚገለጽባቸው ባህሪያት ዋና ዋናዎቹ ናቸው፡፡
ይህ Aፈር በAብዛኛው ከመካከለኛ Eስከ ከፍተኛ ጥልቀት ያለውና በሜዳማና ተዳፋታማነቱ
ዝቅተኛ በሆነ የመሬት ክፍል ላይ የሚገኝ ስለሆነ ለመስኖ ልማት በጣም Aመቺነት ያለው
ነው፡፡ ስለዚህ ጥቁር Aፈርን ቀጣይነት ባለው መልኩ ልማት ላይ ለማዋል ካስፈለገ
ትኩረት ሊሰጠው የሚገባው Aፈሩ ላይ የሚሰራው ማንኛውም የEርሻ Eንቅስቃሴ Aፈሩ በቂ
Eርጥበት (optimum moisture level) ላይ ባለበት ወቅት መሆን Aለበት፡፡ ስለዚህም
የመሬት ዝግጅቱና የዘር ወቅቱ ይህንኑ ባገናዘበ መልኩ መሆን ይኖርበታል፡፡
ይህ Aፈር በተገቢው መልኩ ከተያዘ በተፈጥሮው ከፍተኛ የለምነት ደረጃና Eርጥበት
የመያዝ ችሎታ ያለው ሲሆን በተወሰነ ደረጃ ለሥራ ሥር ሰብሎች ካለመመቸቱ በስተቀር
የበርካታ ሰብሎችን ፍላጎት የሚያሟላና Eንደ ትልቅ ሃብት መታየት ያለበት ነው፡፡
ስለዚህም የዚህን Aፈር ምርታማነት የበለጠ ለመጨመር ለAፈር ዓይነቱ የሚስማማ የሰብል
ምርጫ በማድረግና የትርፍ ውሃ ማንጣፈፊያ ቴክኖሎጂዎችን በተለይም ቀጫጭን ቦዮችና
ሰፋፊ መደቦችና ውሃ ማፋሰሻ ቦይ (Broad Bed and Furrow) ሰፊ የጥቁር Aፈር ሽፋን
ባለባቸው Aካባቢዎች መጠቀምያስፈልጋል፡፡
ሌላውና በሁለተኛ ደረጃ የሚጠቀሰው Aፈር ካምቢሶል (Cambisols) ሲሆን ይህም
የቀጠናውን 18.8% መሬት ይሸፍናል፡፡ ካምቢሶል ከዝቅተኛ Eስከ ከፍተኛ የAፈር ጥልቀት
ያለው ሲሆን በAፈሩ Aወቃቀር (texture) ፣ የውሃና የንጥረ ነገር መያዝ Aቅሙ በመካከለኛ
ደረጃ የሚገለጽ በመሆኑ ለበርካታ ሰብሎች ልማት ምቹነት Aለው፡፡ የዚህ Aፈር የካርቦናዊ
ቁስ (Organic matter) ይዘት በዝቅተኛ ደረጃ የሚገለጽ ስለሆነ የናይትሮጂን ንጥረ ነገር
ምንጭ የሆኑ የተለያዩ የማዳበሪያ ዓይነቶችን (የተፈጥሮ Eና ዩሪያ ማዳበሪያ) መጠቀም
የግድ ይላል፡፡ ካምቢሶል የተለያየ የመሬት Aቀማመጥ ባለው በተለይም ወጣ ገባነት ባለው
የመሬት ክፍል በብዛት ስለሚገኝ በጎርፍ የመሸርሸር ሁኔታው ከመካከለኛ Eስከ በጣም
ከፍተኛ ደረጃ ውስጥ ነው፡፡ ስለዚህ የAፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራን Aጠናክሮ መቀጠል ለነገ
የማይባል ተግባር መሆን Aለበት፡፡
በሶስተኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው Aፈር ኒቶሶል (Nitosol) ሲሆን የቀጠናውን 18.77%
የመሬት ሽፋን ይይዛል፡፡ ይህ Aፈር በምስራቅ ጎጃም፣ በምEራብ ጎጃምና በAዊ ዞኖች
በስፋት የሚገኝ ሲሆን ጥሩ የሆነ ውሃ የማንጣፈፍና የማስረግ ባህርይ ያለውና Eንዲሁም
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
50
ለEርሻ ሥራ በጣም የተመቸ ነው፡፡ ይህ Aፈር በዋናነት በሜዳማና ወጣ ገባ መሬት ላይ
የሚገኝ ሲሆን የAፈሩ ጥልቀትም በAብዛኛው Eስከ 150 ሳ.ሜ. ይደርሳል፡፡ የዚህ Aፈር
ቀለሙ ቀይ ስለሆነ በተለምዶ ቀይ Aፈር Eየተባለም ይጠራል፡፡
ይህ Aፈር ለAብዛኛው የብርEና የAገዳ ሰብሎች፣ Aትክልትና ፍራፍሬ Eንዲሁም ለሥራ
ሥር ሰብሎች በጣም ተስማሚ ነው፡፡ Aፈሩ በAብዛኛው የሚፈጠረው ከፍተኛ ዝናብ
ባለበት Aካባቢ Eንደመሆኑ መጠን ለAፈሩ ቀይ መሆን Eንደምክንያትነት የሚጠቀሰው
የካልሲየም (Ca) Eና ማግኒዥየም (Mg) ንጥረ ነገር ከAፈሩ ውስጥ ታጥቦ መወሰድና
በምትኩ የAሉሚኒየም (Al) Eና ብረት (Fe) ንጥረ ነገር መጠን በAንፃራዊነት ከፍ ማለት
ነው፡፡ ይህም ሁኔታ Eየተባባሰ በሄደ ጊዜ የሃይድሮጂን (H+) መጠን ከፍ ስለሚል የAፈር
Aሲዳማነት (ኮምጣጣነት) የመከሰት Eድሉን ከፍ ያደርገዋል፡፡ በAሁኑ ወቅት በቀጠናው
Eየተከሰተ ያለው የAፈር Aሲዳማነት ችግር በዋናነት ቀይ ቀለም ባላቸው ወይም ወደ ቀይ
በሚያደሉ የAፈር ዓይነቶች ላይ መሆኑም ይህንኑ ያረጋግጣል፡፡
ከዚህ Aንፃር በAብዛኛው በምስራቅ ጎጃም፣ ምEራብ ጎጃምና በAዊ ዞኖች የሚገኘውና
Aክሪሶል (Acrisols) የተባለው ቀይና ቡናማ ቀለም ያለው፣ (ከቀጠናው የቆዳ ስፋት 3%
ያህል የያዘ) ከፍተኛ ውሃ የሚያንጣፈፍና ልም (fine textured) የAፈር ዓይነት ሲሆን
በAሉሚኒየም በመመረዝና (aluminum toxicity) በEፅዋት የማይወሰድ ውህድ ፎስፈረስ
(fixed P) በመፈጠሩ የተነሳ የAሲዳማነት ችግር Eየተከሰተ መሆኑን ጥናቶች ያመለክታሉ
(Investment office, unpublished)፡፡ ስለዚህ በቀጠናው የAፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራውን
Aጠናክሮ በመቀጠልና ታጥቦ የሚወሰደውን (Ca) Eና ማግኒዥየም (Mg) ንጥረ ነገር
በመቀነስ Aፈሩ ወደ Aሲዳማነት ከመለወጥ መጠበቅና ችግሩ በተከሰተበት መሬት ላይ
ተገቢውን ቴክኖሎጂ በመጠቀም የAፈሩን ምርታማነት መጨመር ይገባል፡፡
በቀጠናው በAራተኛና Aምስተኛ ደረጃ ላይ የሚቀመጡት Aፈሮች ሊቶሶል (Lithosols) Eና
ሉቪሶል (Luvisols) ሲሆኑ Eንደቅደም ተከተላቸው 10.69% Eና 10.53% የቀጠናውን
የመሬት ሽፋን ይይዛሉ፡፡ በተለይም ሉቪሶል ጥሩ ውሃ የማንጣፈፍ ባህርይ፣ ጥሩ ጥልቀትና
ከፍተኛ የሸክላ ይዘት ያለው ሲሆን በቀጠናው በዋናነት በAዊና ምEራብ ጎጃም ዞኖች
ደልዳላና ዝቅተኛ ተዳፋታማነት ባላቸው መሬቶች ላይ ይገኛል፡፡
ከታች በሠንጠረዡ Eንደተመለከተው ከቀጠናው የመሬት ሽፋን 38% የሚሆነው የመሬት
Aቀማመጡ ከ 0 Eስከ 8% Eና 35% ደግሞ ከ8 Eስከ 15% ባለው ተዳፋትነት የሚገኝ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
51
ሲሆን የAፈሩ የመሸርሸር የተጋላጭነት መጠኑም ዝቅተኛ (ከ 3.13 Eስከ 12.5 ቶን/ሄ/ር
በዓመት) ነው፡፡ ለዚህም ምክንያቱ Aብዛኛው መሬት የተሻለ (24%) የሣር ሽፋን
(grassland cover) ስላለው ነው (WBISPP, 2000)፡፡ ሃያ ሁለት ከመቶ (22%) የሚሆነው
መሬት ደግሞ የመሸርሸር ተጋላጭነቱ በመካከለኛ ደረጃ (12.5-50 ቶን/ሄ/ር በዓመት)
የሚገኝ ቢሆንም የተዳፋታማነት መጠኑ Eየጨመረ በመጣ ቁጥር የሚሸረሸረው የAፈር
መጠንም በዚያው ልክ የመጨመር ሁኔታ ያሳያል፡፡
በAጠቃላይ በዚህ የልማት ቀጠና 73% የመሬት ሽፋን በዝቅተኛ የመሸርሸር Aደጋ ውስጥ
ቢሆንም ችግሩ Aያሳስብም ማለት ሳይሆን የመሬቱ የመሸርሸር Aደጋ ወደ Aሳሳቢነት ደረጃ
ከመሸጋገሩ በፊት Aያያዙን ማሻሻል የሚገባ መሆኑን መገንዘብ ያስፈልጋል፡፡ በቀጠናው
በከፍተኛ ደረጃ (ከ 50 ቶን በላይ በዓመት በሄ/ር) ለመሸርሸር የተጋለጠው መሬት ደግሞ
5% ብቻ ቢሆንም ተሸርሽሮ ከሚወሰደው Aጠቃላይ የAፈር መጠን 50% ያህሉ ከዚህ
የመሬት ክፍል Eንደሆነ የተለያዩ ጥናቶች ያመለክታሉ (Lakew Desta et al., 2000)፡፡
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
52
ሠንጠረዥ 10. የደቡብ ምEራብ የልማት ቀጠና የAፈሩ የመሸርሸር ተጋላጭነት መጠን
የመሸርሸር ተጋላጭነት (ቶን/ሄ/ር/ዓመት)
የተዳፋታማነት መጠን (%) < 3.13 3.13-6.25 6.25-12.5 12.5-25 25-50 50-100 100-200 200-400
ሊሸረሸር የሚችል የመሬት መጠን (በሄ/ር)
0 - 2 255,996 40,448 38,445 28,389 8,578 1,208 709 000
2 - 5 392,527 73,331 85,825 87,481 36,329 6,039 3,239 106
5 - 8 236,405 45,088 58,923 78,019 47,833 9,662 5,466 106
8 - 15 316,890 67,481 79,702 102,280 97,988 26,268 16,298 422
15 -30 277,506 75,348 76,991 67,549 91,227 32,809 23,586 633
30 -45 93,209 31,370 34,029 18,322 26,339 12,278 10,629 317
45 - 60 34,133 11,499 14,254 6,644 8,376 4,227 4,252 211
> 60 13,936 4,136 6,224 2,517 3,330 1,510 1,721 106
ድምር 1,620,602 348,701 394,393 391,201 320,000 94,001 65,900 1,901
ምንጭ:(WBISPP2000)
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
53
የቀጠናው የAፈር ሃብት ያለበት ሁኔታ
በቂ Eርጥበት ያላቸው Aካባቢዎች
በልማት ቀጠናው ውስጥ ከፍተኛ የሆነ የAፈር መከላት፣ ቦረቦር መፈጠር፣ ለምነት
መቀነስና Aሲዳማነት መፈጠር በስፋት ይስተዋላል፡፡ ለችግሮቹ መከሰት ከሚጠቀሱት
ምክንያቶች መካከል ዋና ዋናዎቹ የደን መመናመን፣ መታረስ የማይገባቸው ተራራማና
ተዳፋታማ ቦታዎች በመታረሳቸው፣ የግጦሽ መሬቱ ከAቅም በላይ Eየተጋጠ መሆኑ፣
የAፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራው በሚገባው መልኩ Aለመሰራቱ፣ የተሰራውም በልቅ ግጦሽ
ምክንያት Eየፈረሱ መሆናቸው፣ A/Aደሩ፣ የሰብል ቅሪት መሬት ላይ Aለመተው፣ የተፈጥሮ
ማዳበሪያ Aጠቃቀም በጣም ውስን መሆኑ፣ የሰብል ፈረቃ ልምድ በጣም Aናሳ መሆኑና
የደን ጥምር Eርሻ Aሰራርና ግንዛቤ Aናሳ መሆን ይጠቀሳሉ፡፡
Eርጥበት Aጠር Aካባቢዎች
በቦረቦር የተጎዳ መሬት (ምስራቅ ጎጃም)
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
54
በዚህ የልማት ቀጠና የAባይ ሸለቆን ተከትሎ በቆላማው ሥነ ምህዳር Eርጥበት Aጠር
Aካባቢዎች የAፈር መሸርሸርና የመሬት መራቆት ችግር ከደጋው ጋር ተመሳሳይነት ያለው
ሆኖ በAብዛኛው የAፈሩ ጥልቀት በጣም ስስና ውሃ የመያዝ ችሎታው ዝቅተኛ በመሆኑ
ዋናው ችግር ለሰብሎች Eድገት የሚያስፈልግ የበቂ Eርጥበት Eጥረት ነው፡፡ በነዚህ
Aካባቢዎች የሚሰራው የAፈር ጥበቃ ሥራም የድንጋይ Eርከን ነው፡፡ በተለይም በቆላማው
ሥነ ምህዳር Aካባቢ A/Aደሩ በተወሰነ ደረጃም ቢሆን Eየተጠቀመ ያለው የተፈጥሮ
ማዳበሪያ (ፍግ) ነው Eንጂ ሰው ሠራሽ ማዳበሪያ Eምብዛም ማለት ይቻላል፡፡
4.3. የደንና ዱር Eንስሳት ሃብት
ቀጠናዉ የበርካታ ወንዞች፣ ምንጮችና ዋሻዎች ቤተክርስቲያናት ባለቤት በመሆኑ ይህንን
ተከትሎ ቅሪት የተፈጥሮ ደንና ዛፎች Aልፎ Aልፎ ይታያሉ። በተለያዩ የAርሶ Aደር
ይዞታ መሬት ላይም የAገር በቀል ዛፍ ዝርያዎች በዉስን ወረዳዎች በተበታተነ መልኩ
ይገኛሉ። ሰፊ የሆነ የባህር ዛፍ ደን በግለሰብ AርሶAደር ደረጃ በደጋማዉና ወይና ደጋዉ
/በተለየ መልኩ ሜጫ፣Aቸፈር፣ ባንጃ፣ ወንበርማ ወረዳዎች/ Aካባቢ ባሉ ገበሬዎቸ Eየለማ
የማገዶና ኮንስትራክሽን ፍጆታቸዉን ከማሟላት Aልፎ ለሽያጭ በማዋል ገቢ
Eያስገኘላቸዉ በመሆኑ ልማቱ ተስፋፍቷል። የቀርቀሃ ሃብትም በደጋማዉ Aካባቢ (ስናን
ወረዳና Aዊ ዞን ደጋማዉ Aካባቢ) Eንደሚገኝ ይታወቃል።
የቀርቀሃ ደን( ስናን)
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
55
ወደፊት ዝርዝር ጥናት ቢያስፈልገዉም በቆላማዉ Aካባቢ Eጣን ሊመርትባቸዉ የሚችልና
የEጣን ሃብት ክምችት በባሶሊበን፣ ጎዛምን፣ ቡሬ፣ ደብረኤልያስ፣ Aንካሻ ጓጉሳ ወረዳዎችና
Aባይ ሸለቆን ተከትሎ ይገኛል።
ወደፊት ተገቢ የሆነ የደን ቆጠራና ማኔጅመንት ፕላን ሰነድ Eየተዘጋጀለት ትክክለኛዉን
የደን ሃብት መመዝገብና ማስተዳደር Aስፈላጊ ቢሆንም በዞንና በክልል ደረጃ በተገኘዉ
መረጃ መሰረት 50265.47 ሄ/ር የተፈጥሮና ሰዉ ሰራሽ የሆኑ የመንግስት የፕሮጀክትና
ማህበራት ደኖች Eንዳሉ ይገመታል። ከዚህም ዉስጥ 96.9% ትኩረት የተሰጠቸዉ
የመንግስት ደኖች ናቸዉ። የደን ሃብቱን መልሶ ለመተካት AርሶAደር ተኮር የሆነ የደንና
Aግሮፎረስትሪ ልማት ለማስፋፋት በሚደረገዉ ጥረት የሚያግዙ 50.72 ሄ/ር ሞዴል
የመንግስት ችግኝ ጣቢያዎች በቀጠናዉ ይገኛሉ። ይሁን Eንጂ በበጀት Eጥረት ምክንያት
በሙሉ Aቅማቸዉ ችግኝ Eያፈሉ Aይደሉም።
ከላይ የተጠቀሰዉ የቀጠናዉ የደን ሃብት ቢኖርም የህብረተሰቡን የምግብ የማገዶና
ኮንስትራክሽን Eንጨት Aንዲሁም የEንሰሳት መኖ ማሟላት ካለማሰቻሉም ባሻገር የAፈር
ክለትና የመሬት መራቆት ችግር ሊቀርፍ Aልቻለም።
የደን ሃብት ላይ የሚታዩ ችግሮች
በቀጠናዉ ባሉ የደን ሃብቶች ለይ የሚታዩ ችግሮች በደጋማዉ Aካባቢ መታረስ
የማይገባቸውና ከፍተኛ ተዳፋታማ ቦታዎች በመታረሳቸው የውሃ ማማ የሆኑ ከፍተኛ
ቦታዎች ጮቄ፣ Aዳማና Eንጅባራ Aካባቢ በደን ሀብታቸዉ Eየተራቆቱ በመሆናቸዉ የውሃ
Aካላት Eየቀነሱ መጥተዋል።
ጮቄ ተራራ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
56
በቆላማዉ Aካባቢ ደግሞ ሰሊጥ ለማምረት፣ ለከሰልና ጣውላ ምርት ሲባል የEጣንና የሙጫ
ዛፎችን ጨምሮ ሌሎች Aገር በቀል ዛፎች Eየተጨፈጨፉ ሲሆን ያለዉ የEጣንና ሙጫ
ሃብትም ጥቅም ላይ Aልዋለም። በተጨማሪም kdN mmÂmN UR tÃYø yÇር XNsúT
Xy-û mÿDና በዱር Eንስሳትና በAካባቢው ነዋሪ መካከል ግጭት ተከስቷል።የAባይን
ሸለቆ ተከትሎ ከፍተኛ የመሬት መራቆት በስፋት ይታያል፡፡
በልማቱ በኩልም የደን ሃብቱን መልሶ ለመተካት Aየተካሄደ ያለዉ ደንና Aገሮፎርስተሪ
ልማትና ጠበቃ ተግባር Eንቅስቃሴ ከፍተኛ ቢሆንም የተተከሉ የተለያዩ የዛፍ ችግኞች
የመፅደቅ ሁኔታ Aነስተኛ ነዉ። የደን ሃብቱን ለማሰጠበቅ Eስከ ቀበሌ ድረሰ የወረደዉ
የደን ቁጥጥር፣ ዝዉዉርና Aጠቃቀም መመሪያ በሚመለከተዉ ሁሉ በሚጠበቀዉ መልኩ
ተፈጻሚ Aለመሆን ታይቷል።
በመሆኑም የደን ሃብቱን በመጠበቅና በማልማት የውሀ ሠንሠለታማ ተራሮችን በደን
የመሸፈን ሥራን ቅድሚያ ሰጥቶ መስራት፣ ለህብረተሰቡ የግንዛቤ ማሳደጊያ ትምህርት
መሰጠት፣ በጥበቃዉ ስራ የህብረተሰቡን ተሳትፎ በበለጠ ማሳደግና ህብረተሰቡና መንግስት
በጋራ በመሆን የደን ሃብቱን ለመጠበቅ የሚቻልበትን መንገድ ማመቻቸትና
የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ Aስፈላጊ ተግባሮች ይሆናሉ።
Aሁን ቀጣናዉ ያለውን ዝቅተኛ የደን ይዞታ ለመለወጥና የተጠናከረ የደን Aያያዝና ልማት
ሥራ ለመሥራት ከሚያግዝ መሠረታዊ መረጃ ላይ በመነሳት የደን ሽፋንን ለማሣደግና
የተራቆተ መሬት (Aባይ ሸለቆ)
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
57
በቀጠናዉ የተለያዩ ቦታዎች ከፍተኛ የሀብት ምንጭ የሆኑ Eንደ ቀርቀሃ፣ Eጣንና ሙጫ
የመሳሰሉት ሃብቶች በማልማት ጥቅም ላይ Eንዲዉሉ ማድረግ ያስፈልጋል። በተለይ ፈጣን
Eድግት ያላቸዉና ሁለገብ ጠቀሜታ ያላቸዉ የዛፍ ዝርያዎችን ትኩረት በመስጠት የደን ሽፋኑን
ማሳደግ የሚቻል ሲሆን የAገር ዉስጥ ዝርያዎችንም Eኩል ሚዛን በመስጠት በችግኝ
ጣቢያዎች Eንዲፈሉ በማድረግ ልማቱን ማሰፋፈት ተገቢ ነዉ።
በቀጠናዉ ውስጥ ያሉትን ትኩረት የተሰጣቸውና መደበኛ የመንግስት ደኖች Eንዲሁም
የማህበራትና ፕሮጀክት ደኖችን ዘላቂነት ባለው Aያያዝ ለመምራት፣ ለማስተዳደርና ጥቅም ላይ
ለማዋልና መልሶ ለመካት Eንዲቻል ሁለንተናዊ በሆነ መልክ የማህበራዊና Iኮኖሚ ጥናትን
ጨምሮ የደኑን ወሰን መለየት፣ መከለል፣ መቀየስና መመዝገብ ሥራና የደኑን የEፅዋት
ክምችት ዓይነት የናሙና ቆጠራ በማካሄድ የወደፊቱን የደን Aስተዳደር Aማራጭ ለመወሰን
የሚያስችል የደን ማናጅሜንት ፕላን ማዘጋጀት ያስፈልጋል፡፡ በመሆኑም ያለዉን የደን ሃብት
በመለየትና ከዚሁ ጎን ለጎን የሚታዩ ቁልፍ ችግሮችን በመፈታት ለወደፊቱ የቀጠናዉ ደን
ሃብት ልማትና ጥበቃ ተጠናክሮ ዉጤታማ Eንዲሆን ስተራቴጂክ Eቅድ ነድፎ ተግባረዊ
ማድረግ Aስፈልጓል።
የዱር Eንስሳት
የዱር Eንስሳትን በተመለከተ በቀጠናዉ ቆላማ ስነ ምህዳር ዉስጥ Aጋዘን፣ ድኩላ፣ ነብር፣
Aንበሳና ዝንጀሮ የሚገኙ ሲሆን በወይና ደጋና ደጋዉ ስነ ምህዳር ደግሞ ነብር፣ ጉሬዛ፣
ሰሳና የተለያዩ AEዋፋት ይገኛሉ። የዱር Eንስሳት ሃብት ህልውና ከደንና ዉሃ ሃብት ጋር
የተያያዘ በመሆኑ በዚህ ቀጠና በስናን የጮቄና Aራት መከራክር ተራራ Aጠገብ ያለዉ
የተፈጥሮ ደንና ዘንገና ሀይቅ ዙሪያዉ ያሉ Aካባቢዎችና Eንደሁም ደግሞ ቆላማዉ የዱር
Eንስሳት መናሃሪያ በጥብቅነት ቢያዙ የቱሪዝም መስህብ በመሆናቸዉ ቱሪዝምን
ከማስፋፈትና ገቢ ከማስገኘት Aንጻር AስተዋጽO ይኖራቸዋል ተብሎ ይታሰባል።
4.4. የEንስሳትና Aሳ ሃብት
የEንስሳትና ዓሳ ሃብት ልማት በልማት ቀጣናው ከሚካሄዱ የግብርና ልማት ስራዎች Aንዱ
ነው፡፡ በልማት ቀጣናው በስፋት በሚካሄደው የጥምር ግብርና ልማት Eንቅስቃሴ የEንስሳት
ሃብት የሰብል ልማቱ ለሚፈልገው የEርሻ ስራ የስበት ሃይል ምንጭ በመሆን ያገለግላል፡፡
የEንስሳት ርቢ ለምግብነት የሚውሉ የተለያዩ የEንስሳት ውጤቶችን በቤተሰብ ደረጃ
ከማስገኘቱ በተጨማሪ ከፍጆታ በላይ የሆነ ምርት ለገበያ በማቅረብ ገቢ ያስገኛል፡፡
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
58
በደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጣና ሰፊ የEንስሳት ሃብት ይገኛል፡፡ በልማት ቀጣናው
3,204,951 ዳልጋ ከብቶች፣ 1,397,788 በጎች፣ 608,174 ፍየሎች፣ 511,556 የጋማ ከብቶች፣
2,950,144 ዶሮዎች Eና 267,468 በንብ የተሞሉ ቀፎዎች ይገኛሉ፡፡ በEንስሳት ዝርያም
በበግ የዋሸራ በግ ዝርያና በዶሮ የቲሊሊ ዶሮ ዝርያ በስፋት የሚረቡበት የልማት ቀጣና
ነው፡፡ የAሳ ሃብት ክምችት ያለባቸው ሃይቆች፣ (ባህረጊዮርጊስ፣ ጥርባና ዘንገና) ወንዞችና
(Aባይ፣ በሽሎ) የገራይ ግድብ በልማት ቀጣናው ይገኛሉ፡፡ ከEንስሳት ሃብት መረጃው
በተለይ ዳልጋ ከብቶች፣ በጎችና ዶሮዎች በልማት ቀጣናው በAንፃራዊነት በብዛት ሲረቡ
ለፍየሎች፣ ለንብ፣ ለዓሳና ለጋማ ከብቶች Eርባታም የቀጣናው ወይና ደጋና ደጋ የዓየር
ንብረት (92%) ተስማሚ Eንደሆነ መረዳት ይቻላል፡፡ በመሆኑም የEንስሳት ምርትና
ምርታማነትን የሚያሻሽሉ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም በልማት ቀጣናው የሚገኘውን ሃብት
ማልማትና ከዘርፉ የሚገኘውን ገቢ ማሳደግ ይቻላል፡፡
4.5. የማEድን ሀብት
የቀጣናው Eምቅ ማEድን ሃብቶች የወርቅ Aዘል Aለት፣ የግንባታ ድንጋይ፣ የAሸዋ ምርት፣
የኖራ ድንጋይ፣ የማEድን ዉሃና የሸክላ Aፈር ናቸው፡፡ ዝርዝር ሁኔታቸው ቀጥሎ
ቀርቧል፡፡
የግንባታ ድንጋይ፦ በዚህ የልማት ቀጣና በጃቢ ጥህናን፣ ስናንና ሌሎች ወረዳዎች ላይ
ለግንባታ የሚሆን የተለያየ Aይነት ድንጋይ በከፍተኛ መጠን የሚገኝ ሲሆን ግለሰቦችና
ማህበራት የንግድ ፈቃድ Aውጥተው በመሸጥ ይጠቀሙበታል። በተጨማሪም የስራ Eድልን
ከመፍጠርና ለመንግስት ገቢ ከማስገኘት Aንፃር ከፍተኛ AስተዋጽO Aለው። Aሁንም
ቢሆን ገና ያልተነካ ብዙ የግንብ ድንጋይ መኖሩን የሚያመላክቱ መረጃዎች Aሉ።
ወርቅ Aዘል Aለት፦ በAዊ ዞን ቅላጅ Aካባቢ የወርቅ Aዘለ Aለት ምልክቶች መኖራቸውን
የAካባቢው ነዋሪዎችና Aንዳንደ መረጃዎች ይጠቁማሉ። ሆኖም ግን ይህን ማEድን Aውጥቶ
መጠቀም ቢቻል ከፍተኛ ገቢ የሚያስገኝና የስራ Eድልን የሚፈጥር በመሆኑ በሰፊው
ሊከድበት ይገባል። ይህንን የማEድን ሀብት ለባለሃብት ለመሰጠት ክልሉ በEንቅስቃሴ ላይ
ነው።
የAሸዋ ምርት፦ በቆላማው ንUስ የልማት ቀጣና የደለልና ቁፋሮ Aሸዋ Eንዲሁም
በትላልቅ ወንዞች መጠኑ በርካታ የሆነ ጥራት ያለው Aሸዋ ይገኛል። ግለሰቦችና ማህበራት
የንግድ ፈቃድ Aውጥተው በመሸጥ የሃብቱ ተጠቃሚ ሆነዋል። የስራ Eድልን ከመፍጠርና
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
59
ለመንግስት ገቢ ከማስገኘት Aንፃር ከፍተኛ AስተዋጽO Aለው። በርካታ ወጣቶች
በማህበር ተደራጅተው ፈቃድ ለማውጣት ቢሞክሩም መንገድ ባለመሰራቱና ዋና ዋና
የምርት ቦታዎች ቀድመው ለባለሃብት በመሰጠታቸው ያለውን ሰፊ ሀብት Aሟጦ
ለመጠቀም መሰናክል ሆኗል። Aሁንም ቢሆን ገና ያልተነካ ብዙ የAሸዋ ምርት Eንዳለ
ይገመታል።
የኖራ ድንጋይ፦ በተለይ በቆላማው ንUስ የልማት ቀጠና ዙሪያ ለስሚንቶና ኖራ
ፋብሪካዎች ለጥሬ Eቃነት ሊያገለግል የሚችል ጥራቱን የጠበቀ በርካታ ክምችት ያለው
የኖራና ጆሶ ድንጋይ Aለ።ደጀን Aካባቢ የተቋቋመው የባለሃብት የስሚነቶ ፋብሪካ
በጥሬEቃነት ከዚሁ Aካባቢ የሚገኘውን ምርት በመጠቀም በማምረት ላይ ይገኛል። የኖራ
ድንጋይ ክምችቱ የሚገኝት ቦታ ከዋና መኪና መንገድ ብዙም የራቀ Aይደለም።ይህ የኖራ
ድንጋይ የAፈር Aሲዳማነትን ለመቀነስ በጥሬ Eቃነት ሊያገለግል Eንደሚችል ይገመታል።
የማEድን ዉሃ፦ በወይና ደጋማው ንUስ የልማት ቀጠና በተለይ በቡሬና ወንበርማ
Eንድሁም ሌሎች ወረዳዎች በተለያዩ Aካባቢዎች የውሃ ማEድን ይገኛሉ። በAግባቡና
በዘመናዊ መልኩ የተያዙ Aይደለም ። Eነዚህንም የውሃ ማEድናት ከመድሀኒትነት ውጭ
ለሌሎች Eንደ መዝናኛ ለመሳሰሉ ጉዳዮች ግን Eየተጠቀምንባቸው Aይደለም።
4.6. የቱሪዝም ሀብት
ቱሪዝም የIኮኖሚ Eድገትን ለማምጣት በዓለምAቀፍ ደረጃ ጠቀሜታቸው Eየጨመረ ከመጡ
ማህበራዊና Iኮኖሚያዊ ሴክተሮች መካከል በግምባር ቀደምትነት ይጠቀሳል፡፡ በቀጠናውም
ሴክተሩ የሥራ Eድልን ለመፍጠርም ሆነ ድህነትን ለመቀነስ በተመሳሳይ የሚሰጠው ጠቀሜታ
ከፍተኛ ነው፡፡ በAገር ገጽታ ግንባታም ጉልህ ድርሻ ያበረክታል፡፡
በደቡብ ምEራብ ቀጠና የተለያዩ የባህልና(c¨< c^i) ¾}ðØa p`f‹ የሚገኙ ቢሆንም
ቀጠናው በቱሪስት መዳረሻነቱ ብዙም የታወቀ Aይደለም፡፡ ቀጠናው በርካታ ጥንታዊ ገዳማትና
Aድባራት፣ዋሻዎች፣ፍል ውሃዎች፣ሃይቆችና ፏቴዎች፣የዱር Eንስሳት፣Eድሜ ጠገብ ቤተ
መንግሥት Eንዲሁም ለIኮቱሪዝም ልማት ሊውሉ የሚችሉ Aሁን ባሉበት ሁኔታም ቢሆን
Aልፎ Aልፎ Eየተጎበኙ ያሉ Eንደ ጮቄና Aዳማ ከፍታማ ቦታዎችና የመሳሰሉ የቱሪስት
መስህብ ሃብቶች Aሉት፡፡ Eንዲሁም በዓመት Aንድ ጊዜ የሚውለውና Aዴት የፈረስ ገበያ Eና
በዓለም Aቀፍ ደረጃ Eውቅና ያለው የAገው የፈረስን ማህበር የመሳሰሉ ሕዝባዊ ባህሎች ትልቅ
የቱሪስት መስህብ ሊሆኑ የሚችሉ Eሴቶች ናቸው፡፡ ሕዝብ የሰፈረባቸውና ለEርሻ Eየዋሉ
በመሆኑ Eንጅ ጮቄ፣Aዳማና Eስከ Eንጅባራ የተያያዙ የተራራ ሰንሰለቶች የፓርክ ልማት
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
60
ቢካሄድባቸው ወይም ጥብቅ ቦታ ሆነው ቢከለሉ ጥሩ የቱሪስት መስህብ ሊሆኑ የሚችሉ
ናቸው፡፡
ባለፉት ዓመታት ለቱሪዝም ልማቱ ምቹ ሁኔታ የሚፈጥሩ የተለያዩ ተግባራት ተከናውነዋል፡፡
ከEነዚህም መካከል Aዳዲስ የመስህብ ቦታዎችን ማፈላለግ፣ የመስህብ ቦታዎች Eንዲጠበቁ
የማድረግ፣ ልማቱን ሊያፋጥኑ የሚያስችሉ Aሠራሮችን ማውጣትና የመሳሰሉ ተግባራት
ዋናዋናዎቹ ናቸው፡፡ ከላይ የተገለጹት መስህቦች ቢኖሩም Eንዲሁም የተለያዩ ጥረቶች ቢደረጉም
መስህቦቹ በተገቢው ለምተው የተዋወቁ ባለመሆናቸው በቱሪስቶች ብዙም Eየተጎበኙ Aይደለም፡፡
ደጋ ዳሞት፣ ይ/ዴንሳ Eና ዘንጋና ሃይቅን የመሳሰሉት በተወሰነ ደረጃም ቢሆን በቀጠናው
ጉብኝት የሚካሄድባቸው መዳረሻዎች ናቸው፡፡ በ2000 በጀት ዓመት በዘጠኝ ወሩ 2296 የAገር
ውስጥና የውጭ ቱሪስቶች በቀጠናው ጉብኝት ያካሄዱ ሲሆን ከዚህም ብር 92375 ገቢ
Eንደተገኘ ይገመታል፡፡
ይሁን Eንጅ በቀጠናው ገና ያልተደረሰባቸው በርካታ መስህቦች Eንዳሉ የሚገመት ቢሆንም
Eነዚህንና Aሁን የሚታወቁትን በተገቢው ሁኔታ Aልምቶና Aስተዋውቆ ከዘርፉ ይበልጥ
ተጠቃሚ መሆን Aልተቻለም፡፡
ቱሪዝም ልማቱ Aለመስፋፋት፣
• Aስፈላጊ መሠረተ ልማቶች በቱሪስት መዳረሻዎች Aለመሟላት፣ (መንገድ፣ውሃ፣
መብራት፣ መገናኛ፣የተሟላ Aገልግሎት የሚሰጡ የገንዘብ ተቋማት፣ ደረጃቸውን የጠበቁ
ሆቴሎችና ሎጆች፣የመረጃ ማEከላት)
• የመስህብ ሃብቶችን ማፈላለጉና የማስተዋወቁ ሥራ የተጠናከረ Aለመሆን
• ዘርፉ የሚሰጠውን ጠቀሜታ በተመለከተ በሁሉም የዳበረ ግንዛቤ Aለመኖር
• በቱሪዝም Aገልግሎት ዘርፍ የተሰማሩ ተቋማትና የህብረተሰብ ክፍሎች የAገልግሎት
Aሰጣጥ ከቱሪስቱ ፍላጎት ጋር የተጣጣመ Aለመሆን
• በዘርፉ ልማት የግል ባለሃብቱ ተሳትፎ ዝቅተኛ መሆን
• በቱሪዝም ሙያ መስኮች የሰለጠነ የሰው ኃይል Eጥረት
• የቱሪዝም ልማቱን ማፋጠን የሚያስችሉ Aሰራሮችን Aስቀምጦ በዚሁ መሠረት
Aለመንቀሳቀስ ወዘተ የሚሉት ከሚጠቀሱት ዋና ዋና ምክንያቶች ውስጥ የሚካተቱ
ናቸው፡፡ ስለዚህ Eነዚህንና ሌሎችን ችግሮች በመፍታት ከሴክተሩ የሚገኘውን ጠቀሜታ
ማሳደግ ይገባል፡፡
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
61
4.7. ሰብAዊ ሀብት
ሰብAዊ ሀብት ማህበራዊ Aካባቢውን በራሱ በሚመች ሁኔታ ማልማት ከመቻሉ በተጨማሪ
በሁሉም የIኮኖሚና ማህበራዊ ልማት መሰክ ለመሳተፍ ወይም ፈጣንና ቀጣይነት
ያለው Iኮኖሚና ማህበራዊ Eድገት ለማረጋገጥ በሚደረገው የልማት Eንቅስቃሴ ሊሳተፍ
የሚችል ዜጋ ነው። በሌላ በኩል ባልተማረ AርሶAደር ላይ በመመስረት ሊመጣ የሚችል
የገጠር ልማት ውስንነት ያለው በመሆኑ በቀጣይ ያለው የቴክኖሎጅ Eድገት በገጠርና
በግብርና መስክ መስፋፋት ቢያንስ ማንበብና መጻፍን የሚችል ሰብAዊ ሀብት መፍጠር
ተገቢ መሆኑን በመገንዘብ ክልሉ የመጀመሪያ ደረጃ Eና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርትን
በማስፋፋት የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ጥቅል የትምህርት ተሳትፎን ከ 99.5 በመቶ
በላይ ማድረስ ተችሏል።
በቀጣናው ከ21,215 የመንግስት ሠራተኞች Aሉ፡፡ በተጨማሪም 15,976 የመጀመሪያ ደረጃ
መምህራን፣ 2,649 መምህርና 97,162 ተማሪዎች በተለያየ ፕሮግራም በሁለተኛና
በቴክኒክና ሙያ ተቋማት ትምህርታቸውን የተከታተሉ መሆኑን ሪፖርቶች ያመለክታሉ።
ከዚህ በተጨማሪ የደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲና ቴክኒክና ሙያ ተቋማት በተጠናከረ ሁኔታ
Aገልግሎት በመስጠት ላይ ስለAሉ የማስፈጸም Aቅሙን ለማጎልበት ጥሩ Aቅሞች
በመሆናቸው በቀጣይ ዘመናት ሁሉም ታዳጊ ወጣት የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርትን
ተመራቂና የከፍተኛ ትምህርት Eድል ተጠቃሚ ስለሚሆን በቀጣይ ዓመታት የተማረ፣
Aምራችና በልማቱ ላይ ተሳታፊ ዜጋ በልማት ቀጣናው የመፍጠሩ ሁኔታ Aለ።
በሌላ በኩል ማንበብና መጻፍ የሚችለው ህዝብ ከክልሉ Aማካኝ Aያንስም ብለን ብናስብ
በቀጣናው ወንድ 40 በመቶ፡ ሴት 23 በመቶ በድምሩ 31 በመቶ በላይ ማንበብና መጻፍ
የሚችል ህዝብ Eንዳለ የ1994 ማEከላዊ ስታትስኪስ Oፊስ ያመለክታል። ከጠቅላላ
ቀጠናው ህዝቡ ውስጥ 62 በመቶ የሚጠጋ Eምራች ሠራተኛ ኃይል ነው። ከዚህ ውስጥ
90 በመቶው የሚሆነው Aርሶ Aደር ሲሆን Aምራችና ጥሬ ጉልበት ያለው ወጣት ደግሞ
28 በመቶ ይገመታል፡፡
ስለሆነም በውሀ ተኮር ልማቱ Aዳዲስ ቴክኖሎጂ ለማስተዋወቅ የቀጠናውን ህዘብ
የትምህርት ደረጃ Aሁን ካለበት ሁኔታ መሻሻል Aለበት፡፡ በተጨማሪም ከመጭው የውሃ
ተኮር Eንቅስቃሴ ጋር ተያይዞ በሙያው የተካኑ ባለሙያዎች ብቻ ሳይሆን የውሃ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
62
ሀብታችንን ሊመራው የሚችል ሥራ Aመራር በበቂ ማፍራት ተገቢና ትኩረት ሊሰጠው
የሚገባ ተግባር ይሆናል።
5. ራEይ፣ ተልEኮና Eሴት
5.1. ራEይ በቀጣናው የዳበረ ዲሞክራሲ፣ መልካም Aስተዳደርና ሁለንተናዊ ልማት መጥቶ ማየት
5.2. ተልEኮ የውሀ ሀብትን ዋና የርብርብ ማEከል በማድረግ፣ የቀጠናውን ሀብቶች በEውቀትና
የመሬት Aጠቃቀም Eቅድ ላይ ተመስረቶ በማልማት፣ የግብርናውን ምርትና ምርታማነት
በማሳደግ ፣ መሰረተ ልማቶችን በማሰፋፋትና ገጠርና ከተማ ልማቱን በማስተሳሰር
የቀጠናው ሕዝብ የኑሮ ደረጃ በከፍተኛ ደረጃ በማሻሻል ወደ Iንዱስትሪና ከተማ ልማት
የሚደረገውን መዋቅራዊ ለውጥ ማፋጠን
5.3. Eሴቶች የልማት ቀጣናው ፈጣንና ዘላቂ Iኮኖሚያዊና ማህበራዊ ልማት ለማምጣት Eንዲሁም
መልካም Aስተዳደርና የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታን ለማፋጠን በሚደረገው ጥረት
ሊያበረክት የሚገባውን AስተዋጽO በሚገባ ከመወጣት AንÉር በተግባር ሂደቱ ዙሪያ የEለት
ከEለት Eንቅስቃሰው በሚከተሉት Eሴቶች ላይ የተመሰረተ ነው፡፡
በEውቀትና Eቅድ ላይ በመመስረት መሬታችንን በዘላቂነት Eንጠቀማለን
ያለንን የውሃ ሃብት ተጠቅመን የላቀ ውጤት Eናስመዘግባለን
የልማት ቀጣናውን ሰው ሰራሽና ተፈጥሯዊ መስህቦች Eንከባከበለን፣ Eናለማለን
በማንኛውም ተግባራችን ውስጥ የህዝብን ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ተግተን
Eንሰራለን
መልካም ተሞክሮዎችን በማስፋት ልማታችንን ዘላቂ Eናደርጋለን
ሁልጊዜ መማር የEድገታችን ምንጭ ነው
የህግ የበላይነትን በመቀበል ህግን Aክብረን Eናስከብራለን
ተገልጋዩን ህብረተሰብ በቅንነት፣ በታማኝነትና በትጋት Eናገለግላለን
ከሙስና የፀዳ፣ ተነሳሽና ስራ ወዳድ የሆነ ዜጋ ለመፍጠር Eንተጋለን
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
63
6. የሁኔታዎች ትንተና
የልማት ቀጠናውን ልማት ለማፋጠን የሚረዳ Eቅድ ለማዘጋጀት Aስፈላጊ ከሆኑ ሥልቶች
መካከል በቀጠናው Aሉታዊና Aወንታዊ ተፅEኖ የሚያሣድሩ ውጫዊና ውስጣዊ
ሁኔታዎችን መለየትና መተንተን ነው፡፡ የሁኔታዎች ትንተና ማድረግ በጣና ልማት ቀጠና
ያሉ ነባራዊና ምቹ ሁኔታዎችን Aሟጦ የመጠቀም Aቅምን ለማሣደግና ልማትን
ሊያደናቅፉ የሚችሉ ሥጋቶችን ለመቋቋም ቅድመ ዝግጅት በማድረግ ምላሽ ለመስጠት
ይረዳል፡፡ በዚህ መሠረት በሚቀጥሉት 6 ዓመታት በደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና
የልማት Eንቅስቃሴ ላይ በጐና Aሉታዊ ተፅEኖ ያሣድራሉ ተብለው የተለዩ ጉዳዮች
ቀጥለው ቀርበዋል፡፡
6.1. ውጫዊ ሁኔታዎች
6.1.1. መልካም Aጋጣሚዎች
ፖለቲካዊ ሁኔታዎች
የመንግሥት የግብርናና ገጠር ልማት Eና የIንዱስትሪና ከተማ ልማት ፖሊሲዎችና
ስትራቴጂዎች የገጠርና ከተማ ልማትን ለማስተሳሰር ምቹ Aጋጣሚዎች ናቸው፡፡
Iኮኖሚያዊና ማህበራዊ ሁኔታዎች
በልማት ቀጠናው ፌደራል መንግሥት፣ ዓለም Aቀፍና መንግሥታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች
ትብብር በመከናወን ላይ የሚገኙ ሰፋፊ የልማት ፕሮግራሞችና ልማት ላይ የሚውለው
ከፍተኛ የመዋEለንዋይ ሀብት የቀጠናውን ልማት ለማፋጠን መልካም Aጋጣሚ ነው፡፡
ሱዳንና Iትዮጵያን የሚያገናኘው ዓለም Aቀፍ መንገድ የጣናን የልማተ ቀጣና Aቋርጦ
መሄድ፣ የAየር ትራንስፖርት Aገልግሎት ጐንደርና ባህርዳር ከተማ መኖር፣
የቴሌኮሙኒኬሽን Aገልግሎት መስፋፋትና ምቹ የውጪ ጉዳይና ንግድ ፖሊሲዎች
መኖር በልማት ቀጣናው ያለው Eምቅ የተፈጥሮ ባህላዊ ሀብት የሚያማልል መሆን
የውጪ Iንቨስትመንትንና ፋይናንስን የመሣብና የማግኘት Eድሉን ያሰፋል፡፡
የግሎባላይዜሽን ሁኔታ Aሉታዊና Aወንታዊ ገጽታዎች በየጊዜው Eየተከታተሉ
ተጠቃሚነቱን የማስፋት ሥራ ከተሠራ Aዳዲስ Iንቨስትመንቶችን ለማስፋት፣
ካፒታል ለመፍጠርና ከገጠር ወደ ከተማና Iንዱሰትሪ ልማት የሚደረገውን መዋቅራዊ
ለውጥ ለማፋጠን መልካም Aጋጣሚ ይሆናል፡፡
የልማት ቀጣናው በAማራ ክልል ካሉ ሌሎች 5 የልማት ቀጠናዎች ባሻገር
ከOሮሚያ፣ ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ ትግራይ፣ Aፋር፣ Aዲስ Aበባና ሱዳን ጋር
የሚያገናኙ የየብስ መንገድ Aውታሮች Eና በልማት ቀጣናው በሚገኙ ሁለት
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
64
ከተሞች(ባህር ዳርና ጎንደር) Aውሮፕላን ማረፊያና የAየር ትራንስፖርት Aገልግሎት
መኖር በቀጠናው Iንቨስትመንትን ለማስፋፋት፣ የሚመረቱ ምርቶችን ለAገር
ውስጥና ዓለም Aቀፍ ገበያ ለማቅረብና ቀጣናው ካለው ሰፊ የቱሪዝም ሀብት
ተጠቃሚ ለመሆን ምቹ ሁኔታ ይፈጥራል፡፡
6.1.2. ሥጋቶች
ፖለቲካዊ ሁኔታዎች
ሠላምንና መልካም Aስተዳደርን ለማስፈን ከፍተኛ ቁርጠኝነት ያለ ቢሆንም በAሁኑ
ጊዜ በዓለም Aቀፍ ደረጃ የተፈጠረው የIኮኖሚ ቀውስና በዓለም Aቀፍ ደረጃ
በሚፈሩ ሁኔታዎች መለዋወጥ የተነሣ በቀጠናው Iኮኖሚያዊና ማህበራዊ
ልማቶችና Aገልግሎቶች የለጋሽ መንግሥታትና ድርጅቶች የልማት ተባባሪነት
Eንደሁኔታው ሊቀየር የሚችል በመሆኑ በሀብት (Resource) ግኝታችን ላይ Aሉታዊ
ተፅEኖ ሊኖረው ይችላል የሚል ሥጋት ይኖራል፡፡
Aባይ ወንዝ የክልሉ፣ የAገሪቱና የዓለም ሀብቶች ናቸው፡፡ Aባይ Aካባቢ የሚካሄዱ
ውሃ ተኮር ልማቶች በጥንቃቄና ዓለም Aቀፍ ሕጐችን መሠረት Aድርገው
ካልተካሄዱ በAገሮች መካከል የግጭት መንስኤና የAካባቢ ብክለትና በሀብቶች
ሕልውና ላይ Aሉታዊ ተፅEኖ ሊያሣድር የሚችልበት Eድል ስላለ በስጋት ሊታይ
ይገባል፡፡
Iኮኖሚያዊና መኅበራዊ ሁኔታዎች
በግብርና ምርቶችና በIንዱስትሪ ውጤቶች የሚታየው የዋጋ Aለመረጋጋት፣ የገበያ
መረጃ ሥርዓት Aለመጠናከር፣ ሕገ ወጥ ደላሎች ገበያውን ማተራመስ የAርሶ Aደሩ
የሚፈልጋቸው ግብዓቶች Eና ሸማቹ የሚፈልጋቸው ምርቶች ዋጋ ስለሚንር የኑሮ
ውድነትን፣ ሥራAጥነትና ሌሎች ማህበራዊ ቀውሶች Eንዲፈጠሩ መንስኤ ስለሚሆን
በቀጠናው ማህበራዊና Iኮኖሚያዊ ልማት ላይ Aሉታዊ ተፅEኖ ሊያስከትል
ይችላል፡፡
ለልማት ቀጣናው የውሃ ማማ በሆኑት በጮቄ፣ ጉና፣ Aዳማና Eንጅባራ Aካባቢ
ከፍተኛ Aካባቢዎችና የላይኛው ተፋሰሶች የተፈጥሮ ሀብት መመናመን በጣም
Aሣሣቢ ደረጃ ላይ መድረስ የከርሰ ምድርና ገጸ ምድር ውሃን ሊቀንስ Eንደሚችልና
በደቡብ ምEራብ ተፋሰስ የሚካሄዱ ሰፋፊ የመስኖ ግንባታዎች በደለል ሊሞሉ
ይችላሉ የሚል ሥጋት ፈጥሯል፡፡
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
65
በሱዳን ደንበር Aካባቢ የኮንትሮባንድ ንግድ መስፋፋት ክልሉም ሆነ ቀጠናው
ከሰብል፣ Eንስሳትና የደን ሀብት ተጠቀሚ የመሆን Eድሉ ላይ Aሉታዊ ተጽEኖ
ሊያሳድር ይችላል፡፡
በፌደራል ደረጃ በልማት ቀጠናው የሚካሄዱ ፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶች በየደረጃው
ካሉ Aጋሮች ጋር Aለመቀናጀትና የባለድርሻ Aካላት ሚናና የሥራ ኃለፊነት
ባለመለየቱ የተልEኮ መደበላለቅ Eንደድክመት ሊታይ ይገባል፡፡
6.2. ውስጣዊ ሁኔታዎች
የልማት ቀጣናው ጥንካሬዎችንና ድክመቶችን መለየትና መተንተን በጥንካሬ የታዩ
ጉዳዮችን በማጠናከርና በድክመት የታዩ ለማሻሻል በበለጠ ለመስራትና ቅደመ-ዝግጅት
ለማድረግ ይረዳል፡፡ በዚህ መሰረት በልማት ቀጣናው ዋና ዋና ጥንካሬዎችና Eጥረቶች
የሚከተሉት ናቸው፡፡
ጥንካሬዎች
ፖለቲካዊ ሁኔታዎች
የልማት ቀጣናው ሠላምና ፖለቲካዊ ሁኔታ የተረጋገጠ መልካም Aስተዳደርን ለማስፈን
የሚደረገው ጥረት Eየዳበረ መምጣት የቀጣናውን Eምቅ ሰብAዊ፣ ቁሣዊና ባህላዊ
ሀብቶች ለማልማት ዓለምና Aገር Aቀፍ የልማት ተባባሪዎችንና ልማታዊ ባለሀብቶችን
ለመሣብና ለማሳተፍ ምቹ Aጋጣሚ ይፈጥራል፡፡
በልማት ቀጠናው የተለያዩ የEምነት ተከታዮች ተስማምተው መኖርና በግለሰብ ደረጃ
Aለመግባባቶች ሲፈጠሩ ባህላዊ የግጭት መፍቻ Aማራጭ መኖራቸው በልማት
ቀጠናው የስትራቴጅክ Eቅድ ዘመናት የመስኖ ልማትና ተጠቃሚነት ጋር ተያይዘው
የሚነሱ Aለመግባባቶችን ለማህበረሰብ ደረጃ ለማቃለል መልካም Aጋጣሚ ሊሆን
ይችላል፡፡
የAገልግሎት Aሰጣጡን ቀልጣፋ፣ ውጤታማና ፍትሀዊ ለማድረግ በጥናት ላይ
የተመሰረተ መሰረታዊ የሥራ ሂደት ለውጥ በየደረጃው ተግባረዊ ለማድግ Eየተደረገ
ያለው ጥረት የክልሉ መንግስት ልማት ለማፋጥን መልካም Aስተዳደርን ማስፈን ወሳኝ
ጉዳይ Aድረጎ በቁርጠኝነት መንቀሳቀሱ Eንደጥንካሬ ሊታይ ይገባል ፡፡
ያልተማከለና የተጠናከረ መንግሥታዊ Aደረጃጀት Eስከ ቀበሌ ድረስ መዘርጋት
ልማት፣ የሚያፋጥን Aደረጃጀት Aና የማህበራዊና Iኮኖሚያዊ Aገልገሎት የሚሰጡ
ተቋማት( የብድርና ቁጠባ፣ ትምህርትጤና፣ግብረናና ፖሊስ) Eሰከታችኛው የAስተዳደር
Eረከን መዘርጋት ሕዝቡም የAገልግሎቶች ተጠቃሚ የመሆን ፍላጐቱ በከፍተኛ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
66
ደረጃ መነሳሳትና ተጠቃሚ መሆን የልማት ቀጠናውን ልማት ለማፋጠን በጥንካሬ
የሚታይ ጉዳይ ነው፡፡
በየደረጃው ያለው Aመራር Aካል የወጡ ፖሊሲዎችንና ስትራቴጂዎችን ተግባራዊ
ለማድረግ ያለው የፖለቲካ ቁርጠኝነትና ተነሳሽነት በጥንካሬ ሊታይ የሚገባው ነው፡፡
Iኮኖሚያዊና ማህበራዊ ሁኔታዎች
በልማት ቀጠናው የተማረና ያልተማረ Aምራች የሰው ኃይል መኖር በወይና ደጋ፣ደጋና
ቆላ Aግሮ Iኮሎጂ ያለው ምቹ መሬትና ሰፊ የውሃ ሀብት በመጠቀም በመስኖ
የተትረፈረፈ ምርት ለማምረት መልካም Aጋጣሚ ይሆናል፡፡ የሰፊ ሰብAዊ ሀብት
መኖር ለሚመረቱት ምርቶች ከፍተኛ የገበያ Eድልን ይፈጥራል፡፡
የAርሶ Aደሩ የምርት ግብዓቶችን፣ ባህላዊና ዘመናዊ መስኖ ተጠቃሚነቱ Eያደገ
መምጣት በቀጣይ የቀጠናውን Eምቅ የውኃ ሀብት ለመጠቀም ምቹ ሁኔታ
ይፈጥራል፡፡
ወረዳዎችን ከዋና መንገዶች የሚያገናኙ መንገዶች መገንባት፣ የመብራትና
ትራንስፖርት Aገልግሎቶች በሁሉም የወረዳ ዋና ከተሞች መኖር፣ የቴሌ
ኮሚኒኬሽን Aገልግሎት በAብዛኞቹ ገጠር ቀበሌ ማEከላት መዳረስ የልማት ቀጠናውን
ሀብቶች ለማልማት፣ ወደገበያ ለማቅረብና ለመጠቀም ከፍተኛ ሚና ስለሚጫወቱ ወሳኝ
ጠንካራ ጎኖች ናቸው፡፡
የክልሉ መንግሥት ሞዴል Aርሶ Aደሮችን ለማበረታታት በየደረጃው የሚያደርገው
ጥረት የተሻለ ምርት ማምረት Eንዲኖር የምርት ዋጋው መጨመር ከማድረጉም
በርካታ ታታሪ Aርሶ Aደሮችን ካፒታል ክምችት Eንዲኖራቸው ስለሚያደርግና በሰፋፊ
የIንቨስትመንት Aማራጮች Eንዲሣተፉ ስለሚጋብዝ ከድህነት ለመቀነስ የሚደረገውን
ጥረት ስለሚያፋጥን በጥንካሬ መወሰድ ይኖርበታል፡፡
የልማት ቀጣናው በሰው ኃይል ስብጥር፣ ብዛትና ልምድ በAንጻራዊ ሁኔታ የተሻለ ደረጃ
ላይ መሆን የቀጣናው Eምቅ ሀብቶች ለማልማት፣ ለማስተዳደርና ለመጠቀም
Eንደጥንካሬ ሊወስድ ይገባል፡፡
የልማት ቀጠናው የውኀ ሀብት ለመጠቀም የተገነቡ የመስኖ ልማት ግንባታዎች
የቀጠናውን ልማት ለማፋጠን መሠረት የሚጥሉ ስለሆኑ በጥንካሬ ሊታዩ ይገባል፡፡
የልማት ቀጠናው Aርሶ Aደሮች ገበያ ተኮር ምርት ለማምረት Eያደረገ ያለው ጥረት
በቀጣይ የቀጠናውን Eምቅ የውኃ ሀብት ተጠቅሞ ከAገር ውስጥና ኤክስፖርት ገበያ
ሰብሎችን ለማምረት ስለሚረዳ በጥንካሬ መያዝ ያለበት ጉዳይ ነው፡፡
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
67
በልማት ቀጠናው ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርስቲ፣ የግልና የመንግሥት በርካታ ኮሌጆችና
የምርምር ማEከላት መኖር የሰው ኃይል በቀላሉ ለማልማት ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር
ከመሆኑም በተጨማሪ ከሌሎች የAገሪቱ ክልሎች ጋር የIኮኖሚ፣ ባህላዊና ማህበራዊ
ትስስር ለማድረግ መልካም Aጋጣቢ ስለሚሆን የቀጣናውን ልማት ለማፋጠን Aዎንታዊ
AስተዋÎO ይኖረዋል፡፡
ድክመቶች
ፖለቲካዊ ሁኔታዎች
በተናጠናው BPR መሰረት የሰው ኃይል Aለመሟላትና የተመደቡ ባለሙያዎች ያገኙት
በተግባር የተደገፈ ክህሎት Aነስተኛ መሆን በEጥረት የታየ ጉዳይ ነው፡፡
በየደረጃው ያለው Aመራር Aካል የወጡትን የልማት ፖሊሲዎችና ስተራቴጂዎች
ተግባራዊ ለማድረግ የፖለቲካ ቁርጠኝነትና ተነሳሽነት ቢኖረውም የቴክኒክ ጉዳዮችን
በብቃት የማቀድ፣መምራት፣ ማሰፈጸም፣ የመከታተል፣ የመቆጣጠር፣ የመገምገምና የሰው
ኃይሉን በሙሉ Aቅሙ ወደልማት የማስገባት ውስንነት መኖር Eንደድክመት ሊታይ
ይችላል፡፡
Aገልግሎት Aሰጣጡን ቀልጠፋና ፍትሀዊ ለማድረግ የተጠናከር በመደረጉ መሻሻል
Eየታ ቢሆንም በቀበሌ Aመራር Aካላት፣ ማህበራዊ ፍረድ ቤትና በባለሙያው በኩል
ቁርጠኝነት ማነስ፣ ኃላፊነትን መገፋፋትና መኖር ለህዝቡ ቀልጣፋና ፍትሀዊ
Aገልገሎት የመስጠት Eጥረት የተለየ ጉዳይ ነው፡፡
በሰው ሃይል Aጠቃቀም ለብቃት፣ ልምድና የትምህርት ዝግጅት ተመጣጣኝ ዋጋ
ያለመስጠት፤ ወጥነት ያለው የቅጥር፣ ሥልጠና፣ Eድገትና ዝውውር፤ ሥራን መሰረት
በማድረግ ታታሪና ደካማውን ሠራተኛ ለይቶ ከማበረታታትና Eርምጃ ከመውሰድ
ይልቅ በጀምላ ድክመትን በማንሳት ማሸማቀቅና ተነሳሽነት መግታት Aልፎ Aልፎ
መከሰትና በAመራሩና ባለሙያው መካከል መፈራራት ማስከተሉና በየደረጃው ያለ
ባለሙያ የAቅም ወስንነት መኖር በድክመት መታየት Aለበት፡፡ ለተመሳሳይ የሥራ
መደብ በሁሉም ያገሪቱ ክልሎች ተመሳሳይ ክፍያ Aለመኖር፣ የደረጃ Eድገት መቋረጥና
ሌሎች ማበረታቻዎች Aለመኖር ሌላው በEጥረት መታየት Aለበት፡፡
በተወሰኑ ወረዳዎች(ሁለት Eጁ Eነሴ፣ Aንከሻ ጓጉሳ፣ ጓንጓ፣ ስማዳ) Eና ቀበሌዎች
መስፋትና የይከፈል ጥያቄ ፈጣን ምላሽ Aለማግኘት ከመልካም Aስተዳደር Aንጻር
EንደEጥረት የተነሳ ጉዳይ ነው፡፡
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
68
Iኮኖሚያዊ ሁኔታዎች
በልማት ቀጠናው Aብዛኛው Aምራች ኃይል ማለትም ጎልማሳውና ወጣቱ ማንበብና
መጻፍ Aለመቻሉ Aመለካከት ለውጥ ለማምጣትና ዘመናዊ ቴክኖሎጅ ለማስረጽ
Aሉታዊ ተጽEኖ ስላለው EንደEጥርት መያዝ የሚገባው ጉዳይ ነው፡፡
ቀበሌን ከወረዳ ከተማና ከዋና መንገዶች የሚያገናኙ መንገዶች ውስንነትና፣ የተሰሩትም
በወቅቱ Aለመጠገናቸው በልማት ቀጠናው Aሁንም ሆነ ወደፊት በስፋት የሚመረቱ
ምርቶቸን በቀላሉና ሳይበላሹ ወደገበያ ለማቅረብ በEቅድ ዘመኑ EንደEጥረት በታየት
ያለበት ጉዳይ ነው፡፡
የልማት ቀጠናው Aርሶ Aደሮች ለገበያ ተኮር ምርቶች ቅድሚያ በመስጠት በAንድ
የሰብል ዘመን ተፈላጊነትና የተሻለ ዋጋ ያላቸውን ምርቶች በስፋት ሲያመርቱ ብልሽት
ማጋጠምና ገበያ ማጣት ብሎም በከፍተኛ ደረጃ መርከስ በAምራች Aርሶ Aደሮች
ኪሣራና ተስፋ መቁረጥ Eያስከተለ መሆኑ ታይቶ ለሰብሎች ማቀናበሪያና ገበያ
የማፈላለግ Eንቅስቃሴው Aነስተኛ መሆን በEጥረት ሊታይ የሚገባው ጉዳይ ነው፡፡
Aርሶ Aደሩ የገበያ፣ የውኃና የጤና Aገልግሎቶችን ለማግኘት Eንደገጠር መኖሪያ
Aካባቢው ነባራዊ ሁኔታ የምርት ጊዜን ሊያባክን የሚችል ርቀት ስለሚጓዝ Eንደ
Eጥረት ሊቆጠር የሚችል ነው፡፡
የቀጣናውን ልማት ለማፋጠን የሚያስችል የውስጥ ገቢ ምንጭ በቂ Aለመሆንና በክልሉ
መንግስት የበጀት ምደባ ላይ የተመሠረተ መሆን የቀጣናውን ልማት በAንጻራዊ መልኩ
ከተጽEኖ ነጻ በሆነ ሁኔታ ማካሄድ Eንደ Eጥረት ሊታይ የሚገባ ጉዳይ ነው፡፡
“Aሳምነህ ሥራ” የሚለው Aቅጣጫ በህዝቡ ዘንድ ለማስረጽ Eጥረት መኖርና ህዝቡ
ለተፈጥሮ ሀብት ጥበቃና ሌሎች የወል የልማት ሥራዎች ማህበራዊ ደንቦችን Aውጥቶ
ተግባራዊ ለማድረግ ያለው ተሳትፎ ዝቅተኛ መሆን ሌላው በEጥረት መታየት ያለበት
ጉዳይ ነው፡፡
ማህበራዊ ሁኔታዎች
በልማት ቀጠናው በገጠርና ከተማ የሥራ ወጣቶችና ጐልማሶች ብዛት ከፍተኛ መሆን
ድህነትንና ማኀበራዊ ችግሮችን ለማስፋፋት AስተዋጽO Eያደረገ መሆኑ የቀጣናውን
ኀብረተሰብ የኑሮ ደረጃ ለማሻሻል የተጠናከረ ሥራ ወደፊት መከናወን Eንዳለበት
Aመላካች ስለሆነ EንደEጥረት ሊታይ ይገባል፡፡
የህዝቡ ኋላ ቀር Aመለካከትና የኑሮ ዘይቤ ዘመናዊ Aለመሆን፣ የቁጠባ ባህሉ
Aለመዳበር፣ ዓመቱን በሙሉ በሥራ Aለመጠመድና በተለያዩ ምክንያቶች የሥራ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
69
ቀናትን ማባከን፣ የሕጻናትንና ሴቶችን ሰብAዊ መብቶች የሚጋፋ ጐጂ ልማዳዊ
ድርጊቶች Aለመቃለል በስፋት የሚታዩ ድክመቶች ናቸው፡፡
በቀጠናው ያለውን ልማት በማፋጠን ሂደት የኤች Aቪ ኤድስ በሽታና ከግድቦች
መስፋፋት ጋር ተያይዞ የወባ ሽታ በበጋ፣ በክረምት የመከሰት ሁኔታው የሰፋ ስለሚሆን
በAምራች ኃይሉና በሕዝቡ ጤንነት ላይ Aሉታዊ ተፅEኖ ሊያሣድር ይችላል የሚል
ሥጋት Aለ፡፡
7. ዋና ዋና የልማት ቀጣናው ችግሮች
በቀበሌ፣ ወረዳና ዞን ደረጃ ከሕዝቡ፣ Aመራሮችና ባለሙያዎች EንደAካባቢው ተጨባጭ
ሁኔታ በርካታ ችግሮች ተነስተዋል፡፡ የጥናት ቡድኑም ለልማት ማነቆ የሆኑ ችግሮችን
በመስክ Aይቷል፡፡ የተነሱት ዋና ዋና ችግሮች ከስፋታቸው፣ Aሳሳቢነታቸው፣ በልማት ላይ
ከሚኖራቸው ተፅEኖ በመነሳት Eንደሚከተለው በቅደም ተከተል ቀርበዋል፡፡
1. የውሃ ሃብትን (ዝናብ፣ ገፀ ምድርና ከርሰ ምድር) ለመስኖ ልማት የመጠቀም ውስንነት
2. የንፁህ መጠጥ ውሃ Aቅርቦትና Aስተዳደር ችግር
3. የመሬት Aጠቃቀምና Aስተዳደር ችግር
4. የተፈጥሮ ሃብት መመናመንና የልማት Eንቅስቃሴዎች የAካባቢ ጥበቃን ግምት ውስጥ
ያስገቡ Aለመሆናቸው
5. የመሰረተ ልማት Aለመስፋፋት (መንገድ፣ መብራት፣ ስልክ)
6. የሰብልና ምርትና ምርታማነት Aለማደግ
7. የEንስሳት ምርትና ምርታማነት Aለማደግ
8. የሥራ Aጥነትና ሌሎች ማህበራዊ ችግሮች መስፋፈት
9. ግብይት፣ Iንዱስትሪና Iንቨስትመንት Aለመጠናከር
10. በከተማ ልማት ዙሪያ ያሉ ችግሮች
11. የትምህርት ጥራትና ሽፋን ውስንነት
12. የጤና Aገልግሎት ውስንነት
13. የመልካም Aስተዳደር ችግርና የማስፈፀም Aቅም ውስንነት
14. የሴቶች መብት Aለመከበር
15. ከቱሪዝም ሃብት በስፋት ተጠቃሚ Aለመሆን
16. ከIነርጂና ማEድን ሃብት በስፋት ተጠቃሚ Aለመሆን
17. የምግብ ዋስትና Aለመረጋገጥ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
70
8. የቁልፍ ጉዳዮች ትንተና
ቁልፍ ጉዳዮችን ከቀጣናው Aቅም ሀብቶችና ከዋና ዋና ችግሮች በመነሳት ተለይተዋል፡፡
የተለዩ ቁልፍ ጉዳዮችን የሚከተሉትን ሁኔታዎች Eንደመመዘኛ በመውሰድ ቅደም ተከተል
ወጥቶላቸዋል፡፡
በቀጣናው የችግሮች ስፋት፣ Aሳሳቢነት በልማት ላይ የሚኖራቸው Aሉታዊ ተፅEኖ፣
ኀብረተሰቡ ለችግሮች የሰጣቸው ቅድሚያ ትኩረትና የልማት ፋላጎት፣
የፌደራልና ክልል መንግስታት የልማት ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች፣
በልማት ቀጠናው ያሉ Eምቅ ሀብቶች መጠንና ጂOግራፊያዊ ስርጭት፣
ዓለም Aቀፍ ሁኔታዎች /EንደምEተ ዓመቱ የልማት ግቦች Eና የድህነት ቅነሳ
ስትራቴጂ ወዘተ/
ቁልፍ ጉዳዮች በቅደም ተከተላቸው መሠረት ትንተና ማድረግ ስትራቴጂዎችን ለመቀየስ፣
ከነባራዊ ሁኔታ ጋር ለማገናዘብ፣ ዓላማዎችን፣ ግቦችንና ተግባራትን ለመለየት ስለሚረዳ
ቀጥሎ ቀርቧል፡፡
ቀልፍ ጉዳይ 1. ያለንን ሰፊ የውሃ ሀብት Aሟጦ Aለመጠቀም
መስኖ ልማትን በተመለከተ
የልማት ቀጣናው በተለይ በገፀ ምድር ውሃ ሀብት ክምችት የታደለ ቢሆንም የመስኖ
ልማት Aውታሮችን በሚፈለገው ሁኔታ ማስፋፋት Aለመቻሉና ያሉትም ቢሆኑ በባህላዊ
የAመራረት ዘዴ የሚሰሩ በመሆናቸው የምርታማነት ደረጃቸው ዝቅተኛ መሆንና Aርሶ
Aደሩ ከዚሁ ማግኘት የሚገባውን ጥቅም ማግኘት Aለመቻሉ
በልማት ቀጠናው ውስጥ ያሉ የውሃ ሃብት መገኛ ቦታዎችን ለይቶ Aለመያዝ፣
Aለመጠበቅና Aለመንከባከብ በረሃማነትን በማስፋፋት የተፈጥሮ Aደጋን ማባባሱና
ምርታማነትን መቀነስ
የውሃ ህብትን በAግባቡ ተጠቅሞ ለልማት ለማዋል የህብረተሰቡ የግንዛቤ Eጥረት፣
የተገነቡ የመስኖ ፕሮጀክቶችን በባለቤትነት ተረክቦ Aለማስተዳደር Eንዲሁም
የAመራር Aካሉ፣ የባለሙያውና የሚመለከታቸው Aካላት ቁርጠኝነት ማነስ
የሚጠበቀውን ያህል የልማት ለውጥ ማስመዝገብ Aለመቻሉ
የውሃ ህብት መረጃዎችን በየደረጃው Aጠናቅሮ Aለመያዝ በከፍተኛ ፕሮጀክቶች ጥናትና
ዲዘይን ስራ ላይ Aሉታዊ ተፅEኖ በማሳደሩ ዘላቂ የሆኑ ፕሮጀክቶችን ነድፎ
ህብረተሰቡን ተጠቃሚ Aለማድረግ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
71
ንፁህ መጠጥ ዉሃ Aቅርቦት
የልማት ቀጠናው በገፀ ምድርና ከርሰ ምድር በቂ የውሃ ሀብት ክምችት ያለው ቢሆንም
የንፁህ መጠጥ ውሃ Aቅርቦትና ሳኒቴሽን ተቋማትን በሚፈለገው ሁኔታ ማስፋፋት
Aለመቻሉና ያሉትም ቢሆኑ በAግባቡ ባለመያዛቸው የንፁህ መጠጥ ውሃ ሽፋን ዝቅተኛ
በመሆኑ ጤናማ Aምራች ዜጋ Aለመፈጠሩ
በገጠሩ Aካባቢ የግልና Aካባቢ ንፅህና ግንዛቤ Aናሳ በመሆኑ የተገነቡትን የንፁህ
መጠጥ ውሃ ተቋማት በAግባቡ Aለመያዝና Aለማስተዳደር ችግር Eንዲሁም የግንባታ
ጥራት Aናሳ መሆን ምክንያት ዘላቂ የውሃ ተቋማት Aለመኖር
በቀበሌዎች የዉሃ ሃብት ባለሙያዎች Aለመኖርና Aለመጠናከር Eንዲሁም በቂ
የOፕሬሽንና ጥገና ስልጠና Aለመስጠት
በየደረጃዉ ተስማሚ ቴክኖሎጅን Aለመጠቀም
የመረጃ Aጠናቅሮ Aለመያዝ
የውሃ ሀብትን በAግባቡ ተጠቅሞ ለልማት ለማዋል የህብረተሰቡ የግንዛቤ Eጥረት፣
የተገነቡ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶችን በባለቤትነት ተረክቦ Aለማስተዳደር
Eንድሁም የAመራር Aካሉ፣ የባለሙያውና የሚመለከታቸው Aካላት ቁርጠኝነት ማነስ
የሚጠበቀውን ያህል የልማት ለውጥ ማስመዝገብ Aለመቻሉ
የተቀናጀና ሰፊ የዉሃ ማሰራጫ ሲሰተምን የመጠቀም ልምዱ Aናሳ መሆን
ወደ ከተሞች የሚፈልሰዉ የሰዉ ሃይል ከሚጠበቀው በላይ መሆን
ቁልፍ ጉዳይ 2፡ የመሬት Aጠቃቀም Eቅድ Aለመኖር
በመሬት Aጠቃቀም Eቅድ ላይ የተመሠረተ የተቀናጀ የተፋሰስ ልማትና Aስተዳደር የውኃ
ሀብትን በAግባቡ ለመጠቀም፣ የሰብልና Eንስሳትን ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ Eና
የተፈጥሮ ሀብቱን በማልማትና በመጠቀም የቀጠናው ሕዝብ የኑሮ ደረጃ ለማሻሻል የሚረዱ
ሁለገብ ማኀበራዊና Iኮኖሚያዊ ልማቶችን ለማካሄድ ያስችላል፡፡ ከሁሉም በላይ በAሁኑ
ጊዜ በቀጠናው በመሬት ተስማሚነት ጥናት (Land Suitability survey) ላይ መሠረት
በማድረግ የመሬት Aጠቃቀም ማዘጋጀትና ተግባራዊ ማድረግ በጣም Aስፈላጊ የሚያደርጉ
ሁኔታዎች Aሉ፡፡ Eነዚህም፡-
በቀጠናው Aካባቢንና ተፋሰስን መሠረት ላደረገ የልማት Eቅድ (spatial planning)
የተለየ ትኩረት የሰጠበት ወቅት መሆኑ፣
የቀጠናው ሕዝብ ከጊዜ ወደ ጊዜ በመጨመር ላይ በመሆኑና የመሬት ጥበት
በማጋጠሙ ከመሬቱ ተስማሚነት በመነሳት በውስንና ትንሽ መሬት ላይ ብዙ በማምረት
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
72
የሚገኘውንም ትርፍ ምርት ከግብርና ተጓዳኝና ከግብርና ወጪ የሆኑ የIኮኖሚ
Aማራጮችን በማስፋት መዋቅራዊ ሽግግር ለማምጣት የሚያስችል መሆኑ፣
ከመሬት ተስማሚነት Aኳያ የሚደረግ የመሬት Aጠቃቀም ጥናት የተሻሉ፣ Aዋጭና
ዘላቂነት ያላቸው የልማት Aማራጮችን ለማየት፣ መለየትና ለመጠቀም የሚያስችል
መሆኑ ናቸው፡፡
ይሁንና ከዚህ ቀደም በAባይ ተፋሰስ ላይ የመሬት Aጠቃቀም ጥናት የተካሄደ ቢሆንም
ጥናቱ Aሁን ካለው ቀጠና Aደረጃጀት Aንጻር የተቃኘ ካለመሆኑም በተጨማሪ የተጠናበት
ስኬል ከፍተኛ ነው፡፡ ከዚህም በላይ ጥናቱ Aጠቃላይ ስለሆነ በቀጠናው ያሉትን Aነስተኛ፣
መካከለኛና ከፍተኛ ተፋሰሶች የተስማሚነት ደረጃ /suitability classification/ Eና Aቅም
በዝርዝር በማጥናት የመሬት Aጠቃቀም Eቅድ Eንዲወጣላቸው Aልተደረገም፡፡
ከተፈጥሮ ሀብት ልማትና ጥበቃ Aንጻር የመሬቱን የመልማት Aቅም (Capability
classification) መሠረት በማድረግ በግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ የተለዩት ተፋሰሶችም
Aብዛኞቹ ካርታ፣ ሥነ-ሕይወታዊ፣ ፊዚካላዊ፣ Iኮኖሚያዊና ማኀበራዊ ጥናቶች በዝርዝር
ያልተካሄደባቸው ናቸው፡፡ የተሟላ የጥናት ሰነድም የላቸውም፡፡
በቀጠናው የመሬት Aጠቃቀም Eቅድ የተጠናከረ ባለመሆኑ የተነሳ Aቅም ባላቸው ወንዞች
ዳርና ዳር ያሉ መሬቶች ለመስኖ ልማት ከመዋል ይልቅ ለልቅ ግጦሽ Eየዋሉ ይገኛሉ፡፡
ከዚህ በተጨማሪም Aርሶ Aደሮች መሬቱን የሚያርሱትና የሚገነዘቡት ወቅታዊ
ፍላጎታቸውን ከማሟላት Aንጻር Eንጂ መሬትን ካለው ተስማሚነትና በዘላቂነት ለሚቀጥለው
ትውልድ ጠብቆ በማቆየት ላይ የተመሠረተ Aይደለም፡፡ በመሆኑም በAንዳንድ Aካባቢዎች
Aርሶ Aደሮች ለሰብል ልማት ተስማሚነት ያለውን መሬት ባህርዛፍ ስለሚተክሉት በሰብል
ልማት ላይ በሚያስከትለው Aሉታዊ ተጽEኖ ኩታ ገጠም በሆኑ Aርሶ Aደሮች መካከል
የግጭት መንስኤ በመሆን ከሥረ መሠረቱ የመሬት Aጠቃቀሙ በEቅድ Aለመመራቱን
ያሳያል፡፡ ለዚህም Eንደ መነሻ ምክንያት የሚጠቀሰው የመሬት Aጠቃቀም Aዋጅ
Eስካልወጣ ድረስ Aርሶ Aደሮች መሬታቸውን ለፈለጉት ጥቅም ማዋል ይችላሉ ስለሚል
ነው፡፡
በመሆኑም የመሬት ሀብታችን ከፍተኛ መመናመን የሚታይበት ከመሆኑም በላይ ምርትና
ምርታማነት Eንዲቀንስ Eያደረገ ነው፡፡ በቀጠናው ከመሬቱ ተስማሚነት Aኳያ የትኛው
መሬት ለሰብል፣ ለግጦሽ፣ ለደን፣ ለመኖሪያ፣ ለከተማ ልማትና ለIኮቱሪዝም፣ ለፓርክና
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
73
ዱር Eንስሳት መዋል Eንዳለበት በጥናት ላይ ተመስርቶ ባለመለየቱ Aሁን ያለው የመሬት
Aጠቃቀም ሥርዓት የሌለው ሆኗል፡፡
ስለዚህ Aሳታፊ የመሬት Aጠቃቀም (participatory land use planning) ጥናት ማካሄድ፣
Eቅድ ማዘጋጀትና ተግባራዊ ማድረግ በስትራሬጂክ Eቅድ ዘመኑ ትኩረት ሊሰጠው
የሚገባው ተግባር ነው፡፡ ለተግባራዊነቱም ሕብረተሰቡ የሚጠናውን ተፋሰስ ከመለየት
ጀምሮ በማጥናት፣ በማቅድ፣ በመከታታል፣ በመቆጣጠርና በመገምገም ሂደቶች ቀጥተኛ
ተሳታፊ መሆን Aለበት፡፡
ቁልፍ ጉዳይ 3፡- የተፈጥሮ ሃብቱ መመናመኑ፣ ያለመልማቱና ዘላቂ ጥቅም ላይ
ያለመዋሉ
Eያደገ በመጣው የህዝብ ቁጥር ምክንያት የህብረተሰቡ የደን ውጤቶች ፍላጎት ለማሟላትና
የEርሻ መሬትን ለማስፋፋት Eንዲሁም ደግሞ በልቅ ግጦሽ መኖር የተነሳ ደኑ በከፍተኛ
ፍጥነት ተራቁቶ ለብዝሃ ህይወት መመናመን፣ ለAፈር መሸረሸር፣ ለመሬት መናድና
መንሸራተት ዳርጓል፡፡ በዚህም የተነሳ የAካባቢ መጎሳቆልን በማስከተል ብሎም ለተደጋገመ
ድርቅ መከሰት ምክንያት በመሆን የምርትና ምርታማነት Eንዲቀንስ በማድረግ ለረሃብ
ተጋላጭነት መንገድ ከፍቷል፡፡
የልማት ቀጠናው በክልሉ ውስጥ ከፍተኛ የሆነ የደን መመናመንና በዚሁም ሳቢያ የAፈር
መከላት ችግር ካለባቸው ቀጠናዎች በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀስ ነው፡፡ በየዓመቱ
በሚሊዮን ቶኖች የሚለካ Aፈር ከEርሻ፣ ከደንና፣ ከግጦሽ መሬቶች ላይ Eየታጠበ
ይሄዳል፡፡ ይህ ሁኔታ ለም የሆነውን የላይኛውን የAፈር ክፍል በማጠብና የAፈሩን የንጥረ
ነገር ይዘት በማሟጠጥ የግብርናውን ምርታማነት Eንዲቀንስ በማድረግ የምግብ Eጥረትን
Eያስከተለ ይገኛል፡፡ ከAፈር መከላት በተጨማሪ መሬቱ ለዘመናት ያለEረፍት በመታረስ፣
ተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ማዳበሪያን በሚፈለገው መጠንና ጥራት ባለመጠቀምና የAገዳና
የብርE ሰብሎችን (የAፈር ንጥረ ነገርን በጣም የሚወስዱ) ከጥራጥሬ ሰብሎች ጋር
Aፈራርቆና Aሰባጥሮ ባለማልማት ነው፡፡
የተፈጥሮ ሃብቱን መልሶ ለመተካትና ለማልማት ከAሁን ቀደም በልማት ቀጠናው መጠነ
ሰፊ የሆነ የልማት Eንቅስቃሴ በደንና Aግሮፎረስትሪ ልማትና Aፈርና ውሃ ጥበቃ
የተከናወነ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ይሁን Eንጂ Aሁን ያለውን ችግር ለመቅረፍና የተፈጥሮ
ሃብትን መልሶ Eንዲተካ ለማድረግ Eንዲቻልና ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት Eንደትኩረት
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
74
Aቅጣጫ የተያዘውን የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ተሳትፏዊ በሆነ መልኩ Aጠናክሮ
በመቀጠል የተፈጥሮ ሃብቱን ለማልማትና በዘላቂነት ለመጠቀም የልማት ቀጠናንና
ሥነምህዳርን መሰረት ያደረገ ስትራቴጂን መከተል Aስፈልጓል፡፡
ቁልፍ ጉዳይ 4፡- የመሰረተ ልማት በሚፈለገው መጠን Aለማስፋፋት
መሰረተ ልማት Aውታሮችን ለማስፋፋት ከፍተኛ ጥረት Eየተደረገ ቢሆንም በተለይ
በሁሉም ቀበሌዎች የህዝቡ የመንገድና Aሌክትሪክ መብራት ይዘርጋልኝ ጥያቄ Eጅግ
በጣም Eያደገ መጥቷል፡፡
ቁልፍ ጉዳይ 5:- የሰብልና Eንስሳት ምርትና ምርታማነት Aለማደግ
የሰብል ምርትና ምርታማነት Aለማደግን በተመለከተ
በደቡብ ምEራብ የልማት ቀጠና በሽታን፣ ውርጭንና ድርቅን ተቋቁሞ ምርታማ የሆኑ
የተሻሻሉ የሰብል ዝርያዎች Eጥረት መኖርና የተሻሻሉትም ዝርያዎች Aብዛኛዎቹ ለረዥም
ጊዜ ምርት ውስጥ የቆዩ በመሆናቸው ምርታማነታቸው ከጊዜ ወደ ጊዜ Eየቀነሰ መጥቷል::
በተለይም የቀጠናው ዋና ዋና ሰብሎች (በቆሎ፣ ስንዴ፣ ገብስ፣ ዳጉሳ፣ ባቄላ፣ ሽምብራ፣
በርበሬ፣ ብርቱካን፣ ድንች፣ ሽንኩርትና ቡና) በተለያዩ በሽታዎች መጐዳታቸው፣ ጥገኛና
Aደገኛ Aረሞች መስፋፋት Eንዲሁም የተለያዩ ተባዮች በበቆሎ፣ ስንዴ፣ ጤፍ፣ ሽምብራ፣
Aተርና ዳጉሳ መከሰታቸው ለቀጠናው ምርትና ምርታማነት መቀነስ ጉልህ AስተዋፅO
Aድርገዋል:: በደጋማው ስነ ምህዳር የድንች፣ ባቄላ፣ ገብስና ስንዴ ሰብሎች በውርጭ
መጐዳትና በቆላማው ስነ ምህዳር የዝናብ Eጥረት በሰብሎች ፍሬ ሙሌት ወቅት መከሰት
የቀጠናውን ችግር Aሳሳቢ ያደርገዋል::
ምንም Eንኳ ፈጣን Iኮኖሚያዊ Eድገት ለማምጣት የተለያዩ የሰብል የቴክኖሎጂዎች
Eጥረት ቢኖርም ያሉትን የተሻሻሉ ቴክኖሎጂዎች መጠራጠር፣ ፈጥኖ Aለመቀበልና
በAግባቡ Aለመጠቀም ለምርትና ምርታማነት Eድገት Eንቅፋት ሆኗል:: የሰብል ግብዓቶች
በተለይም ማዳበሪያ፣ ፀረ ተባይና የተሻሻሉ የሰብል ዝርያዎችን በጥራት፣ በሚፈለገው
መጠንና ጊዜ ማቅረብና ማሰራጨት ባለመቻሉ ምርትና ምርታማነትን በሚፈለገው መጠን
ማሳደግ Aልተቻለም:: በምርጥ ዘር ድርጅትና በሌሎች Aጋር መስሪያ ቤቶች Eየቀረቡ
ያሉት የተሻሻሉ የበቆሎ፣ ጤፍ፣ ስንዴ፣ ቢራ ገብስ፣ ድንችና በርበሬ ዝርያዎች Aቅርቦት
Aናሳ በመሆኑ የAርሶ Aደሩን ፍላጐት ማሟላት Aልተቻለም:: በተለይም የበቆሎና የድንች
ምርጥ ዘር Aቅርቦትና የAርሶ Aደሩ ፍላጐት ከፍተኛ ክፍተት ያሳያል:: የበቆሎ መሥራች
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
75
ዘር በግብርና ምርምር በበቂ መጠን Aለመቅረብና የድንች ምርጥ ዘር በምርጥ ዘር
ድርጅት Aለመባዛቱ ችግሩን የተባባሰ Aድርጐታል::
የግብርና ሜካናይዜሽን Aገልግሎት Eና የድህረ ምርት ቴክኖሎጂ Aለመስፋፋት በምርት
ጥራትና ብክነት Eያደረሰ ያለው ጉዳት በቀላሉ የሚገመት Aይደለም:: መለስተኛ
ትራክተሮች፣ የመውቂያና መፈልፈያ መሳሪያዎች፣ ዘመናዊ የEህል ማከማቻ ጐተራዎች፣
የAትክልትና ፍራፍሬ ምርቶች ጊዚያዊ ማቆያ (ማቀዝቀዣ) ስትራክቸር፣ የድንች ማከማቻ
መጋዘን (Light defused storage) ቴክኖሎጅ Aለመስፋፋት ከሚያደርሱት የምርት ብክነት
በተጨማሪ የምርት ጥራቱን በማጉደል ለገበያ ተወዳዳሪ መሆን Aልተቻለም::
የEንስሳት ምርትና ምርታማነት Aለማደግን በተመለከተ
ለEንስሳት ምርትና ምርታማነት Aለማደግ የተለያዩ ምክንያቶች የሚºቀሱ ሲሆን
ዋናዋናዎቹ የመኖ በበቂ መºንና ጥራት Aለመመረት፣ የEንስሳት በbታዎች መኖር፣
የAካባቢ ዝርያ ምርታማነት Aነስተƒ መሆንና የEንስሳትና ተዋጽO ገበያ ልማት
Aለመዳበር ናቸው፡፡
የEንስሳት መኖ በበቂ መºንና ጥራት Aለመመረት
Eንስሳት ለAካል መºበቂያ፣ ለEድገታቸው፣ ለርቢና ለሚሰጡት ምርት (ስጋ፣ ወተት፣
Eንቁላል፣ የስበት ሃይል) መኖ በበቂ መºንና ጥራት መመገብ ያስፈልጋቸዋል፡፡ Eንስሳት
የሚመገቡትን መኖ ከተለያዩ ምንጮች ሲያገኙ ከEነዚህም ውስጥ የተፈጥሮ ግጦሽ፣ የሰብል
ተረፈ ምርት፣ የተሻሻሉ መኖ Eጽዋቶች Aና የIንዱስትሪ ተረፈ ምርት/የተመጣጠነ መኖ
ዋነኞቹ ናቸው፡፡
በደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጣና ለEንስሳት የደረቅ መኖ Aቅርቦት የዋነኞቹን
የመኖ ምንጮች ታሳቢ ተደርጎ ሲሰላ ከተፈጥሮ ግጦሽ 1,684,398 ቶን፣ ከሰብል ተረፈ
ምርት 4,004,499 ቶን በድምሩ 5,688,897 ቶን ደረቅ መኖ በAመት ይገኛል ተብሎ
ይገመታል፡፡ በዚሁ የልማት ቀጣና ለሚገኙ Eንስሳት (3,264,006 TLU) ለAካል መጠበቂያ
የሚያስፈልግ የደረቅ መኖ ፍጆታ ታሳቢ ተደርጎ ሲሰላ 7,446,014 ቶን ደረቅ መኖ
በዓመት ያስፈልጋቸዋል፡፡ በመሆኑም በልማት ቀጣናው ለሚገኙ Eንስሳት የመኖ Aቅርቦት
ከፍላጎት ጋር ሲነፃፀር በ 1,757,117 ቶን በማነስ ያሳያል፡፡ ይህ Aሃዝ የሚያመለክተው
ለEንስሳቱ ለAካል መጠበቂያ ከሚያስፈልገው የደረቅ መኖ ፍላጎት Aንፃር ሲታይ Aቅርቦቱ
76.4% ያህሉን ብቻ Eንደሚሸፍን ነው፡፡ Eንስሳቱ ለምርትና ለርቢ Aገልግሎት
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
76
ከሚፈልጉት የመኖ መጠንና ጥራት Aኳያ ሲታይ የመኖ ችግሩ ከፍተኛ Eንደሆነ መገንዘብ
ይቻላል፡፡ ለEንስሳት የመጠጥ ውሃ Aቅርቦትና ጥራት ማነስ ችግር ሲኖር በተለይ በቆላማ
ቀበሌዎች ችግሩ የጎላ ነው፡፡ በደን መመናመን ችግር የንቦች የቀሰም Eጽዋት Eየቀነሰ
መምጣቱ ለንቦች ምርታማነት ማነስ ዋነኛ ምክንያት ነው፡፡ የEንስሳት መኖ Eጥረትን
ለመቅረፍ የሚያግዙ የተሻሻሉ የመኖ Eጽዋቶች የማላመድና ለተጠቃሚዎች የማቅረብ
ስራዎች በስፋት Aልተከናወኑም፡፡
የEንስሳት በbታዎች መኖር
በልማት ቀጣናው የተለያዩ የEንስሳት በሽታዎች ሲኖሩ ከEነዚህም ውስጥ Aባሰንጋ፣
Aባጎርባ፣ የበጎችና ፍየሎች ፈንጣጣ፣ ሳንባ ምች፣ ጎረርሳ፣ ገንዲ፣ ፈንግል፣ የውስጥና የውጭ
ጥገኛ በሽታዎች ይጠቀሳሉ፡፡ በልማት ቀጣናው በሚገኙ ወረዳዎች የEንስሳት በሽታዎችን
የመከላከልና የህክምና Aገልግሎት በስፋት Aልተዳረሰም፡፡ የEንስሳት ክሊኒክ በበቂ መጠን
Aለመኖር፣ የመድሃኒትና ህክምና መሳሪያዎች Aለመሟላትና የEንስሳት ጤና ባለሙያዎች
Eጥረት ጎልተው የሚጠቀሱ ችግሮች ናቸው፡፡
የAካባቢ Eንስሳት ዝርያ ምርታማነት Aነስተƒ መሆን
በAካባቢ Eንስሳት ዝርያዎች የመረጣና ማሻሻል ስራዎች በስፋት ባለመሰራታቸው
የምርታማነት ደረጃቸው ከጊዜ ወደ ጊዜ Eየቀነሰ መጥቷል፡፡ የሰው ሰራሽ ዘዴ የማዳቀል
Aገልግሎትን በስፋት ተጠቅሞ የAካባቢ Eንስሳት ዝርያዎችን ምርታማነት የማሳደግ
ስራዎችም በተለያዩ ምክንያቶች የሚጠበቀውን ያህል ውጤታማ Aልሆኑም፡፡ የAዳቃይ
ቴክኒሽያኖች Eጥረት፣ የፈሳሽ ናይትሮጅንና ማዳቀያ ቁሳቁሶች ተሟልቶ Aለመገኘት፣
የመንገዶችና መገናኛ Aገልግሎቶች Aለመስፋፋት በማዳቀል Aገልግሎት ዙሪያ የሚጠቀሱ
ችግሮች ናቸው፡፡ ለEርባታ Aገልግሎት የሚሆኑ የተሻሻሉ Eንስሳት (ዳልጋ ከብት፣ በግ፣
ዶሮ) ፍላጎት ከፍተኛ ቢሆንም የAቅርቦት ውስንነት በመኖሩ የEንስሳት Eርባታ ስራዎች
የሚጠበቀውን ያህል ሊስፋፉ Aልቻሉም፡፡
የEንስሳትና ተዋጽO ገበያ ልማት Aለመዳበር
የEንስሳትና ተዋጽO የገበያ መሰረተ ልማቶች ባለመስፋፋታቸው የግብይት ስርAቱ
Aልዳበረም፡፡ የገበያ መረጃዎች ተሰባስበው፣ ተጠናቅረውና ተተንትነው ለተጠቃሚዎች
Aይቀርቡም፡፡ በመሆኑም የEንስሳትና ተዋጽO ግብይት በAብዛኛው በገበያ መረጃዎች
ያልተደገፈ ነው፡፡ የEንስሳት ውጤቶችን በፋብሪካ በማቀነባበር ጥራቱን የጠበቀ ምርት
ለተጠቃሚዎች የማቅረብ ልምድ Aልዳበረም፡፡
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
77
ቁልፍ ጉዳይ 6፡- ሥራ Aጥነትና ሌሎች ማህበራዊ ችግሮች መስፋፋት
በቀጠናው ከሚስተዋሉ ችግሮች ቁልፍ ችግሮች Aንዱ የሥራAጥነት ችግር ሲሆን ለዚህ
ችግር ግምባር ሰለባ የሆነው ደግሞ ወጣቱ ነው፡፡ ክልሉ በAለፉት ዓመታት የወጣት
ሥራAጥነት ችግርን ለመፍታት በተለይ በከተሞች በስፋት የተንቀሳቀሰና ለብዙ ሥራAጥ
ወጣቶች የሥራ Eድል መፍጠር የቻለ ቢሆንም Aሁንም በገጠርና በከተማ ሰፊ ብዛት
ያለው የሥራAጥ ወጣት ይገኛል፡፡ በተለይ በገጠር በናሙና ቀበሌዎችና ወረዳዎች ነዋሪ
ከሆነው ህ/ሰብም ሆነ ከወጣቱ መረዳት Eንደተቻለው ከመሬት ጥበት ጋር ተያይዞ
በተለመደው የEርሻ ሥራ ለመሰማራት ያልቻለ ወጣት ቁጥር Eየጨመረ ይገኛል፡፡
በመሆኑም ከEርሻ ውጭ ባሉ ሥራዎች ወጣቱ Eንዲሰለፍ ማድረግ የግድ ይላል፡፡
በAጠቃላይ በገጠርም ሆነ በከተማ ያለው ወጣት በመጀመሪያ ደረጃ ከሥራAጥነት ችግር
Eንዲላቀቅ በሁለተኛ ደረጃ ደግሞ በቀጠናው በሚደረገው የልማት Eንቅስቃሴ የበኩሉን
ድርሻ Eንዲወጣ ምቹ ሁኔታ መፍጠር ያስፈልጋል፡፡
ከዚህ በተጨማሪም ከሥራAጥነት ችግርና ከተለያዩ ሌሎች መነሻዎች የመነጩና ልማቱን
የሚያጓትቱ ማህበራዊ ችግሮች Eንዳሉ ይታወቃል፡፡ ከገጠር ወደከተማ ፍለሰት፣ በድህነት
፣ በኤች Aይቨ ኤድስ መስፋፋት ፣ በተዛባ የቤተሰብ Aስተዳደርና ሕፃናት Aስተዳደግ፣
ለAካል ጉደተኞች ባለው የተዛባ Aመላካከት የተነሳ በከተሞች ልመና፣ ጎዳና ተዳዳሪነት፣
ሴተኛ Aዳሪነት፣ ወላጆቻቸው የሞቱባቸው ህፃናት፣ ሕጻናትንና ሴቶችን ለገቢ ማሰገኛና
ማዘዋወርና የመሳሰሉት የማህበራዊ ችግሮች መስፋፋት፣ለማህበራዊ ጠንቆችና ጥቃት
መጋለጥ ሁኔታ ከዓመት ዓመት በመጨመር ላይ ያለ ክስተት ነው፡፡
በህፃናትና በሴቶች ላይ የሚፈፀሙ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች፣ የተዘባ Aመለካከትና
Aስተዳደግ የሕጻናትንና ሴቶችን ሰብAዊ መብቶች ከመጋፋታቸውም በላይ ጠንካራ፣ በራሱ
የሚተማመንና ስብEናው የተሟላ ትውልድ ለመፍጠር በሚደረገው ሂደት ላይ
Aሉታዊ ተጽEኖ Aለው፡፡ የቀጠናው ልማት መፋጠን ድህነትን፣ ሥራ Aጥነትንና
መህበራዊ ችግሮቸን ለመቀነስ ከፍተኛ ሚና ይኖረዋል፡፡ ስለዚህ Eነዚህን ችግሮች
የሚፈቱ ሥራዎች ሊሰሩ ይገባል፡፡
ቁልፍ ጉዳይ 7፡- ገጠርና ከተማ ልማት በሚገባ Aለመተሳሰር
ከተሞችን ለማሻሻል ጥረት Eየተደረገ ቢሆንም በማቆጥቆጥ ላይ ያሉ Aነስተኛ ከተሞች
Aመሰራረት በEቅድ Aለመመራት፣ ለታዳጊ ከተሞችና ለገጠር ቀበሌ ማEከላት ክለላ፣የፕላን
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
78
ሥራ፣ የቦታ ሽንሸና ትኩረት Aለመሰጠቱ፣ የከተሞች መሰረተ ልማቶች (የውስጥ ለውስጥ
መንገድ፣ የቆሻሻ ማስወገጃ ተፋሰስ፣ መብራት፣ ቴሌኮሚኒኬሽን ወዘተ)፣ የመኖሪያ ቤት
Eጥረት፣ የኑሮ ውድነትና ድህነት፣ ከተሞች ከገጠር ማEከላት በተለይም ምርታማ ከሆኑ
Aካባቢዎች ጋር በመንገድ መገናኘት Aለመቻል፣ የከተሞች የAገልግሎት Aሰጣጥ
ውስንነት፣ ከገጠር ወደ ከተማ ፍልሰት የተነሳ ከፍተኛ የሕዝብ መጨመር፣ የከተሞችና
በሥራቸው ያሉ ቀበሌዎች በተገቢው ባለሙያዎች የተደራጁ Aለመሆን፣ ቦታ Aሰጣጥና
Aጠቃቀም ዙሪያ ችግሮች Eንዳሉ መገንዘብ ተችሏል፡፡ በከተሞች የሚሰሩ መሰረተ
ልማቶች(መንገድ፣ መብራት፣ ውኃ፣ ቴሌኮሚኒኬሽን) በቅንጅት ስለማይሰሩ በAንድ በኩል
ሲጋባ በሌላ በኩል ሲፈርስ ማየት የተለመደ ነው፡፡
በከተሞች የተጠቃለሉ የገጠር ቀበሌዎችና የኪስ ቦታዎችን ለማስለቀቅ የሚውል የካሳ
ክፍያ ገንዘብ Eጥረት መኖር በዚህ ምክንያትም በከተሞች ለሚቀርቡ የመሬት ጥያቄዎች
ምላሽ መስጠት Aለመቻሉ፣ በከተሞች ባለሃብቱ በAብዛኛው በAገልግሎት ዘርፉ Eንጅ
Eሴት በሚጨምሩ መስኮች Aለመሰማራት የሚታዩ ዋና ዋና ችግሮች ናቸው፡፡ የከተማ
ግብርና የAደረጃጀትና ተጠሪነት ችግር ስላለና ትኩረት በማነሱ የከተማ ግብርና ለገጠር
ቴክኖሎጂ ሽግግር ሞዴል ሊሆን Aልቻለም፡፡
የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥና ከድህነትና ኋላቀርነት ለመላቀቅ የግል ሴክተሩ የማይተካ
ሚና Eንዳለው ይታወቃል፡፡ ሴክተሩ የክልሉን Eምቅ ሃብት ሊያለማ የሚችል፣ ከገጠሩ
ለሚመነጨው ምርት ሰፊ የገበያ Eድል የሚፈጥር፣ የሥራ Aጥነት ችግርን የሚፈታ
በመሆኑ ልማትን በማምጣት በኩል ድርሻው የጎላ ነው፡፡ Eስካሁን ባለው Eንቅስቃሴ
ሴክተሩ ባለው Aቅም ድርሻውን Eየተወጣ ቢሆንም የሚጠበቅበትን AስተዋጽO ማበርከት
ከሚችልበት ደረጃ ላይ Aልደረሰም፡፡ በመሆኑም ይህን ሴክተር በማጠናከር ንግድና
Iንቨስትመንት Eንዲስፋፋ ማድረግ የግድ ይላል፡፡ የቀጠናው Iኮኖሚ በግብርና ላይ
የተመሰረተ ከመሆኑ Aንጻር Aግሮ Iንዱስትሪዎችን ማስፋፋት፣ Eንዲሁም የውጭ ገበያ
ያላቸውን ምርቶች ለውጭ ገበያ የሚያቀርብ ጠንካራና ተወዳዳሪ የኤክስፖርት ንግድ
Eንዲስፋፋ ምቹ ሁኔታ መፍጠር፣ የቱሪዝም ሃብቱንና የኮንስትራክሽን ማEድናትን
የማልማት ሥራዎች ትኩረት ሊሰጣቸው ይገባል፡፡
በሌላ በኩል ከተሞች የንግድና Iንቨስትመንት ማEከል በመሆንና የገጠር ከተማን ትስስር
በማጠናከር በኩል ሰፊ ድርሻ ይጠበቅባቸዋል፡፡ ይሁን Eንጅ ከብዛት Aንጻርም ሆነ Aንድ
ከተማ ሊሰጣቸው ከሚገባው Aገልግሎት ደረጃ Aኳያ ሲታዩ በቀጠናው ያሉ ከተሞች ደረጃ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
79
ዝቅተኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ ነው፡፡ ስለዚህ ከተሞች ለነዋሪዎች ምቹ ከመሆን ጀምሮ የገጠር
ከተማ ተመጋጋቢነትን በማጠናከር ከዚህ ተጠቃሚ ሆነው ልማታቸው Eንዲፋጠን ማድረግ
ያስፈልጋል፡፡
ቁልፍ ጉዳይ 8 ፦ የትምህርትና ጤና Aገልግሎት ጥራት መጓደል
ትምህርትና ስልጠና ስትራቴጅካዊ ጉዳዮች
ከድህነት ተኮር ሴክተሮች መካከል ትምህርት Aንዱና የምEተ ዓመቱን ግቦችን ማሳካት
የትኩረት ነጥብ ሆኖ የቆየ ቢሆንም Aሁንም የትምህርቱ የጥራትና የተሳትፍ ችግሮችን
በደቡብ ምEራብ የልማት ቀጣና የቀጣይ የስድስት ዓመት ስትራቴጅክ ፕላን ወሳኝ
ተግባሮች ሁነው ይቀጥላሉ ።
ሀ) የትምህርት ጥራት መጓደል
የትምህርት ቤቶች የውስጥ ድርጅት Aለመሟላትና መሠረታዊ ትምህርትን Aጠናቀው
ማንበብና መጻፍ Aለመቻል። Eንዲሁም በAጠቃላይ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት
55.5 በመቶና በAጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች 59 በመቶ ለደረጃው
በማይመጥኑ መምህራን ትምህርቱ Eንዲሠጥ መደረጉ፣ በሌላ በኩል የመመሪያ
መጽሐፍትና የመምህር Eጥረት መከሰት፣ በAንዳንድ ትምህርት ቤቶች በAንድ ክፍል
ከፍተኛ የሆነ የተማሪ ቁጥር መኖር፣ የነፍስ ወከፍ የተማሪ በጀት Aለመመደብ፣ ቤተ
ሙከራዎችን Aለመጠቀም በዋናነት የሚጠቀሱ ችግሮች ናቸው። ስለሆነም የትምህርት
ግብዓት Aቅርቦትና ጥራት በማሳደግ የትምህርቱ ጥራት ካልተጠበቀ የህብረተሰቡን ፍላጎት
የሚያሟላ የሰለጠነ የሰው ኃይል ወይም የቀጠናውን Iኮኖሚ ሊገነባ የሚችል የተማረ
የሰው ኃይል ለመፍጠር የሚደረገውን ጥረት ስለሚAኮላሸው በስትራቴጅክ Eቅዱ ላይ ወሳኝ
ነጥብ በማድረግ Eንድንይዘው ያስገድደናል።
በመሆኑም በመጭው ስድስት ዓመታት በሚከተሉት ላይ ትኩረት በመስጠት ችግሩን
ለመፍታት ጥረት ይደረጋል። Eነሱም፦
የጥራት ማስጠበቂያ ፖኬጅን ተግባራዊ Aለመሆን
የትምህርት ቤት ማሻሻያ መርሐ ግብር ዝቅተኛ Aፈጻጸም
የመምህራን ልማት መርሐ ግብር ዝቅተኛ Aፈጻጸም
የስርዓተ ትምህርት ማሻሻያ ዝቅተኛ Aፈጻጸም
የስነዜጋና ሥነ ምግባር መርሐ ግብር በሚፈለገው ደረጃ Aለመተግበር
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
80
የIንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን በሚፈለገው ደረጃ Aለመስፋፋት
ለ) ዝቅተኛ የትምህርት ሽፋን
ለመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ከደረሱ ህጻናት ውስጥ 10 በመቶ ትምህርት ቤት ያልገቡ
በመሆናቸውና የAጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ጥቅል የትምህርት ተሳተፎ 41.32% ሲሆን
የተጣራ የትምህርት ተሳትፎው 12.16% ብቻ መሆኑ፣ Eንዲሁም የጎልማሶች ትምህርት
Eንቅስቃሴ በመዳከሙ ማንበብና መጻፍ የማይችሉ ወጣቶች ቁጥር ከፈተኛ ሆኖ መገኘት።
ከ5ኛ-9ኛ ክፍል የሚያቋርጡ ተማሪዎችና 10ኛና 12ኛ ክፍል ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ
ተማሪዎች የመሰልጠን ፍላጎትና የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ቤቶች የመቀበል Aቅም
ያለመመጣጠን ሊጠቀሱ የሚገባቸው ችግሮች ናቸው። በመሆኑም በቀጣይ ሰልጥኖ
ለመስራት ፍላጎት Eያሳየ ያለውን ወጣት ወደ ልማቱ Eንዲገባ ማድረግ ወሳኝ ጉዳይ
Aድርገን መያዝ የግድ ይለናል።
በመሆኑም ትምህርቱን በማስፋፋት የተማረ ዜጋ ለማፍራት በቀጣይ የሚከተሉትን ችግሮች
ለመፍታት ትኩረት ይደረጋል፦
ትምህርት ቤቶችን መገንባት፣ ማስፋፋትና የማሳደግ ሥራ በበቂ Aለመሠራት
የጎልማሶች ትምህርት ፕሮግራምን መዳከም
የግል ባለሀብቱ በትምህርቱ ዘርፍ በተጠናከረ መልኩ Aለመግባት
የተማሪዎች ማቋረጥና የመድገም ችግር
የጤና ጥበቃ ስትራቴጅካዊ ጉዳዮች
የጤና Aገልግሎት ጥራት ዝቅተኛ መሆን
የክልሉ የጤና Aገልግሎት ሽፋን በመንግስት ተቋማት 94.1 በመቶ የደረሰ ሲሆን በደቡብ
ምEራብ ቀጠና 90 በመቶ Aካባቢ ነው። ከዚህም በተጨማሪ የባለሙያዎች የAቅም
ችግርና Eጥረት መኖር፣ የጤና ድርጅቶች በውስጥ ድርጅት Aለመሟላትና የመሠረታዊ
የመድሀኒት Aቅርቦት ዝቅተኛ በመሆኑ ህብረተሰቡ ከግል ባለሀብቶች Eንድንገዛ
በመገደዳችን ምክንያት Aላግባብ Eየተበዘበዝን ነው በማለት ያማርራሉ። በሌላ በኩል
ህብረተሰቡ የጤና ቴክኖሎጅዎችን በAግባቡ ሥራ ላይ Aለማዋልና የሀብት
Aጠቃቀማቸውን ያለማሳደግ ችግር Aለ። በመሆኑም በቀጣይ ስድስት ዓመታት
የተጠቀሱትን ክፍተቶችን ለመሙላትና የህብረተሰቡን ጤና Aጎልብቶ ምርታማ ዜጋ
ለማፍራትና ብሎም ድህነትን ለመቀነስ የትኩረት ነጥብ Aድርጎ መንቀሳቀስን ይጠይቃል።
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
81
የጤና Aገልግሎት መጓደል
ከAለውም የቀበሌዎች ስፋትና የAንዳንድ ቀበሌዎች የህዝብ ቁጥር ወደ Aስር ሺ Eና ከዚያ
በላይ Eየሆነ በመምጣቱ የAገልግሎት Aሰጣጡ ላይ በራሱ ተጽEኖ የማሳደር ችግር
ይስተዋላል። በገጠር ያሉ ሴክተር መስሪያ ቤቶች የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራምን
በመተግበር የመጀመሪያዎች ሆነው Aለመገኘትና በከተማ የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራምን
ተግባራዊ Aለመደረግ ወይም የመከላከሉ ሥራ በከተማ Aካባቢ ተጠናክሮ Aለመቀጠል
ችግር መኖር ይስተዋላል። ከዚህ በተጨማሪ የሠረታዊ የመድሀኒት Aቅርቦት ዝቅተኛ
በመሆኑ ህብረተሰቡ ከግል ባለሀብቶች Eንድንገዛ በመገደዳችን ምክንያት Aላግባብ
Eየተበዘበዝን ነው በማለት ያማርራሉ። ከዚህም Aልፎ ልንታከምበት የምንችልበት ጤና
ጣቢያና የገጠር ሆስፒታሎች በቅርብ Eርቀት Aለመኖሩ በዋናነት የሚጠቀሱ ችግሮች
ናቸው። በመሆኑም Eነዚህን ችግሮች ለመፍታት በቀጣይ ስድስት ዓመታት ጠንክሮ
መስራት ይጠበቅብናል ።
ቁልፍ ጉዳይ 9. የመልካም Aስተዳደር ችግርና የማስፈጸም Aቅም ውስንነት
የክልሉ መንግስት መልካም Aስተዳደርን ለማስፈንና የማስፈጸም Aቅም ለመገንባት
የሚያካሄዳቸውን፡-
የሲቨል ሰርቪስ ማሻሻያ
የፍትህ ሥርዓት ማሻሻያ
በገጠር ወረዳ Aቅም ግንባታና መልካም Aስተዳደር
የምህንድስና Aቅም ግንባታ
የIንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂ Aቅም ግንባታ ፕሮግራሞችን Aጠናክሮ
የመቀጠል Aቅጣጫው Eንደተጠበቀ ሆኖ ከህዝቡ ጋር በተደረገው ውይይት መሰረት
የሚከተሉት ሁኔታዎችና ችግሮች በስፋት ሰለተነሱ በEቅድ ዘመኑ የተለየ ትኩረት
ማግኘት ያለባቸው ጉዳዮች ናቸው፡፡
ይሀውም ልማትን የሚያደናቅፍ የተደራጀ የፀጥታ ችግር ባይኖርም ዝርፊያ፣ ግድያ፣ ብቀላ፣
ሙስና (በኮንስትራክሽን መስክ ብክነትና የጥራት መጓደል መኖርና Eራስን የማበልፀግ)
Aድሎዊ Aሰራርና የግል ጥቅምን ማሳደድ በተለይ በከተሞች ውስብስብ Eየሆነ ከመምጣቱ
በተጨማሪ ፊት ለፊት መቀማትና ደውሎ ማስፈራራት የግለሰቦችን ሰብAዊ መብት የሚነኩ
የወንጀል ደርጊቶች ናቸው፡፡
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
82
በገጠር መሬት Aስተዳደር ዙሪያ የመረጃ Eጥረት ስላለና ድንበር በዘመናዊ ሁኔታ
Aለመከለለ የተነሳ በመሬት ጉዳይ ከፍተኛ Aቤቱታና ክርክር መኖር፣ የፍትህ Aካላት
ፈጣንና ፍትሀዊ ውሳኔ የመስጠትና በቀበሌ ደረጃ የማስፈጸም ችግሮች በስፋት ሰላሉ
የሴቶች፣ ሕጻናትና Aቅመ ደካማ ወገኖች መብት መጣስ ይሰተዋላል፡፡
የሴቶች መብት Aለመረጋገጥ በተለይ የመሬት ባለቤትነት መብታቸው መሸራረፉ፣ የልማት
ተሳትፎAቸው፣ ተጠቃሚነታቸውና ውሳኔ ሰጪነታቸውና የቴክኖሎጂ ተጠቃሚነታቸው
Aናሳ ነው፡፡
ቁልፍ ጉዳይ 10፡- የማEድንና Iነርጂ ሃብት Aለማልማትና Aለመጠቀም፣ የስነ ምድር መረጃ በበቂ ሁኔታ ባለመኖሩ መረጃውን በAግባቡ በማቀነባበርና
በመተንተን ለተጠቃሚዎች በሚመች መልኩ ማደራጀትና ማሰራጨት Aለመቻሉ
የማEድን ሃብቱ በመስክ ደረጃ በላቦራቶሪ የተደገፈ Aለመሆን
በወረዳዎች የማEድን ሃብቱን በAግባቡ ለማስጠበቅና ለመጠቀም የሚያስችል መዋቅር
ጠንካራ Aለመሆን
ያለውንና የታወቀውን የማEድን ሃብት በAግባቡ ጥቅም ላይ Aለማዋል
በተለይ የOፓል ማEድን ልማት ስራ ከፍለጋ Eስከ ልማት ድረስ የባለሃብቶች ቁርጠኛ
Aለመሆንና ካለው የወቅቱ ገበያ ጋር Aለመጣጣም
ህገወጥ የማEድን Aምራቾች መበራከትና ማEድን በሚመረትባቸው ቦታዎች Aካባቢያዊ
ጉዳት መድረስ
በዘርፉ Aሰራሮች ዘመናዊና ቀልጣፋ ባለመሆናቸው ልማቱ የሚፈለገውን ያህል
Aለማደጉና የሚፈለገው ገቢ Aለመገኘት
ልምድ ያለውና የሰለጠነ የሰው ሃይል በበቂ መጠን ባለመኖሩ የማEድን ሃብት ልማቱ
በተፈለገው ፍጥነት Aለመሄድ
ቁልፍ ጉዳይ 11፡ የቱሪዝም ሃብትን በስፋት ያለማልማትና ያለመጠቀም፣
ከፍ ብሎ Eንደተጠቀሰው ቀጠናው ለቱሪስት መስህብ የሚሆኑ በርካታ ሃብቶች Aሉት፡፡
ይሁን Eንጂ Eነዚህን ሃብቶች በማልማት ዘለቄታዊ ጥቅም ወደሚያስገኙበት ደረጃ ማሸጋገር
ካልተቻለ ሃብቶችን መቁጠር ብቻ የሚያስገኘው ፋይዳ የለም፡፡ ይህ ዘርፍ የሥራ Eድልን
በመክፈት፣ የውጭ ምንዛሬ በማስገኘት፣ የAገር ገጽታን በመገንባት ወዘተ ሰፊ ጠቀሜታ
Eንዳለው ይታወቃል፡፡ ስለዚህ Eነዚህን ጠቀሜታዎች ለማረጋገጥ ሃብቱን በሚገባ
ማልማትና ማስተዋወቅ ይገባል፡፡
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
83
9. የስትራቴጂክ Eቅድ ዓላማዎች ፣ግቦችና ዋና ዋና ተግባራት
9.1. የውሃ ሀብትን Aሟጦ በመጠቀም ምርትና ምርታማነትን የማሳደግ ስትራቴጂ
የAፈጻጸም ስትራቴጅካዊ Aቅጣጫዎች (Strategies) በስትራቴጂክ Eቅድ ዘመኑ የቀጠናውን ልማት ለማፋጠንና ያለውን Eምቅ የውኃ ሀብት
ቀዳሚ የርብርብ ማEከል (entry point) በማድረግ በተለይ የመስኖ ልማትን በማጠናከር
በተከታታይነትና በዘላቂነት ከሁለት ጊዜ በላይ በማምረት የቀጠናውን ብሎም የክልሉንና
የAገሪቱን የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ፣ ድህነትን ለመቀነስ Eና ወደከተማ Eና Iንዱስትሪ
ልማት የሚደረገውን ሽግግር ማፋጠን ቅድሚያ የሚሰጠው የትኩረት Aቅጣጫ ነው፡፡
በዚህም መሠረት በሚቀጥሉት 6 ዓመታት የቀጠናውን ልማት ዘላቂ ለማድረግ
የሚከተሉትን ስትራቴጂዎች መከተል Aስፈላጊ ነው፡፡
1. Aዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን በማስፋፋት የውሃ ሃብትን ቆጣቢ በሆነ መንገድ መጠቀም
የተለያዩ የበጀት ምንጮችን ተጠቅሞ መዋEለ ንዋይ በመመደብ Aነስተኛ፣ መካከለኛና
ከፍተኛ የመስኖ Aውታሮች Eንዲዘረጉ ማድረግ
የዝናብና ገፀ ምድር ውሃን በAግባቡ ለመጠቀም የተለያዩ የውሃ ማሰባሰቢያ
ስትራክቸሮችንና ቴክኖሎጅዎችን መጠቀም
የልማት ቀጠናው በቂ የሆነ የገፀ ምድር ውሀ የሚገኝበት ነው፡፡ ይሁንና Aብዘኛዎቹ
ወንዞች በተለያየ ቦታ ላይ ሸለቆ ውስጥ ስለሚገቡና የመሬት ይዞታው ሁኔታም በትንሽ
በትንሹ የተቆራረሰ በመሆኑ ለዘመናዊም ሆነ ለበህላዊ መስኖ ልማት የማይመቹ የEርሻ
መሬቶች በርካታ ናቸው፡፡ ይህን ችግር ለመፍታት Aይነተኛው መፍትሄ የተለያየ
Aቅም ያላቸውን የሞተር ፓምፖች በሰፊው ማቅረብ ነው፡፡ ስለዚሀ በክልል ደረጃ
የሞተር ፓምፕ ፋብሪካ Eንዲቋቋም ትኩረት ቢሰጠው
የልማት ቀጠናው ሰፊ የሆነ የገፀ ምድር ውሀ ሃብት Aለው፡፡ Eንዲሁም ለምና ሜዳማ
ለመስኖ Aመቺ የሆነ መሬት Aለው፡፡ በተጨማሪም በርካታ ቁጥር ያለው ያልሰለጠነ
Aምራች የሰው ሀይልም ይገኛል፡፡ Eነዚህን ሃብቶች Aቀናጅቶና Aሟጦ በመጠቀም
የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በዘርፉ የሰለጠነ ከፍተኛ ባለሙያ ያስፈልጋል፡፡ ስለዚህ
ያለውን ችግር ለመቅረፍ ከፍተኛ ባለሙያን ከማፍራት Aንፃር ባህርዳር ዩኒቨርስቲ
Iንጅነሪንግ ፋኩሊቲ ውሀ ሃብት ዲፓርትመንት የተወሰነ AስተዋፅO ቢኖረውም ይህንን
የማስፋፋት ወይንም ራሱን የቻለ ዩኒቨርስቲ ቢቋቋም መልካም ነው
የውሃ ሀብትን በመጠቀም፤ ዘላቂ ልማትንና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የተፈጥሮ
ሃብትን መጠበቅና መንከባከብ በተጨማሪም Eርጥበታማና ረግረጋማ የዉሃ ቦታዎችን
በመጠበቅ ለተገቢው Aገልግሎት ማዋል
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
84
የመስኖ ፕሮጀክቶች ዘላቂነታቸው Eንዲረጋገጥ የባለቤትነት ስሜት መፍጠርና
በመካከለኛና ከፍተኛ የመስኖ ፕሮጀክቶች የዉሃ ሃብቱን በAግባቡ ለመጠቀምና
ግጭቶችን በወቅቱ ለመፍታት ያመች ዘንድ በከፍተኛ ባለሙያ የሚመራ ራሱን የቻለ
መዋቅር መዘርጋት
የተሻለ የዉሃ ፓምፕ ሞተር Aቅርቦትን በማጠናከር Aባይንና ሌሎች ወንዞችን በሰፊዉ
ለመስኖ መጠቀም
ወይና ደጋማው Aካባቢ የሚገነቡ ከፍተኛ የመስኖ Aውታሮች (ግድቦች) ለልማት Aመቺ
የሆነውን ቆላማ Aካባቢ Eንዲያካትቱ በጥናት ወቅት ትኩረት ቢሰጥ
በወንዞች ግራና ቀኝ ለመስኖ ልማት Aመቺ፣ ሰፊና ለም መሬቶችን ለወደፊቱ በጥናት
በማካተት ከግጦሽ ይልቅ ለመስኖ Aገልግሎት የሚውሉበትን መንገድ ማመቻቸት
በደጀን Aዋበልና Eነማይ ወረዳዎች ሰፊና ሜዳማ Eንዲሁም ለመስኖ Aመቺ የሆነ
መሬት ቢኖርም የገፀ ምድርና ከርሰ ምድር ዉሃ ሀብት Aነስተኛ በመሆኑ የመስኖ
ተጠቃሚ ማድረግ Aልተቻለም፡፡ ስለዚህ ከAባይ ወንዝም ሆነ ከጮቄ ደጋማ Aካባቢ
ተጠቃሚ የሚሆኑበት መንገድ በልዩ ጥናት ቢታይ
2. የተሻሻሉ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀምና ህብረተሰቡን በማንቀሳቀስ ውሃን ለመጠጥ
ማዋል፡፡
የተለያዩ የቴክኖሎጂ Aማራጮችን ማለትም የጥልቅ ጉድጓድ፣ መለስተኛ ጥልቅ
ጉድጓድ፣ ምንጭ ማጎልበት፣ ዘመናዊ Eጅ ጉድጓድ፣ የገመድ ፓምፕና ጥገናን
በመጠቀም የንፁህ መጠጥ ዉሃ Aቅርቦትን ማሻሻል
በከተሞች ያለውን የንፁህ መጠጥ ዉሃ Eጥረት ለመቅረፍ የማስፋፊያና ማሻሻያ
ግንባታዎችን ማከናወን
የንፁህ መጠጥ ዉሃ ተቋማትን ዘላቂነት ለማረጋገጥ ከህብረተሰቡ ችግር Aንፃር
ፍላጎትንና ጥያቄን መሰረት ያደረገ Eንዲሁም የወጪ መጋራት ፅንሰ ሃሳብን የተከተለ
Aሠራር በማዳበር ተሳትፎAዊ በማድረግ የባለቤትነት ስሜት መፍጠር በዚህ ዙሪያ
በክልላችን ውስጥ ውጤታማ ስራ የሰራበትን የገጠር መጠጥ ዉሃ Aቅርቦትና Aካባቢ
ጥበቃ ፕሮግራም (ፊኒዳ) የAሰራር ዘዴ መጠቀም ያስፈልጋል
የEጅ ፓምፕ ፋብሪካ በክልላችን Eንዲቋቋም ልዩ ትኩረት ቢሰጠው የፓምፕና
መለዋወጫ Eቃ Aቅርቦት ችግርን በAስተማማኝ ሁኔታ ይቀርፋል፡፡ በተጨማሪም
የተጀመረው የገመድ ፓምፕ ማምረት ስራ ቢጠናከር
የውሃ ተቋማት መለዋወጫ Eቃ በቅርብ ርቀት የሚገኝበትን ሁኔታ ከግል ባለሃብቱ ጋር
በመቀናጀት በEያንዳንዱ ወረዳ Eንዲጠናከር ማድረግ በተጨማሪም በተዘዋዋሪ ብድር
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
85
Eንዲቀርብ መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ጋር መወያየት
የውሃ ተቋማት ዘላቂነትን ለማረጋገጥ ከሙያና ቴክኒክ ለሚመረቁ ባለሙያዎች
የሚሰጠው የስልጠና ዓይነትም ውሀ ሀብት ላይ ያተኮረና ተግባር ላይ የተመሰረተ
ቢሆንና Eነዚህን ባለሙያዎች ቀበሌ ድረስ በመመደብ በጥገና፣ በAግባቡ ማስተዳደርና
ግንዛቤ ከመፍጠር Aንፃር ሃላፊነታቸውን Eንዲወጡ በማድረግ የውሃ ሽፋንን ማሳደግ
የንፁህ መጠጥ ውሃ ጥራትን ለማረጋገጥ ከግንባታ በፊትና በኋላ ወቅቱን የጠበቀ የውሃ
ጥራት ቁጥጥር ማከናወን
በቆላማው ንUስ የልማት ቀጠና ዉስጥ የህብረተሰቡ Aሰፋፈር የተበታተነ በመሆኑና
የከርሰ ምድርም ሆነ የገፀ ምድር ውሃ ሃብት ውስን በመሆኑ ረጅም የስርጭት ዘዴን
በመጠቀም ከወይና ደጋው ንUስ የልማት ቀጠና ወደ ቆላማው Aካባቢ ለማዳረስ
መሞከር። በተጨማሪም EንደAስፈላጊነቱ የጣሪያ ላይ ውሃንና በግድብ በመጠቀም ንፁህ
መጠጥ ዉሃን ለተጠቃሚው ማዳረስ።
የዉሃ የፍሰት መጠን Eንዲጠበቅ ብሎም Eንዲጨምር የተፋሰስ ልማት ስራን ማከናወን
3. የመሬት Aጠቃቀም ጥናትና Eቅድ ላይ የተመሰረተ የመስኖ ልማት ማካሄድ
የተስማሚነት ጥናት በማካሄድ የመሬት Aጠቃቀም Eቅድ ማዘጋጀትና የተቀናጀ ተፋስስ
ልማት ተግባራዊ ማድረግ የተፈጥሮ ሀብቱ Eንዲያገግም፣ Eንዲለማ፣ Aስተማማኝ የውሃ
መጠን Eንዲኖር፣ የሰብልና Eንስሳት ምርትና ምርታማነት Eንዲጨምር፣ የህብረተሰቡን
ፍላጎት መሰረት ያደረገ መሰረተ ልማቶች ለማስፋፋትና ማህበራዊና Iኮኖሚያዊ
Aገልግሎችን ለማቅረብ የሚያስችል ወሳኝ ስትራቴጂ ነው፡፡ ይህ ስልት በልማት ቀጠናው
Eምቅ ሀብቶችና ምቹ ሁኔታዎች ላይ ያነጣጠረ ፈጣንና ቀጣይነት ያለው Eድገት
ለማምጣት ከፍተኛ ጠቃሚነት Aለው፡፡
በገበሬው ማሳም ሆነ በIንቨስተሮች በሚካሄዱ ሰፋፊ መሬቶች የሚመረቱ ምርቶች
ለውጭና Aገር ውስጥ ገበያ የሚቀርቡ Eንዲሆኑ ትኩረት ማድረግ ያስፈልጋል፡፡
ስለዚህም፡-
በዓመት ከሁለት ጊዜ በላይ የተመረጡ ሰብሎችን በመስኖና በመኸር ለማምረት
ቅድሚያ ትኩረት በመስጠት ማዳበሪያ ማቅረብና ምርጥ ዘር በቀጠናው ማምረት፣
ፍትሃዊ የመሬት Aስተዳደር ሥርዓት በማስፈን Aርሶ Aደሮች በተረጋጋ ሁኔታ
Eንዲያመርቱ፣ በግብርናና ከግብርና ውጪ ባሉ ዘርፎች ወደ Iንቨስትመንት የሚገቡ
ባለሀብቶችን የመዋEለ ንዋይና የቴክኒክ Aቅም ግምት ውስጥ በማስገባት ለመሬት
ጥያቄዎች ፈጣን ምላሽ መስጠት፣
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
86
4. መልካም ተሞክሮን ማስፋትና ተለዋዋጭ ሁኔታዎችን ለቀጣይ ልማት መጠቀም
በየጊዜው የሚፈጠሩ መልካም ተሞክሮዎችንና የኀብረተሰቡን ጠቃሚ ነባር Eውቀቶች
መጠቀም፣
የተሻለ ተሞክሮ ካላቸው ቀጠናዎች፣ የAገሪቱ ክልሎችና ሌሎች Aገሮች በስትራቴጂክ
Eቅዱ ቁልፍ ጉዳዮች ላይ ተከታታይ የልምድ ልውውጥ ማድረግ፣
ተለዋዋጭ Aሉታዊና Aዎንታዊ ተጽEኖዎችን ፈጥኖ በመለየት ጫናዎችን መቀነስና
ተጠቃሚነትን ማሳደግ፣
5. የምEተ ዓመቱን የልማት ግቦች ለማሳካት ጥረት ማድረግ
ባለፉት Aምስት የልማት ዓመታት የምEተ ዓመቱን የልማት ግቦች ለማሳካት Aግባብ
ባላቸው የልማት መስሪያ ቤቶች የማይናቁ ተግባራት ተከናውነዋል፡፡ በቀጣይ የስትራቴጅክ
Eቅድ ዘመንም በቀጠናው ያለውን ሰፊ የውኃ ሀብት በስፋት ተጠቅሞ በማምረት የከተማና
ገጠር የምግብ ዋስትና ማረጋገጥ፤ ትምህርትን በጥራት በማሳደግ በEውቀት ላይ
የተመሰረተ የውሀ ሀብት Aጠቃቀምና Aስተዳደር ማስፈን ከመስኖ ግድቦች መስፋፋት ጋር
ተያያይዞ የወባ ሥርጭትን መቀነስ፣ የጤና Aገልሎትንና በሽታ መከላከልን በጥራትና
በሽፋን በማሳደግ ጤናማ የሰው ኃይል ማፍራት፣ ለወጣቶች የሥራ Eድል መፍጠር፣
የAከባቢ ብከላን መቀነስና የጾታ Eኩልነትን ማረጋገጥ ላይ ያተኮረ ጠንካራ Eንቅስቃሴ
መደረግ Aለበት፡፡
6 የሴቶችን የልማት ተሳትፎና ተጠቃሚነት ማሳደግ
ሴቶች ግማሽ ያህሉን የልማት ኃይል ስለሚይዙ ቀጠናውን በማልማት ሂደት ቁልፍ ሚና
Aላቸው፡፡ በዚህ መሰረት የርብርብ ማEከሉን መሰረት ባደረጉ የልማት ፕሮግራሞች
Aስተቃቀድ፣ Aፈጻጸም፣ ቁጥጥርና ግምገማ ተጠቃሚነት ላይ ሙሉ ለሙሉ ሊታቀፉ
ይገባል፡፡ በAገልግሎቶች Aሰጣጥ የጾታ ልዩነትን ማጥበብ፣ በቀጠናው ልማት ላይ
የሥርAተ-ጾታ ጉዳይ ማካተትና ሁለገብ የሴቶችን መብት ማረጋገጥ ቀጣይ የትኩረት
Aቅጣጫ ይሆናል፡፡
Aላማ 1 ከዝናብ፣ ከገፀ ምድርና ከከርሰ ምድር የሚገኘዉን የዉሃ ሀብት በባህላዊና
ዘመናዊ ዘዴ Aነስተኛ፣ መካከለኛና ከፍተኛ የመስኖ Aውታሮችን መዘርጋትና
ለመስኖ ልማት Eንዲዉል በማድረግ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ
ግብ 1:- መካከለኛና ከፍተኛ የመስኖ ፕሮጀክቶችን በማከናወን Aሁን በመልማት ላይ
ያለውን 11,210 ሄ\ር መሬት ወደ 97,000 ሄ\ር ማሳደግ
ዋና ዋና ተግባራት
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
87
መረጃ መሰብሰብና የዳሰሳ ጥናት ማካሄድ
የዲዛይንና ዝርዝር ጥናት ስራ ማከናወን
ጥናትን መሰረት ያደረገ የወንዝ ጠለፋና የግድብ የመስኖ ፕሮጀክት ግንባታ
ማከናወን
8 ግድብ
11 ወንዝ ጠለፋ
ዘላቂነቱን ለማረጋገጥ የመስኖ ኮሚቴ ማህበር ማቋቋም
ሙያዊ ድጋፍና ክትትል ማድረግ
Aጫጭር ሙያዊ ስልጠናዎችን ለቀበሌ ባለሙያዎች መስጠት
በሚቀጥሉት 6 ዓመታት በመስኖ ልማት የተያዙ ፕሮጀክቶች
የወንዙ ስም ወረዳ ዞን ስፋት በስኩየር ካ.ሜ. ስፋት በሄ\ር
የፕሮጀክቱ Aይነት
Aዘና\Aዮ 1 Aንከሻ ጓጉሳ Aዊ 15.84 1,583.94 ግድብ Aዘና\Aዮ 2 Aንከሻ ጓጉሳ 37802 ግድብ ቻግኒ ጓንጓ Aዊ 33.40 3,340.46 ግድብ
ባሶሊበን ምስ\ጎጃም 15.87 1,586.63 ቆላ ጨሞጋ ጎዛምን ምስ\ጎጃም 15.65 1,564.85 ግድብ
ሰዴ ሁለት Eጁ Eነሴ ምስ\ጎጃም 3.50 349.55 ወንዝ ጠለፋ በሽሎ ስማዳ ደ\ጎንደር 18.51 1,850.74 ወንዝ ጠለፋ ጎታ ምE\Eስቴ ደ\ጎንደር 27.90 2,789.53 ወንዝ ጠለፋ
ጎዛምን ምስ\ጎጃም 2.19 218.69 ጀደብ ማቻከል ምስ\ጎጃም 6.13 612.97 ወንዝ ጠለፋ ኪሊቲ ዳንግላ Aዊ 6.91 690.83 ወንዝ ጠለፋ ሱሃ Eነማይ ምስ\ጎጃም 39.65 3,965.09 ወንዝ ጠለፋ
ዳንግላ Aዊ 0.80 79.56 ቲስኪ ጓንጓ Aዊ 0.07 6.95 ወንዝ ጠለፋ
ፍኖተ ሰላም ከተማ ምE\ጎጃም 9.18 918.25 ዘገዝ ጃቢጣህናን ምE\ጎጃም 48.13 4,813.32 ግድብ ዝማ ጎንጅ ምE\ጎጃም 4.97 496.99 ግድብ
ዳንግላ Aዊ 0.14 13.55 ግልገል Aባይ ፋግታ ለኮሞ Aዊ 1.37 136.90 ወንዝ ጠለፋ
Aነደድ ምስ\ጎጃም 29.44 2,944.38 ለመን Aዋበል ምስ\ጎጃም 15.36 1,536.40 ወንዝ ጠለፋ
ቡሬ ምE\ጎጃም 5.57 557.32 ደምበጫ ምE\ጎጃም 3.38 337.60
ታችኛው ብር ጃቢጣህናን ምE\ጎጃም 68.73 6,872.77 ግድብ ቡሬ ምE\ጎጃም 0.49 48.63 ደምበጫ ምE\ጎጃም 0.01 0.66 ፍኖተ ሰላም ከተማ ምE\ጎጃም 3.56 356.03
መካከለኛ ብር ጃቢጣህናን ምE\ጎጃም 172.16 17,215.71 ግድብ
ገደብ ስናን ምስ\ጎጃም 2.18 218.69 ወንዝ ጠለፋ ቲምቢ ጓንጓ Aዊ 39.55 3,954.89 ወንዝ ጠለፋ ጠ\ድምር 613.27 96,863.88
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
88
ግብ 2. የባህላዊ (ወንዝ ጠለፋ፣ ምንጭ፣ ባህላዊ Eጅ ጉድጓድና ኩሬ) መስኖን በማስፋፋት
Aሁን ካለበት 125,526 ሄ\ር ወደ 180,000 ሄ\ር ማሳደግ
ዋና ዋና ተግባራት
በባህላዊ ዘዴ በመስኖ ሊለሙ የሚችሉ መሬቶችን መለየት
በመስኖ ልማት በርካታ መሬትን መሸፈን
28000 ባህላዊ Eጅ ጉድጓድ (28000*0.1=2800 ሄ\ር)
18000 ኩሬ (18000*0.1=1800 ሄ\ር)
2000 ምንጭ (1800*10=18000 ሄ\ር)
800 ወንዝ ጠለፋ (800*30=24000 ሄ\ር)
ሙያዊ ድጋፍና ክትትል ማድረግ
የልምድ ልውውጥ ማድረግ
Aላማ 2. የልማት ቀጠናውን Eምቅ የውሀ ሀብት ማጥናትና ከዝናብ፣ ከገፀ ምድርና ከርሰ
ምድር የሚገኘዉን የዉሃ ሀብት በማሰባሰብ ለዘመናዊ Aነስተኛ የመስኖ ልማት
Eንዲዉል በማድረግ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ
ግብ 1:- በፔዳል ፓምፕ፣ ሞተር ፓምፕ፣ ጅOሜምብሬንና ሌሎች ጉድጓዶች Aማካይነት
Aሁን የሚለማውን 7000 ሄ\ር መሬት ወደ 40000 ሄ\ር ማሳደግ
ዋና ዋና ተግባራት
መረጃ መሰብሰብና የዳሰሳ ጥናት ማካሄድ
የዲዛይንና ዝርዝር ጥናት ስራ ማከናወን
ጥናትን መሰረት ያደረጉ የተለያዩ Aይነት ጉድጓዶች፣ የጅO ሜምብሬን፣
ፔዳል ፓምፕና የሞተር ፓምፕ የመስኖ ፕሮጀክትን ማከናወን
30000 ጉድጓድ በጅOሜምብሬን (30000*0.1=3000 ሄ\ር)
36000 ሞተር ፓምፕ (36000*6=216000 ሄ\ር)
20000 ፔዳል ፓምፕ (20000*0.2=4000 ሄ\ር)
20000 በኮንክሪት የተሰሩ የተለያየ ቅርፅ ያላቸው ጉድጓዶች
(20000*0.1=2000 ሄ\ር)
ሙያዊ ድጋፍና ክትትል ማድረግ
ግብ 2:- የልማት ቀጠናውን የከርሰ ምድርና ገፀ ምድር ውሀ ዝርዝር ጥናት በማከናወን
በትክክል ያለውን የውሀ ሀብት ማወቅና ጥቅም ላይ ማዋል
ዋና ዋና ተግባራት
የውሃ ሀብት ጥናት ማከናወን
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
89
Aላማ 3. የልማት ቀጠናዉን የዉሃ ሀብት በመጠቀም ንፁህ የመጠጥ ዉሃና ሳኒቴሽን
Aገልግሎት ለቀጠናዉ ህዝብ Eንዲዳረስ በማድረግ ጤናማና Aምራች ዜጋን
ማፍራት
ግብ 1. የልማት ቀጠናዉን የገጠር የመጠጥ ዉሃ ሽፋንን Aሁን ካለበት 49% በ2007
100% ማድረስ
ዋና ዋና ተግባራት
የዳሰሳ ጥናት ማካሄድ
የዲዛይንና ዝርዝር ጥናት ስራ ማከናወን
የዉሃ ተቋማት ግንባታን ማከናወን
360 ጥልቅ ጉድጓድ መቆፈርና የስርጭት ስራውን ማከናወን (Deep well
with distribution system)
1008 መለስተኛ ጥልቅ ጉድጓድ ፓምፕ የተገጠመለት (Shallow well
with hand pump)
90 ምንጭ ማጎልበት ከስርጭት ጋር (Spring development with
distribution system)
81 ምንጭ ማጎልበት (on spot or with CC Spring development)
1110 ዘመናዊ Eጅ ጉድጓድ ፓምፕ የተገጠመለት(Hand dug well
fitted with hand pump)
2000 ገመድ ፓምፕ (Rope pump)
2649 የዉሃ ተቋማት Aስተዳደርን ማቋቋምና ማሰልጠን
ለዉሃ ተቋማት ባለሙያዎች ተግባራዊ Oፕሬሽንና ጥገና ስልጠና መስጠት
785 የዉሃ ተቋማት ጥገና ማከናወን
ለ2649 ውሃ ተቋማት የግንባታ ጥራት ቁጥጥር ማከናወን
ለ35 ወረዳዎች የመለዋወጫ Eቃ Aቅርቦት ማከናወን
ለ35 ወረዳዎች የጥገና መሳሪያ Eቃ Aቅርቦት ማከናወን
Aላማ 4 በከተሞች የተጀመሩትን የውሃ ፕሮጀክቶች ማስፈፀምና፣ የማሻሻያና ማስፋፊያ
ግንባታዎችን በመከናወን የዉሃ ሽፋኑ Eንዲጨምር ምቹ ሁኔታን መፍጠር
ግብ 2 የልማት ቀጠናዉን ከተሞች የመጠጥ ዉሃ ሽፋንን Aሁን ካለበት 72% በ2007
100% ማድረስ
ዋና ዋና ተግባራት
የዳሰሳ ጥናት ማካሄድ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
90
የዲዛይንና ዝርዝር ጥናት ስራ ማከናወን
የማሻሻያና ማስፋፊያ የዉሃ ተቋማት ግንባታን ማከናወን
63 ጥልቅ ጉድጓድ (with distribution system)
5 ምንጭ ማጎልበት ከስርጪት ጋር(spring development with
distribution system)
20 የውሃ ተቋማት ጥገና
ለዉሃ ተቋማት ባለሙያዎች ተግባራዊ Oፕሬሽንና ጥገና ስልጠና መስጠት
9.2. የመሬት Aጠቃቀም ጥናት፣ Eቅድና ትግበራ ስትራቴጂ
ዓላማ 1. ተፋሰስንና የመሬት ተስማሚነትን ጥናት መሰረት ያደረገ የመሬት Aጠቃቀም
Eቅድ በማዘጋጀት በቀጠናው ዘላቂ፣ Aዋጭና Aስተማማኝ የመሬት Aጠቃቀም
ሥርዓት በማስፈን የቀጠናውን ልማት ማፋጠን
ግብ 1. በሚቀጥሉት 3 ዓመታት በቀጠናው ባሉ ተፈሰሶች በሙሉ (6477 ንUስ
ተፋሰሶች) Aሳታፊ የመሬት Aጠቃቀም Eቅድ ማዘጋጀትና ተግባራዊ ማድረግ
ዋና ዋና ተግበራት
ተፋሰሶች በመለየት ሥነ ህይወታዊ፣ ፊዚካላዊ Eና ማህበረ-Iኮኖሚያዊ
ጥናት ማካሄድና መሬቱን ከተስማሚነት Aኳያ መገምገም
Aካባቢያዊ፣ ማህበራዊ፣ Iኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ Aዋጭነቱን በመገምገም
የመሬት Aጠቃቀም Eቅድ ማዘጋጀት፣
የመሬት Aጠቃቀም Eቅዱ ተግባራዊ መሆኑን መከታተል፣ መቆጣጠርና
መገምገም
የመሬት Aጠቃቀም Aዋጁን፣ ደንቡና መመሪያውን በየጊዜው በመፈተሽ
ማሻሻል፣
በAሳታፊ መሬት Aጠቃቀም ጥናት፣ Eቅድና ትግበራ ላይ ስልጠና መስጠት
9.3. የተፈጥሮ ሃብትን መጠበቅ፣ ማልማትና ጥቅም ላይ የማዋል ስትራቴጂ
የተፈጥሮ ሀብትን ለማልማትና ለመጠቀም ወሳኝ ስትራቴጂካዊ Aቅጣጫዎች
የAፈር Aያያዝና Aጠባበቅ ስትራቴጂካዊ Aቅጣጫዎች
በቂ Eርጥበት ያላቸው Aካባቢዎች
የAፈሩን ሁለንተናዊ ጉዳት ለመቅረፍና ከመሬት ላይ የላቀ Iኮኖሚያዊ ጥቅም ለማግኘት
የተቀናጀና ተፋሰስን መሰረት ያደረገ የAፈር ጥበቃና ውሃ Eቀባ ሥራዎችን መስራት የግድ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
91
ይላል፡፡ በመሆኑም የAፈር መከላትና ቦረቦር መፈጠር ችግርን ለመቅረፍ A/Aደሩ
የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ለዘላቂ ልማት ያለውን ፈይዳ በስፋት ተገንዝቦና Eምነት Aድሮበት
Eንዲሰራ ማድረግ፣ የልቅ ግጦሽ ችግር የሚወገድበትን ስልት መቀየስ፣ የAፈርና ውሃ ጥበቃ
ሥራው በትክክል (በዲዛይኑ መሰረት) ባለመሰራቱ የሚከሰተውን ችግር መቅረፍ፤ ለዚህም
በኤክስቴንሽን Eየተመከሩ ያሉት የAፈርና ውሃ ጥበቃ ቴክኖሎጂዎች ሲተገበሩ
በተመከሩበት Aግባብ ብቻ በጥንቃቄ Eንዲሰሩ ክትትል ማድረግ፣ የልማት ጣቢያ
ሠራተኞችን ክህሎት ማሳደግና ቀያሽ A/Aደሮችን ማሰልጠን ትኩረት የሚሰጠው ጉዳይ
ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ፈፅሞ የተራቆተውንና ለEርሻ ሥራ ሊውል የማይችለውን
ተራራማ መሬቶች ከሰውና ከEንስሳት ንኪኪ ውጭ በማድረግ በራሱ ጊዜ Eንዲያገግም
ማድረግ ያስፈልጋል፡፡
የAፈር ለምነት መቀነስን ለመቅረፍ Eንዲቻል Aማራጭ የሃይል ምንጮችን በመጠቀም
(ማገዶ ቆጣቢ ምድጃ፣ ባዮ ጋዝ ቴክኖሎጂና የኤሌክትሪክ ሃይል Aቅርቦት በማሻሻል) ደን
በተሻለ ሁኔታ የሚጠበቅበትን መንገድ ማመቻቸትና የተፈጥሮ ማዳበሪያ Aጠቃቀምን
ማሳደግ፣ የAረንጓዴ ማዳበሪያ Aጠቃቀምን ማስፋፋት፣ የብርEና Aገዳ ሰብሎችን ከጥራጥሬ
ሰብሎች ጋር Aፈራርቆ የመዝራት ልምድን ማዳበር፣ የደን ጥምር Eርሻ Aሰራር ማስፋፋት
ያስፈልጋል፡፡
ከAፈር ጋር በተያያዘ በቀጠናው ሌላውና Aሳሳቢ Eየሆነ የመጣው የAፈር Aሲዳማነት
ችግር ሲሆን በዋናነት የሚከሰተው በደጋማው ሥነ ምህዳር ነው ተብሎ ቢታሰብም በጣም
ሰፊ ሊባል በሚችል ሁኔታ የወይና ደጋው ክፍልም የችግሩ ሰለባ Eየሆነ መጥቷል፡፡ ስለዚህ
ችግሩን ለመቅረፍ ውህድ ኖራ (lime) መጠቀም የሚያስፈልግ ቢሆንም በዋጋው ከፍተኛ
መሆን፣ በሚፈለገው መጠንና ወቅት ባለመቅረቡ Eንዲሁም ቴክኖሎጂው ለA/Aደሩ Aዲስ
Eንደመሆኑ መጠን በሚፈለገው መጠን ጥቅም ላይ Eየዋለ Aይደለም፡፡ ስለዚህም የAፈርና
ውሃ ጥበቃውን ሥራ የተቀናጀና ተሳትፏዊ በሆነ መልኩ በማከናወን ከAፈሩ ጋር ታጥቦ
በመሄድ ለAሲዳማነት መከሰት ምክንያት የሆነውን የAፈር ንጥረ ነገር በመጠበቅ፣ የውህድ
ኖራ Aቅርቦትን በማሻሻልና የዋጋ ተመኑም የA/Aደሩን የመግዛት Aቅም ያገናዘበ Eንዲሆን
ማድረግ ይገባል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የAፈር Aሲዳማነትን የሚቋቋሙ የሰብል ዓይነቶች
ተለይተው (የግብርና ምርምር በዚህ ረገድ ከፍተኛ ሚና ይጫወታል) ጥቅም ላይ መዋል
Aለባቸው፡፡
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
92
Eርጥበት Aጠር Aካባቢዎች
በEርጥበት Aጠር Aካባቢዎች ከሰው ሰራሽ ማዳበሪያ ይልቅ ለተፈጥሮ ማዳበሪያ (ፍግ፣
ኮምፖስትና Aረንጓዴ ማዳበሪያ) ትኩረት መስጠት ያስፈልጋል፡፡ ምክንያቱም የተፈጥሮ
የAፈር ማዳበሪያዎች የንጥረ ነገር ምንጭ ከመሆናቸውም ባሻገር የAፈሩን ፊዚካላዊ ባህርይ
(ስትራክቸርና ውሃ የመያዝ ችሎታ ወዘተ) በማሻሻል ከፍተኛ ጥቅም ይሰጣሉ፡፡ በመሆኑም
በቂ Eርጥበት ቢያዝና የAፈሩን የለምነት ደረጃ ማሻሻል ቢቻል በተለይም በቆላማው
Eርጥበት Aጠር Aካባቢዎች ከፍተኛ ምርት ማምረት Eንደሚቻል ጥናቶች ይጠቁማሉ፡፡
ስለዚህም በነዚህ Aካባቢዎች Aፈሩን ከመንከባከብ ባሻገር ዋናው የትኩረት Aቅጣጫ ሊሆን
የሚገባው የA/Aደሩን ፍላጎትና የሥራውን ዘላቂነት ግምት ውስጥ ያስገባ፣ ለAሰራር ቀላል፣
ለጥገናና ለAጠቃቀም Aመቺ የሆነና በAካባቢ ከሚገኝ ቁሳቁስ ሊሰራ የሚችል የዝናብና
የጎርፍ ውሃን የማሰባሰብ ሥራን ማከናወን ነው፡፡ በተጨማሪም Eነዚህ ሥራዎች
በሚሰሩበት ወቅት ህብረተሰቡ በሁሉም የሥራ ደረጃዎች (በEቅድ ዝግጅት፣ በዲዛይን፣
በግንባታ፣ በጥገና፣ በግምገማና በAጠቃቀም ወቅት) ሁሉ ንቁ ተሳትፎ ሊያደርግ ይገባል፡፡
ዓላማ 1. በከፍተኛ ሁኔታ Eየተራቆተና Eየተጎዳ ያለውን የAፈር ሃብት Aያያዙንና
Aጠባበቁን በማሻሻል በዘላቂነት ለመጠቀምና የግብርና ምርታማነትን
በመጨመር የቀጠናውን ህዝብ የኑሮ ደረጃ በማሻሻል በሚደረገው ጥረት ውስጥ
የበኩሉን AስተዋፅO ማድረግ
ግብ 1. የAፈር መሸርሸርንና የውሃ ብክነትን ለመቀነስ ተፋሰስን መሰረት ያደረገ
የተቀናጀ የAፈር ጥበቃና ውሃ Eቀባ ስልት በማጠናከር በ2007 በቀጠናው
ያለውን ሽፋን 100% ማድረስ
ዋና ዋና ተግባራት
ፊዚካላዊ የAፈር ጥበቃና የውሃ Eቀባ ዘዴዎችን ማከናወን
ሥነ ህይወታዊ የAፈር ጥበቃ ዘዴዎችን ማከናወን
ቦረቦር መሬትን የማዳንና የማልማት ሥራ መስራት
የተራራ ልማትን ማካሄድ
የተራቆቱና የተጎዱ ቦታዎችን ከሰውና ከEንስሳት ንክኪ ከልሎ በመጠበቅ
Eንዲያገግሙ ማድረግ
ግብ 2. በደጋና በወይና ደጋማ ሥነ ምህዳር ያለውን ከፍተኛ Aሲዳማ Aፈር Aሁን
በየዓመቱ ከሚለየው 50% ተጨማሪ የመለየት ሥራ በማካሄድና በማልማት
የሰብል ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
93
ዋና ዋና ተግባራት
በAሲዳማነት የተጠቁ መሬቶችን መለየት
በAሲዳማነት ለተጠቁ መሬቶች ኖራ መጠቀም
ለAሲዳማ Aፈር የሚጨመረውን የኖራ መጠን ለዋና ዋና Aፈርና የሰብል
ዓይነቶች በምርምር መለየትና ጥቅም ላይ ማዋል
የAፈር Aሲዳማነትን የሚቋቋሙ የሰብል ዓይነቶችን ለይቶ ማልማት
የAፈርና ውሃ Eቀባ ሥራዎችን Aጠናክሮ መቀጠል
ግብ 3. የተቀናጁና የተለያዩ የAፈር ለምነት ማሻሻያ ቴክኖሎጂዎች Aጠቃቀምን
በማሳደግ Eየቀነሰ ያለውን የAፈር ለምነት ማሻሻልና ምርትና ምርታማነትን
መጨመር
ዋና ዋና ተግባራት
የኮምፖስት Aጠቃቀምን ማሳደግ
የኮምፖስት Aጨማመር መጠንን በዋና ዋና Aፈርና የሰብል ዓይነቶች
በምርምር መለየትና ጥቅም ላይ ማዋል
በምርምር የAረንጓዴ ማዳበሪያ ዓይነቶችን መለየትና ጥቅም ላይ ማዋል
የህያው ማዳበሪያ Aጠቃቀምን ከፍ ማድረግ
የደንና Aግሮፎረስትሪ ስትራቴጂካዊ Aቅጣጫዎች
ለAፈርና ውሃ፣ Eና ደን ጥበቃና ለመስኖ ልማት ሥራ ጠንቅ የሆነውን የልቅ ግጦሽ
Aሠራር ለማስቀረት የሚያስችል ዝግጅት ማድረግና ሥርዓት መዘርጋት
ተፋሰስን መሰረት ያደረገ የመሬት Aጠቃቀም ጥናት ማካሄድና Eቅድ Aውጥቶ ሥራ
ላይ ማዋል
ተከታታይና ቀጣይነት ያለዉ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ማዘጋጀትና በየደረጃው
ያለው Aመራርና ባለሙያ Eና ህብረተሰቡ የተፈጥሮ ሃብት ሥራ ቁልፉ ተግባር Aድርጎ
Eንዲንቀሳቀስ ማድረግ
የተራቆቱና የተጎዱ Aካባቢዎችን ከሰውና ከEንስሳት ንኪኪ ውጭ በማድረግ ደን
በማልማትና የAፈርና ጥበቃና ውሃ Eቀባ ሥራዎችን በማከናወን መልሰው
Eንዲያገግሙና Aካባቢና ብዝሃ ህይወትን ተጠብቆ ህብረተሰቡና መንግስት ከልማቱ
ተጠቃሚ Eንዲሆኑ ማድረግ
የደን ሀብትን ለመጠበቅ፣ ለማልማትና ዘለቄታ ያለዉ ጥቅም Eንዲያስገኝ የደን Aዋጅና
ማስፈጸሚያ ህጎችና ደንቦችን Aዉጥቶ ተግባራዊ ማድረግ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
94
Aማራጭ የሃይል ምንጮችን በመጠቀም (ማገዶ ቆጣቢ ምድጃ፣ ባዮ ጋዝ ቴክኖሎጂ)
ደን በተሻለ ሁኔታ የሚጠበቅበትን መንገድ ማመቻቸት
የደን ሃብቱ ሴክተር Aሁን ካለበት በተሻለ ሁኔታ ተቋማዊ ጥንካሬ Eንዲኖረዉ ማድረግ
ህገወጥ የደን ዝውውርና ክምችት ቦታዎችን በመለየት የደን ዉጤቶች ዝውውርና
Aጠቃቀም ስርዓት Eንዲኖረዉ ማድረግ
በደን ሃብት ለሚሰማሩ AርሶAደሮች፣ ባለሃብቶች ተቋማት ሙያዊ፣ ቴክኒካዊና
Aስተዳደራዊ ድጋፍ በመስጠት የደን ልማቱን በዘላቂነት Eንዲያስፋፉ ማድረግ
በተፈጥሮና መንግስት ደን Aካባቢ የሚሰፍሩና የEርሻ መሬት የሚያስፋፉትን
የሚገቱበት ሥርዓት መዘርጋት
የደንና Aግሮፎረስትሪ ፕሮጀክቶችን ነድፎ ተግባራዊ ማድረግ
ዓላማ 2. በከፍተኛ ሁኔታ በመመናመን ላይ ያለውን የደን ሃብት ልማትና ጥበቃውን
በማሻሻል የህብረተሰቡን የደን ውጤቶች ፍላጎት ማሟላትና በዘላቂነት
በመጠቀም የግብርና ምርታማነትን በመጨመር የቀጠናውን ህዝብ የኑሮ ደረጃ
በማሻሻል በሚደረገው ጥረት ውስጥ የበኩሉን AስተዋፅO ማድረግ
ግብ 1. በሚቀጥሉት 6 ዓመታት የደንና Aግሮፎረስትሪ ልማትና ጥበቃን በተጠናከረ
መንገድ በማካሄድ Aሁን ካለበት ደን ሽፋን 7·14% ላይ 2% በየዓመቱ በማሳደግ
12% ማድረስና ለምርት መሰብሰብ ከደረሰው የመንግስትና የፕሮጀክት ደን
ውስጥ 90% ጥቅም ላይ በማዋል መልሶ መተካት
ዋና ዋና ተግባራት
በሞዴል መንግስት ችግኝ ጣቢያዎች ላይ ችግኝ ማፍላት
ማህበራትና ግለሰብ ችግኝ ጣቢያዎች Eንዲስፋፉ Eገዛ ማድረግ
ችግኝ መትከልና መንከባከብ
ጥራት ያለዉ የዛፍ ዘር ማቅረብ
የደንና Aግሮፎርስትሪ ስልጠናና Aዉደጥናት ማካሄድ
የተፈጥሮ፣ መንግስትና ማህበራት ደኖችን መጠበቅና በAግባቡ መጠቀም
ደንና Aግሮፎረስትሪ ልማትና ጥበቃ Eንዲስፋፋ ማድረግ
የደን ቆጠራና ማናጅመንት ፕላን ማዘጋጀት
የደን ምርታቸዉ በተሰበሰቡ የንመግስትና ፕሮጄክትና ማህበራት ደን ቦታ
ለይ መልሶ ማልማት
በተጎዱና በተራቆቱ ተፋሰስ መሬቶች ላይ ደንና Aገሮፎርስትሪ ማልማት
የደንና Aግሮፎረስሪ ፕሮጀክት ቀርጾ ተግባራዊ ማድረግ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
95
የማገዶ ተክል ልማትን ማስፋፋት
በተሰበሰቡ የመንግስት፣ ፕሮጄክትና ማህበራት ደን ቦታ ለይ መልሶ
ማልማት
በየደረጃዉ ያሉ የደን ባለሙያዎችን Aቅም ማጎልበት
የልማትና የቅየሳ መሳሪያዎችን ማቅረብ
ሁለገብ Eጽዋት ማባዣ ጣቢያዎችን ማልማትና ማስፋፋት
ግብ 2. Aሁን ያለዉን ዝቅተኛ የችግኝ መጽደቅ Aቅምን በማጎልበት በልማት ቀጠናዉ
95% ማሳደግ
ዋና ዋና ተግባራት
ጥራት ያለዉ የዛፍ ዘር Aቅርቦት መጨመር
ችግኞችን በፖሊቲን ቲዩብ ማፍላት
ከተከላ በፊት የተከላ ቦታ ማዘጋጀት
ከተከላ በኋላ ለችግኞች ተገቢውን Eንክብካቤ ማድረግ
ባልጸቁ ችግኞች ላይ መልሶ መተካት
በየዓመቱ የመጽደቅ መመዘኛ % መዉሰድ
ዓላማ 3. የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ደን ልማትና ጥበቃ በማስፋፋትና የደን ሽፋንን በማሳደግ
ለAካባቢ መጠበቅና የዱር Eንስሳት መጠለያነት ምቹ ሁኔታን በመፍጠር
ከቀጠናው የሚገኘውን የቱሪዝም ገቢ ከፍ ማድረግ
ግብ 1. የዱር Eንስሳትንና AEዋፋትን ዓይነትና መናሃሪያ በመለየትና በማጥናት
በቀጠናዉ ዉስጥ 2 የዱር Eንስሳትና AEዋፋት መጠለያዎችን በማዘጋጀት
ከቱሪዝም ገቢ ማግኘት
ዋና ዋና ተግባር
የዱር Eንስሳት
ንና AEዋፋትን መናሃሪያ ቦታዎችን መለየት
የዱር Eንስሳትንና የAEዋፋት ዓይነትና መጠንን በጥናት መለየት
መጠለያ ቦታዎችን በጥብቅነት መያዝ (Wild Life Conservation Area)
9.4. የመሰረተ ልማትን ማስፋፋት
መሰረተ ልማቶች ለማስፋፋት ስትራቴጂካዊ Aቅጣጫዎች
ለመስኖ፣ ሰብል፣ Eንስሳት፣ ቱሪዝም፣ ደንና ማEድን ሀብት ላላቸው ቅድሚያ በመስጠት
መሰረተ ልማቶችን Eንዲዘረጉ ማድረግ የቀጠናውን ሀብቶች ፈጥኖ ለማልማትና
ለመጠቀም ይረዳል፡፡ በመሰረተ ልማቶች ዝርጋታ ማህበረሰቡ በጉልበት፣ ቁሳቁስና
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
96
ፋይናንስ ድጋፍ ለማድረግ ከፍተኛ ተነሳሽነት ስላለው ይህን ፍላጎት በመጠቀም የመሰረተ
ልማት Aውታሮችን በፍጥነት በመዘርጋት ሂደት በግብዓትነት መጠቀም ያስፈልጋል፡፡
ዓላማ 1፡- መሰረተ ልማትን በመዘርጋት ለፈጣን ግብርናና ከተማ ልማት ምቹ ሁኔታ
መፍጠር፣
ግብ 1፡- የልማት ቀጠናውን የመንገድ ጥግግት ከ52 ወደ 91 በማሳደግና በህዝብ ተሳትፎ
26100 ኪሎ ሜትር Aዲስ የማህበረሰብ መንገድ በመስራት ከ1223.53 ርዝመቱን
ወደ 9383.53 ኪሎ ሜትር ማሳደግ የገጠርና ከተማ ልማቱን ማስተሳሰር
ዋና ዋና ተግባራት
1300 ኪሎ ሜትር ዲዛይን ጥናት
1253.93 ኪሎ ሜትር Aዲስ መንገድ ግንባታ
100 ኪሎ ሜትር መንገድ ግንባታ
1740 ኪሎ ሜትር ወቅታዊ መንገድ ጥገና
5220.83 ኪሎ ሜትር መደበኛ ጥገና
26100 ኪሎ ሜትር .Aዲስ የማህበረሰብ መንገድ ግንባታ (870 የገጠር
ቀበሌዎች x በዓመት 5 ኪሎ ሜትር x 6 ዓመት)
1229.89 የማህበረሰብ መንገድ ጥገና
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
97
ሠንጠረዥ x የዲዛይን ጥናትና ግንባታ ሊሰራላቸው የተመረጡ መንገዶች ዝርዝር
ተ.ቁ የመንገዶች ስም ዝርዝር
ርዝመት ኪ/ሜትር
የሚገኝበት መስተዳደር ዞን ወረዳ የመንንገዱ ፋይዳ
1 ዚገም- የጁቤ- ኩራር 250.7 Aዊ ምE/ጎጃም ምስ/ጎጃም ጓንጓ ባሶሊበን
ወረዳዎችን ለማገናኘትና የገበያ ትስስር 2002 ዓ.ም
1 ቻግኒ - ጫራ 44.08 Aዊ ጓንጓ ዳንግላ የወረዳና ገበያ ትስስር
2 ወተት Aባይ - ሪም - ብራቃት 32.98 ምE/ጎጃም ሜጫ የገበያ ትስስር
3 መርዓዊ - ብራቃት - Aዴት 43.51 ምE/ጎጃም
ሜጫ ይልማና ዴንሳ
የወረዳና ገበያ ትስስር
4 ቁይ -የቀብሀና-ደብረወርቅ 29.34 ምስ/ጎጃም
ጎዛምን ፣Eናርጅ Eናውጋ
የወረዳና ገበያ ትስስር
5 የጁቤ-ኮሜዘሜ 30.77 ምስ/ጎጃም ባሶ ሊበን የገበያ ትስስ
6 ገበዘ ማርያም-ቦEንቁ -Aካል 30.71 ምስ/ጎጃም ቋሪት፣ ጎንጀ ቆላላ
የወረዳና ገበያ ትስስር
ድምር 211.39 2003 ዓ.ም
1 Aምቢኪ - ግምጃቤት 42.84 Aዊ ጓንጓ Aንbከሻ የወረዳና ገበያ ትስስር
2 ዘላለም ደስታ - ድመት ገደል 45.47 ምስ/ጎጃም ሁለትEጁ Eነሴ የገብያ ትስስር
3 ቢቡኝ - ወይን ውሃ 20.91 ምስ/ጎጃም ቢቡኝ የገብያ ትስስር
4 ደ/ወርቅ - መጣይ -ደ/መድሃኒት 46.8 ምስ/ጎጃም
Eነማይ Eናርጅ Eናውጋ
የወረዳና ገበያ ትስስር
5 Aማኑኤል -ትግዳር 25.23 ምስ/ጎጃም ጎዛምን ፣ Aዋበል፣ Aነደድ
የወረዳና ገበያ ትስስር
6 የቦቅላ-ሮብ ገበያ 18.54 ምስ/ጎጃም ጎዛመን፣ ስናን የወረዳና ገበያ ትስስር
7 የቦቅላ -የሰንበት-ሉማሜ 27.48 ምስ/ጎጃም
ጎዛመን ፣ Aዋበል፣ Aነደድ
የወረዳና ገበያ ትስስር
ድምር 227.27 2004ዓ.ም 1 መካነ Eየሱስ - ወገዳ 31.78 ደቡብ ጎንደር ምስ/Eስቴ የገበያ ትስስር
2 Aፋፍቀበሌ - ቅዳሜገበያ መገንጠያ 33.11 ደቡብ ጎንደር
ስማዳ ታች ጋይንት
የወረዳና ገበያ ትስስር
3 Aርብገበያ - ቅዳሜ ገበያ 38.11 ደቡብ ጎንደር ታች ጋይንት የገበያ ትስስር
4 ጠሜ - የቀብሃና 11.3 ምስ/ጎጃም Eነማይ Eናርጅ Eናውጋ
የወረዳና ገበያ ትስስር
5
ግራ ቅዳሚን-ቸርተከል-ደ/ኤልያስ -ማያገንታ 25.71 ምስ/ጎጃም
ደብረ-ኤልልስ ፣ መቻከል፣ ጎዛምን
የወረዳና ገበያ ትስስር
6 ደ/ማርቆስ-Aባሊባኖስ -ጨሚት 22.73 ምስ/ጎጃም ጎዛመን
የወረዳና ገበያ ትስስር
7 ወንቃ -ማይAንገታም 17.35 ምስ/ጎጃም ጎዛመን ገበያ ትስስር
8 ወጀል-ደጋን-Aዲስ Aምባ 24.14 ምስ/ጎጃም Aዋበል ገበያ ትስስር
9 ኮሸሽላ -Aትሪ 16.05 ምስ/ጎጃም ሸበል በረንታ ገበያ ትስስር ድምር 220.28 2005ዓ.ም 1 ገንገርታ - Aይጠፋዘር 8.15 ምስ/ጎጃም ሁለትEጁ Eነሴ የገበያ ትስስር
2 ፍኖተሠላም - ዋድEየሱስ 15.36 ምE/ጎጃም
ጃቢጠህናን ደምበጫ
የወረዳና ገበያ ትስስር
3 ዋድEየሱስ - Eነወንዴ 30.95 ምE/ጎጃም ደጋዳሞት የገበያ ትስስር
4 Aልማ - Aልማ መገንጠያ 9.19 ምስ/ጎጃም ቢቡኝ የገበያ ትስስር
5 ወገዳ-Aፋፍ 10.18 ደቡብ ጎንደር ስማዳ የገበያ ትስስር 6 Aፋፍ-የኳሳ 17.35 ደቡብ ጎንደር ስማዳ የገበያ ትስስር
7 ጉንደወይን-ሶስቻም- 59.45 ምስ/ጎጃም፣ደቡብ ጎቻ ሲሶ Eነሴ የወረዳና ገበያ
2006ዓ.ም
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
98
ወገዳ ጎንደር ፣ስማዳ ትስስር
ድምር 150.53
1 Aየሁ - ሽንዲ 17.99 Aዊ ምE/ጎጃም Aንከሻ ጓጉሳ ወምበርማ
የወረዳና ገበያ ትስስር
2 ሚሊተሪካምፕ - ዲሚክ - ዚገም 23.23 Aዊ ጓንጓ የገበያ ትስስር
3
ሮብ ገበያ - Aራት መከራክር - ጠጋድር 14.64 ምስ/ጎጃም ቢቡኝ
ቱሪስትና ገበያ ትስስር
4 ፍኖተሠላም - ማክሠኝት 17.59 ምE/ጎጃም ጃቢጠህናን የገበያ ትስስር
6 መንታውሀ--የጨረቃ 9.94 Aዊ ጓንጓ የገበያ ትስስር 7 የጨረቃ-ቢዝራካኒ 14.77 Aዊ ጓንጓ የገበያ ትስስር 8 ገረገራ- ደ/መድሀንት 15.76 ምE/ጎጃም ጎንጅ ቆላላ የገበያ ትስስር
9
ፈረስቤት -ምንውሃ/ሞጣ መገንጠያ 35.42 ምስ/ጎጃም
ደጋ ዳሞት፣ ሁለት Eጀ Eነሴ
የወረዳና ገበያ ትስስር
10 Aዴት-Aንገታ-Aንጋር ፍልወሃ 25.28 ምE/ጎጃም ይልማና ዴንሳ
የገበያ ትስስርና ቱርዝም
11 ቆሬ-ዘጋንሳ 18.19 ምE/ጎጃም ይልማና ዴንሳ የገበያ ትስስር ድምር 192.81
2007ዓ.ም
9.5. የሰብልና Eንስሳት ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ
የሰብል ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ስትራቴጂካዊ Aቅጣጫዎች
የግብዓት Aቅራቢ ድርጅቶች የሰብል ግብዓቶችን በጥራት፣ በሚፈለገው መጠንና ጊዜ
Eንዲያቀርቡ የሚያስችል የክትትል ስልትና ስርዓት መዘርጋት
የግብርና ምርምርን Aቅም በማጎልበት ስነ ምህዳርን መሰረት ያደረገና ተሳትፏዊ
ምርምርን በማጠናከር የተለያዩ የሰብል ቴክኖሎጂዎችን ማውጣት፣ በሽታን ውርጭንና
ድርቅን መቋቋም የሚችሉ የተሻሻሉ የሰብል ዝርያዎችን ማላመድ Eንዲሁም ለተሻሻሉ
የሰብል ዝርያዎች መሥራች ዘር ማባዛትና ባለሀብቶችን በምርጥ ዘር ብዜት Eንዲሰማሩ
ማበረታታት
የሰብል ቴክኖሎጅዎችን Aጠቃቀም በስልጠና፣ በልምድ ልውውጥ፣ በሰርቶ ማሳያ፣
ህትመቶችንና ሚዲያዎችን በመጠቀም ግንዛቤን ማዳበር
በጥቁር Aፈር ሁለት ጊዜ በማምረትና የመስኖ ልማቱን Aጠናክሮ በመቀጠል ምርትና
ምርታማነትን ማሳደግ
ቅድመ ምርትና ድህረ ምርት ቴክኖሎጂዎችን በተናጠልና AርሶAደሩን በማደራጀት
ጥቅም ላይ Eንዲውሉ ማድረግ
ዓላማ 1.በቀጠናው ስነ-ምህዳር ተስማሚ፣ የምግብ ዋስትናን ሊያረጋግጡ በሚችሉና ገበያ
ተኮር በሆኑ ሰብሎች በማተኮር ጥራቱን የጠበቀ ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
99
ግብ1. የሰብል ግብዓቶችን በጥራት፣ በሚፈለገው መጠንና ጊዜ ማቅረብና ማሰራጨት
ዋና ዋና ተግባራት
የተሻሻሉ የሰብል ዝርያዎች Aቅርቦትን ከ 36143 በ 2007 ወደ 216858 ኩ/ል
ማሳደግ
የማዳበሪያ Aቅርቦትን ከ 1345231 ወደ 6726155 ኩ/ል ማሳደግ
የኮምፖስት ዝግጅትን ከ 89.1 ወደ 278.03 ሚ ኩ/ል ማሳደግ
የፀረ ተባይ መድሃኒቶችን Aቅርቦት ከ 31274 ወደ 113835 ሊትር/ኪግ በማሳደግ
ጉዳቱን በ 50% መቀነስ)
መስራች የበቆሎ ዝርያዎችን Aቅርቦት ወደ 5400 ኩንታል ማሳደግ
የድንች ምርጥ ዘር Aቅርቦትከ 900 ወደ 27000 ኩንታል ማሳደግ
Aትክልትና ፍራፍሬ (ቡና፣ ቆላ ፍራፍሬ፣ ደጋ ፍራፍሬ፣ ቅመማቅመም Eና
Aትክልት) ዘር Aቅርቦት ከ 610 ወደ 6100 ኩንታል ማሳደግ
ስኳር ድንች ቁርጥራጭ Aቅርቦት ከ 1.05 ወደ 3.15 ቢሊ ቁጥር ማሳደግ
ግብዓት Aቅራቢ ድርጅቶች ከመንግስት ጋር በሚይዙት ውል መሰረት
በተፈለገው መጠንና ጊዜ Eንዲያቀርቡና ሃላፊነታቸውን በትክክል Eንዲወጡ
ማድረግ
የፀረ ተባይ መድሃኒቶችን ጥራት በሃላፊነት የሚከታተልና የሚቆጣጠር Aካል
በማቋቋም፣ ጥራቱን ያልጠበቀና Aግባብ ያልሆኑ ፀረ ተባይ መድሃኒቶችን
የሚሸጡ ህገወጥ ነጋዴዎችን መቆጣጠር Eና Aርሶ Aደሩ ለምግብነት የሚውሉ
ሰብሎችን Aግባብነት በሌላቸው ፀረ ተባይ መድሃኒቶች (ማላታይን፣ ዲዲቲ
የመሳሰሉት) Eንዳያክም ግንዛቤ ማስያዝ
ግብ 2 Aዳዲስ የሰብል ቴክኖሎጅዎችን ማውጣት፣ ማላመድና ጥቅም ላይ Eንዲዉሉ
በማድረግ ምርታማነትን ከ 32.6 ወደ 60.7 ኩ/ሄ በማሳደግ ምርትን ከ
59,189,142 ኩ/ል ወደ 138,144,638 ኩ/ል ከፍ ማድረግ
ዋና ዋና ተግባራት
በምርታማነታቸውና በሽታን ከመቋቋም Aንፃር ከነባር ዝርያዎች የተሻሉ 28
Aዳዲስ ዝርያዎችን ማላመድና ማውጣት (በድንች፣ በርበሬ፣ ሽንኩርት፣
ብርቱካን፣ ቡና፣ በቆሎ፣ ስንዴ፣ ዳጉሳ፣ ገብስ፣ ሰሊጥ፣ ቦሎቄ፣ ለውዝ ፣
ሽምብራ፣ ባቄላ)
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
100
በደጋው ስነ ምህዳር ውርጭ ሊቋቋሙ የሚችሉ 4 የሰብል ዝርያዎችን
(በድንች፣ ገብስ፣ ስንዴና ባቄላ) ማላመድና ማውጣት
በቆላማው ስነ ምህዳር በዝናብ Eጥረት የሚደርሰውን ጉዳት ለመቀነስ ፈጥነው
የሚደርሱ 4 የሰብል ዝርያዎችን ማላመድና ማውጣት (ጤፍ፣ ሰሊጥ፣ ቦሎቄ፣
ለውዝ)
የበሽታዎችና ተባዮች ቅኝት ማድረግና በሳይንሳዊ መንገድ በመለየት 4
የመቆጣጠሪያ ቴክኖሎጂዎች ማውጣት
ሶስት ቅንጅታዊ የተባይ መቆጣጠሪያ ቴክኖሎጂዎችን ተግባራዊ ማድረግ
ዓመታዊ የማዳበሪያ Aጠቃቀምን ከ 74 ወደ 296 ኪግ/ሄ ማሳደግ
ዓመታዊ የኮምፖስት Aጠቃቀምን ከ 49 ወደ 122 ኩ/ሄ ማሳደግ
ዓመታዊ የምርጥ ዘር Aጠቃቀምን ከ 2 ወደ 10.7 ኪግ/ሄ ማሳደግ
በዓመት ሁለት ጊዜ AርሶAደሩን በማስተባበር የጥገኛና Aደገኛ Aረሞችን
በማረምና በማቃጠል መቆጣጠር
ስነ ምህዳርን መሰረት ያደረጉ 30 የተለያዩ ቴክኖሎጂዎችን (የማዳበሪያ
Aጠቃቀምና የተለያዩ የሰብል Eንክብካቤ) ማውጣት
ስነ ምህዳርን መሰረት ያደረገ በየዓመቱ የሰብል ቴክኖሎጅዎች ፓኬጅ
ማዘጋጀት
በዓመት Aንድ ጊዜ የሰብል ቴክኖሎጅ Aጠቃቀምና Aተገባበር ስልጠና
በየደረጃው (ከባለሙያ Eስከ Aርሶ Aደር) መስጠት
በዓመት Aንድ ጊዜ የቴክኖሎጂ ሰርቶ ማሳያ (demonstration) Eና የልምድ
ልውውጥ ማድረግ
ግብ 3. Iኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ባላቸው ሰብሎች የመስኖ ቴክኖሎጂዎችን ማላመድ፣
ማውጣትና የሰብል መስኖ ልማቱን ማስፋፋት
ዋና ዋና ተግባራት
በመስኖ የሚለማውን መሬት ከ 143,736 ወደ 317,000 ሄ/ር ማሳደግ
በመስኖ የሚገኘውን ምርት ከ 4,782,021 ወደ 38,040,000 ኩ/ል ማሳደግ
የተለያዩ 20 የመስኖ ቴክኖሎጂዎች ማውጣትና ማላመድ
በመስኖ መልማት ለሚገባቸው ሰብሎች ዓመታዊ የመስኖ ልማት ፓኬጅ
ማዘጋጀት
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
101
የቡና፣ ቆላና ደጋ ፍራፍሬዎች ችግኝ ቁጥር ስርጭትን ከ 1648230 ወደ
16482300 ማሳደግ
የችግኝ ፕላስቲክ Aቅርቦትን 90 ወደ 1000 ኩ ማሳደግ
በየAመቱ Aርሶ Aደሮች በቢኮሎ Aባይ በሚገኘው ችግኝ ጣቢያ የክህሎት
ልምድ Eንዲያገኙ ማድረግ
ግብ 4 ጥቁር Aፈርን ማንጣፈፍና ሁለት ጊዜ ማምረት የሚያስችሉ የተሻሻሉ የሰብል
ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም በሰብል የሚሸፈነውን የጥቁር Aፈር ሽፋን
መጨመርና ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ
ዋና ዋና ተግባራት
በማንጣፈፍ የሚዘራውን የጥቁር Aፈር ሽፋን በስድስት Eጥፍ በማሳደግ (ከ
117394 ወደ 704364 ሄ/ር) 80% የጥቁር Aፈር ሽፋንን ማንጣፈፍ
በጥቁር Aፈር በሁለተኛ ዙር (በኩሬና በቀሪ Eርጥበት) የሚዘሩትን ሰብሎች
በEጥፍ ከ 289326 ወደ 578652 ሄ/ር ከፍ በማድረግ 66% የጥቁር Aፈር
ሽፋንን መጠቀምና Aጠቃላይ የሁለተኛ ዙር ሰብሎች ምርትን ከ 8558687
ወደ 20252820 ኩ ማሳደግ
በጥቁር Aፈር ሁለት ጊዜ ማምረት የሚያስችሉ ቀድመው የሚደርሱ 8
የተለያዩ የሰብል ዝርያዎችን ማላመድና ማውጣት
Aስር የተለያዩ ማዳበሪያ Aጠቃቀምና ሌሎች የሰብል Eንክብካቤ
ቴክኖሎጂዎች ማውጣት
ለAርሶ Aደሮች በየAመቱ ውሃ የማንጣፈፍ ክህሎትና የጥቁር Aፈር
ቴክኖሎጂ የAጠቃቀም ስልጠና መስጠት
የAርሶAደሩን ፍላጎት መሰረት ያደረገ የ ቢቢኤም ስርጭትን በቁጥር ወደ
29348 ማሳደግ
በየAመቱ የጥቁር Aፈር ልማት ፓኬጅ ማዘጋጀት
ግብ 5 ዘመናዊ የግብርና ሜካናይዜሽን ቴክኖሎጂዎችን Eና የድህረ ምርት ቴክኖሎጂ
Aጠቃቀምን በማስፋፋት የቀጠናውን ህብረተሰብ የቴክኖሎጂ ተጠቃሚ ማድረግ
ዋና ዋና ተግባራት
ትርፍ Aምራችና ለሜካናይዜሽን Aመቺ በሆኑ በወይና ደጋው ስነ ምህዳር
88 የEርሻ ትራክተሮች፣ 46 የስንዴ መውቂያ፣ 57 የጤፍ መውቂያ፣ 42
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
102
የበቆሎ መፈልፈያ Eና 32 የዳጉሳ መውቂያ መሳሪያዎችን ማቅረብና
መጠቀም የሚያስችል ሁኔታዎችን ማመቻቸት
በወይና ደጋና ቆላው ስነ ምህዳር ከተባይ ጉዳት (ነቀዝ) የሚከላከሉ በቁጥር
201436 ዘመናዊ የEህል ማከማቻ ጎተራዎችን ህብረተሰቡ Eንዲያዘጋጅ
ማድረግ
ስነ ምህዳርን መሰረት ያደረገ በቁጥር 11516 የAትክልትና ፍራፍሬ ሰብል
ምርቶች ጊዚያዊ ማቆያ (ማቀዝቀዣ) ስትራክቸር ህብረተሰቡ Eንዲያዘጋጅ
ማድረግ
በወይና ደጋና ደጋው ስነ ምህዳር በቁጥር 53527 የድንች ማከማቻ መጋዘን
(Light defused storage) ህብረተሰቡ Eንዲያዘጋጅ ማድረግ
የEንስሳት ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ ስትራቴጅካዊ Aቅጣጫዎች
የመኖ Aቅርቦትንና ጥራትን ማሻሻል
Eንስሳት መኖ ከተለያዩ ምንጮች ሲያገኙ ከEነዚህም ውስጥ የተፈጥሮ ግጦሽ፣ የሰብል
ተረፈ ምርት፣ የተሻሻሉ መኖ Eጽዋቶች Aና የIንዱስትሪ ተረፈ ምርት/የተመጣጠነ መኖ
ዋነኞቹ ናቸው፡፡ የተፈጥሮ ግጦሽ የተፈጥሮ ሳር፣ የAረንጓዴ ቅጠላ ቅጠልና የቅንጠባ
Eጽዋትን ያጠቃልላል፡፡ ጥምር ግብርና በሚካሄድበት በዚሁ የልማት ቀጣና ምንም Eንኳ
በከፍተኛ ፍጥነት የሰብል Eርሻ በመስፋፋቱ ምክንያት የግጦሽ መሬት መጣበብ Eያስከተለ
ቢገኝም Aሁንም የተፈጥሮ ግጦሽ በዋነኛነት የEንስሳት የመኖ ምንጭ Eንደሆነ
ይታወቃል፡፡ በተፈጥሮ ግጦሽ Aጠቃቀም የሚስተዋለው ችግር Aጠቃቀሙ ስርAት የሌለው
በመሆኑ የግጦሽ መሬቱ ከሚሸከመው በላይ ብዛት ያላቸው Eንስሳት ዘወትር
ስለሚሰማሩበት ምርታማነቱ ከጊዜ ወደ ጊዜ በመቀነስ ለEንስሳቱ በቂ መኖ የማያስገኝ
ከመሆኑ ባሻገር መሬቱም ለAፈር ክለት የተጋለጠ Eንዲሆን ምክንያት ሆኗል፡፡ በመሆኑም
የግጦሽ Aጠቃቀም ስርAት በማውጣትና ልቅ ግጦሽን በማስቀረት ችግሩን መቋቋም
ይቻላል፡፡
የሰብል ተረፈ ምርት Eንደገለባ፣ ጭድ፣ Aገዳና ቃርሚያ ለEንስሳት በመኖነት የሚያገለግሉ
ምርቶች ናቸው፡፡ በዚህ መሰረት የሰብል Eርሻ መስፋፋት Eየጨመረ በመሄዱ የሰብል
ተረፈ ምርት Eንደዋነኛ የመኖ ምንጭ በማገልገል ላይ ይገኛል፡፡ ከተለያዩ የሰብል
Aይነቶች የሚገኘው ተረፈ ምርት በመጠንና በጥራት የሚለያይ ሲሆን በAብዛኛው
በተለይም በቀጥታ ምንም ማሻሻያ ሳይደረግበት ለመኖነት ሲቀርብ የAልሚ ምግብ መጠኑ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
103
ዝቅተኛ ነው፡፡ በዚህም ምክንያት የሰብል ተረፈ ምርት በመኖነት የሚሰጠውን ጠቀሜታ
ከፍ ለማድረግ የተለያዩ ዘዴዎችን ተጠቅሞ ጥራቱን ማሻሻል ተገቢ ነው፡፡
በልማት ቀጣናው የተሻሻሉ የመኖ Eጽዋቶች ልማት Aልተስፋፋም፡፡ የተሻሻሉ የመኖ
Eጽዋቶች በAነስተኛ ቦታ ለምተው ከፍተኛና ጥራት ያለው ምርትን የሚሰጡ፣ በተበይነት፣
በተዋሃጅነትና በንጥረ ነገር ይዞታቸው ተገቢውን ደረጃ የያዙ በግጦሽና በማከማቸት ለደረቅ
ወራት የሚያገለግሉ፣ መሬትን ለማዳበር የሚችሉ፣ ከሰብል ጋር በማፈራረቅና Eንዲሁም
በማሰባጠር ሊለሙ የሚችሉ ናቸው፡፡ Eነዚህን የተሻሻሉ የመኖ Eጽዋትን በAረንጓዴነት፣
በድርቆሽነት፣ በገፈራነት Eንዲሁም ከሰብል ተረፈ ምርት ጋር በመደባለቅ የሰብል ተረፈ
ምርት ተበይነትና የንጥረ ነገር ተዋሃጅነት ስለሚሻሻል ከEንስሳቱ የሚገኘው ምርት
ይጨምራል፡፡ ስለሆነም የEንስሳት መኖ Eጥረትን ለመቅረፍ የሚያግዙ የተሻሻሉ የመኖ
Eጽዋቶችን የማልማት ስራዎች በስፋት ማከናወን ያስፈልጋል፡፡ ለEንስሳት የመጠጥ ውሃ
Aቅርቦትንና ጥራትን ማሻሻል ለምርታማነት ማደግ ከፍተኛ AስተዋፅO ይኖረዋል፡፡
የንቦችን ምርታማነት ከፍ ለማድረግ የንብ ቀሰም Eጽዋቶችን ማስተዋወቅና ማልማት
ተገቢ ነው፡፡
የምግብ Iንዱስትሪ ተረፈ ውጤቶች (የዱቄት፣ የመጠጥ፣ የዘይትና ሌሎችም) የግብርና
ውጤቶችን በፋብሪካ ደረጃ በሚዘጋጅበት ጊዜ የሚገኝ ተረፈ ምርት ነው፡፡ ከዚህ የመኖ
ምንጭ ክፍል ፉርሽካ፣ ፉርሽኬሎና ፋጉሎ በልማት ቀጣናው ለመኖ Aገልግሎት ይውላሉ፡፡
ከላይ የተጠቀሱትንና የተለያዩ ንጥረ ነገሮች ያላቸውን የመኖ ምንጮች Aመጣጥኖ
በማደባለቅ የተመጣጠነ መኖ ማዘጋጀትና Eንስሳትን መመገብ የተሻለ ምርት Eንዲሰጡ
ይረዳል፡፡ በከተማ ግብርና የEንስሳት ሃብት ልማትን ለማስፋፋትና የEንስሳት ምርትና
ምርታማነትን ለማሳደግ የኤክስቴንሽን Aገልግሎትን በማጠናከር የመኖ Aቅርቦትንና
ጥራትን ማሻሻል ያስፈልጋል፡፡
የEንስሳት ጤና Aገልግሎትን ማስፋፋት
በልማት ቀጣናው ለEንስሳት ምርትና ምርታማነት መቀነስ ምክንያት ከሆኑ ችግሮች ውስጥ
የEንስሳት ጤና Aገልግሎት Aለመስፋፋት Aንዱ ነው፡፡ በደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት
ቀጣና 240 የEንስሳት ክሊኒኮች (17ቱ ባለሙያ Aልተመደበባቸውም) ሲኖሩ ለሶስት
ቀበሌዎች Aንድ የEንስሳት ክሊኒክ ታሳቢ በማድረግ ሲሰላ 288 ክሊኒኮች ያስፈልጋሉ፡፡
በመሆኑም በAሁኑ ወቅት የEንስሳት ጤና የቆዳ ሽፋን 83.3% ነው፡፡ የEንስሳት ጤና የቆዳ
ሽፋንን Aሁን ባለው ስሌት 100% ለማድረስ 48 ተጨማሪ ክሊኒኮች መገንባት
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
104
ያስፈልጋል፡፡ በከተማ ግብርና ለሚካሄዱ Eርባታ ስራዎች የEንስሳት ጤና Aገልግሎት
Aሰጣጥን በማጠናከር የEንስሳትን ምርታማነት ማሳደግ ተገቢ ነው፡፡ ለነባርና Aዲስ
የሚቋቋሙ ክሊኒኮች Aስፈላጊውን የሰው ሃይል፣ የህክምና መሳሪያዎችና መድሃኒት
በማሟላት የEንስሳት ጤና Aገልግሎትን ማስፋፋትና የEንስሳት በሽታዎችን መከላከል
ብሎም መቆጣጠር ለEንስሳት ምርታማነት መጨመር ከፍተኛ AስተዋጽO ይኖረዋል፡፡
የEንስሳት ዝርያ ማሻሻል ስራዎችን ማከናወን
የEንስሳት ዝርያዎች የመረጣና ማሻሻል ስራዎች በስፋት በመስራት የምርታማነት
ደረጃቸውን ማሳደግ ያስፈልጋል፡፡ የሰው ሰራሽ ዘዴ የማዳቀል Aገልግሎትን ተጠቅሞ
የAካባቢ Eንስሳት ዝርያዎችን ምርታማነት ለማሳደግ የማዳቀል Aገልግሎት ብቃትን ከፍ
ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ ለዚህም የAዳቃይ ቴክኒሽያኖችን ቁጥር መጨመር፣ የፈሳሽ
ናይትሮጅንና ማዳቀያ ቁሳቁሶችን ማሟላት፣ መንገዶችንና የመገናኛ Aገልግሎቶችን
ማስፋፋት ተገቢ ነው፡፡ በልማት ቀጣናው በ2000 በጀት ዓመት 5586 የሰው ሰራሽ
ማዳቀል Aገልግሎት ተሰጥቷል፡፡ በEቅድ ዘመኑ በሁሉም ወረዳዎችና የከተማ Aስተዳደር
(ከተማ ግብርና) የሰው ሰራሽ ዘዴ የማዳቀል Aገልግሎት Eንደሚጀመር ታሳቢ በማድረግና
በወረዳ ሁለት Aዳቃይ ቴክኒሽያኖች Aገልግሎት ቢሰጡ ዓመታዊ የማዳቀል ክንውን ወደ
31200 ያድጋል፡፡
የAካባቢ ዝርያዎችን የምርታማነት ደረጃ ለማሻሻል በተፈጥሮ ዘዴ በኮርማ ከመጠቀም
ባሻገር የሰው ሰራሽ የማዳቀል ዘዴን ለመጠቀም የAካባቢ ዝርያ Aባለዘር ማዘጋጀት
ያስፈልጋል፡፡ በምርታማነታቸው የታወቁ ንጹህ የውጭ ዝርያና የተዳቀሉ Eንስሳትን
ማራባትና EንደAስፈላጊነቱ ለAርቢዎች በማሰራጨት ለገበያ የሚቀርብ የEንስሳት
ውጤቶችን ማሳደግ ያስፈልጋል፡፡ በልማት ቀጣናው በጓንጓ ወረዳ የሚገኘውን የመተከል
ዳልጋ ከብት ብዜት ማEከልን በማጠናከርና ከሌሎች Aርቢዎች ጋር በኩንትራት ጊደሮችን
በማባዛት ለተጠቃሚዎች የሚሰራጩ የተዳቀሉ ጊደሮችን ብዛት ማሳደግ ይቻላል፡፡ በዚሁ
የልማት ቀጣና በበግ የዋሸራ በግ ዝርያና በዶሮ የቲሊሊ ዶሮ ዝርያ በስፋት የሚረቡበት
በመሆኑ የዝርያ መጠበቅና ማሻሻል ስራዎችን በመስራት ያላቸውን የምርታማነት ደረጃ
ማሳደግ ትኩረት የሚሰጠው ተግባር ነው፡፡
የዓሳ ሃብት ልማትን ማጠናከርና ምርታማነትን ማሳደግ
በደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጣና የAሳ ሃብት ክምችት ያለባቸው ሃይቆች፣
(ባህረጊዮርጊስ፣ ጥርባና ዘንገና) ወንዞችና (Aባይ፣ በሽሎ) የገራይ ግድብ ይገኛሉ፡፡
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
105
Aስተማማኝ ውሃ Aቅርቦት ባለበት Aካባቢዎች AርሶAደሮች ከትንሽ Eስከ ትላልቅ
ኩሬዎችን በመቆፈር ዓሳን በማርባት ለግል ፍጆታና ብሎም ለገበያ ማቅረብ ይቻላል፡፡
በመሆኑም በAርሶAደር ቤተሰብ ደረጃ የኩሬ ዓሳ ግብርናን ለማስፋፋት በ1996 ዓም
በግብርና ቢሮ የተጀመረው Eንቅስቃሴ ተጠናክሮ መቀጠል ይኖርበታል፡፡ የዓሳ ጫጩት
Eጥረት በከፍተኛ ደረጃ በመኖሩ ኩሬዎች ከተገነቡ በኋላ በወቅቱ ወደ ሥራ መግባት
Aልተቻለም፡፡ በመሆኑም ይህን ችግር ለመቅረፍ የዓሳ ጫጩት ማስፈልፈያ ማEከል
ለማቋቋም በግብርና ቢሮ የፕሮጀክት ሃሳብ የቀረበ ሲሆን ይህን ተግባራዊ በማድረግ የኩሬ
ዓሳ ግብርናን በስፋት ማከናወን ይቻላል፡፡ የዓሳ ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ ዓሳን
በተገቢው ዘዴ ማስገርና ለዚህም የዓሳ ማስገሪያ መሳሪያዎችን Aቅርቦት ማሟላት ተገቢ
ነው፡፡
የEንስሳትና ተዋጽO ገበያ ልማትን ማስፋፋት
የEንስሳትና ተዋጽO ግብይት ስርAት ቀልጣፋ Eንዲሆን የገበያ መሰረተ ልማቶችን
ማስፋፋት Eንዲሁም የገበያ መረጃዎች ተሰባስበው፣ ተጠናቅረውና ተተንትነው
ለተጠቃሚዎች በማቅረብ Aገልግሎት Eንዲሰጡ ማድረግ Aስፈላጊ ነው፡፡ የEንስሳት
ውጤቶችን በፋብሪካ በማቀነባበር ጥራቱን የጠበቀ ምርት ለሃገር ውስጥና ለውጭ ገበያ
ማቅረብና ከዘርፉ የሚገኘውን ገቢ ማሳደግ ተገቢ ነው፡፡
Aላማ 2. የግብርና ምርምርና የግብርና ኤክስቴንሽን Aገልግሎት Aሰጣጡን በማጠናከርና
በማቀናጀት ለተለያዩ ስነ ምህዳሮች ተስማሚና የEንስሳት ምርትና
ምርታማነትን የሚያሳድጉ ቴክኖሎጂዎችና Aሰራሮችን በማውጣት፣
በማላመድና በማስረጽ የህዝቡን የኑሮ ደረጃ ማሻሻል
ግብ 1. ለተለያዩ ስነ ምህዳሮች ተስማሚ የሆኑ ሃያ የመኖ ዝርያዎችን ማውጣትና
ማላመድ፣ በተለያዩ የEንስሳት ዓይነቶች ስምንት የዝርያ ምርታማነት
መገምገምና ማሻሻል ስራ ማካሄድ፣ የተሻሻሉ የAሰራር ስልቶችንና መረጃዎችን
ማውጣትና ለተጠቃሚዎች ማቅረብ
ዋና ዋና ተግባራት
ሃያ የተሻሻሉ የEንስሳት መኖ ዝርያዎችን ማውጣትና ማላመድ
የEንስሳት ዝርያዎችን (2 በዳልጋ ከብት፣ 3 በበግና ፍየል፣ 2 በዶሮ፣ 1
በንብ) ምርታማነት መገምገምና ማሻሻል
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
106
የተሻሻሉ የAሰራር ስልቶችንና መረጃዎችን በማውጣት ለተጠቃሚዎች
ማቅረብ
ግብ 2. የEንስሳት ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ Aሁን Eየተመረተ ያለውን 5,689
ሽህ ቶን ዓመታዊ ደረቅ መኖ ወደ 9,140 ሽህ ቶን ማሳደግ
ዋና ዋና ተግባራት
የልቅ ግጦሽ የAመጋገብ ስርAትን በ50% መቀነስና የግጦሽ ምርታማነትን
ማሳደግ
የሰብል ተረፈ ምርትን በማከም ተበይነቱንና የጥራት ደረጃውን ከፍ
ማድረግ
የተሻሻሉ የመኖ Eጽዋቶችን ማልማት
ግብ 3. የEንስሳት ጤና Aጠባበቅን በማሻሻል የEንስሳት ጤና የAገልግሎት ሽፋን
Aሁን ካለበት ወደ 100% Eና የቆዳ ሽፋን ከ83% ወደ 100% ማድረስ
የEንስሳት ጤና የAገልግሎትና የቆዳ ሽፋን ለማሳደግ ተቋማትን መገንባት
የEንስሳት ጤና ባለሙያዎችን ቁጥር ማሳደግ
የህክምና መሳሪያዎችንና መድሃኒቶችን ማሟላት
ግብ 4. የEንስሳት ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ 1,253,095 ሽህ ሊትር የወተትና
257,414 ቶን የሥጋ ምርት ማምረት
ዋና ዋና ተግባራት
ዝርያን በማሻሻል ምርታማነታቸውን ለማሳደግ ለዳልጋ ከብቶች Eየተሰጠ
ያለውን 5,586 Aመታዊ የሰው ሰራሽ ማዳቀል Aገልግሎት ወደ 31,200
ከፍ ማድረግ
የመተከል ዳልጋ ከብት ብዜት ማEከልን በማጠናከርና በኩንትራት
ጊደሮችን በማባዛት የተሻሻሉ ጊደሮችን ስርጭት ወደ 1700 ማሳደግ
የተመረጡ የAካባቢ Aውራ በጎችን ስርጭት ወደ 10500 ማሳደግ
በማድለብ ሥራ ከAንድ ከብት የሚገኘውን የሥጋ ምርት ከ110 ወደ 120
ኪ.ግ Eና ከAንድ በግ/ ፍየል የሥጋ ምርት ከ9-10 ወደ 11-12 ኪ.ግ
ማሳደግ
የAንዳሳ ዶሮ ብዜት ማEከልን Aቅም በማሳደግ የሶስት ወርና የAንድ ቀን
Eድ» ያላቸውን የተሻሻሉ ዶሮዎች ስርጭት ወደ 125 Eና 330 ሽህ
Eንደቅደም ተከተላቸው ማሳደግ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
107
ግብ 5. የንብ ሃብት ልማት ስራዎችን በማጠናከርና ምርታማነትን በማሳደግ 20934
ቶን የማር ምርት ማምረት
ዋና ዋና ተግባራት
የንብ ቀሰም Eጽዋቶችን ማልማት
የማነቢያ ቁሳቁሶችን ማሟላት
ግብ 6. የዓሳ ሃብት ልማት ስራዎችን በማጠናከርና ምርታማነትን በማሳደግ ጥራቱን
የጠበቀ ምርት ለገበያ ማቅረብ
ዋና ዋና ተግባራት
በተፈጥሮ የውሃ Aካላት (ሃይቆችና ወንዞች) ዓሳን በተገቢው ዘዴ ማምረት
በሰው ሰራሽ ኩሬዎችና ግድቦች የዓሳ Eርባታ ማካሄድ
የዓሳ ማስገሪያና ማቆያ መሳሪያዎችን ማሟላት
ግብ 7. የEንስሳትና ተዋጽO ገበያ ልማትን ማስፋፋት
ዋና ዋና ተግባራት
በኅብረት ሥራ ማህበራት Aንድ የወተትና Aንድ የማርና ሰም ምርት
ማቀነባበሪያ ፋብሪካ ማቋቋም
የገበያ መረጃዎች ማሰባሰብ፣ ማጠናቀርና ለተጠቃሚዎች ማቅረብ
ጥራቱን የጠበቀ የEንስሳትና ተዋጽO ምርት ለገበያ ማቅረብ
የEንስሳትና ዓሳ ሃብት ልማትና ግብይት ኀብረት ስራ ማህበራትን
ማጠናከር/ማቋቋም
ግብ 8. በተለያዩ ርEሶች ለ38060 Aርሶ Aደሮች፣ ለ5145 ልማት ሰራተኞችና ለ3062
ባለሙያዎች Aጫጭር ስልጠናዎችን መስጠት
ዋና ዋና ተግባራት
በተለያዩ የEንስሳት ሃብት ልማት ርEሶች ለAርሶ Aደሮች፣ ለልማት
ሰራተኞችና ለባለሙያዎች Aጫጭር ስልጠናዎችን መስጠት
9.6. ሥራ Aጥነት መቀነስና ሌሎች ማህበራዊ ችግሮችን መከላከል
ዓላማ 1. የሥራ Eድሎችን በመፍጠር ዜጎች ራሳቸውን Eንዲጠቅሙና በቀጠናው
Iኮኖሚ ግንባታ ድርሻቸውን Eንዲወጡ ማስቻል
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
108
ግብ 1. በከተሞች ነባር ድርጅቶችን በማጠናከርና ለሥራ Aጦች በቀጥታ ድጋፍ
በመሥጠት በ2002 በጀት ዓመት 56300 የሥራ Eድሎችን መፍጠር፣ ይህንንም
በየዓመቱ በAማካይ በ35% ማሳደግ፡፡
ዋናዋና ተግባራት፣
የመንግሥት የልማት Aቅጣጫን፣ የሥራ ገበያን፣ የሠልጣኝ ፍላጎትን ወዘተ
መሰረት በማድረግ ሥልጠና መሥጠት
ብድር ማመቻቸት፣ ተጨማሪ የብድር ምንጭ ሥልቶችን በጥናት መለየትና
የብድር ሽፋንንም ሆነ የብድር መጠንን ማሳደግ፣ ብድር Aጠቃቀምን
Aስመልክቶ ግንዛቤ መፍጠር
የመሥሪያና የመሸጫ ቦታዎችን ማዘጋጀትና የሥልጠና ማEከላትን
መገንባት/የክላስተር ማEከላት፣ የቢዝነስ መፈልፈያ ማEከላት፣ የመሸጫና
የማሳያ ቤቶች፣ የገበያ ማEከላት፣ የተቋማት መንደሮች/፣ ማክስማን ጨምሮ
ሌሎች ግንባታቸው ያለቀ ማEከላትን በተሟላ ሁኔታ ሥራ ማስጀመር
ለAግሮ Iንዱስትሪና ምግብ ዝግጅት ትኩረት በመሥጠት ቴክኖሎጅዎችን
ማቅረብ፣ ማስተዋወቅ፣ ማሰራጨት
ገበያ ማመቻቸት(ከመስኖ ልማቶች፣ከውጭና Aገር ውስጥ መካ/ከ/ንግድ
ተቋማት ጋር ማስተሳሰር፣ Value chain, Outsource ወዘተ)
የAንድ ማEከል Aገልግሎት በተሟላ ሁኔታ Eንዲሰጥ ማድረግ፣ Aገልግሎት
ባልተጀመረባቸው ማስጀመር
ግብ 2. በገጠር ነባር ድርጅቶችን በማጠናከርና ለሥራ Aጦች በቀጥታ ድጋፍ
በመሥጠት በ2002 በጀት ዓመት 268000 የሥራ Eድሎችን መፍጠር፣ ይህንንም
በየዓመቱ በAማካይ በ30 % ማሳደግ
ዋናዋና ተግባራት፣
በገጠር የሥራ Eድል ለመፍጠር የዳሰሳ ጥናት ማካሄድ(የሥራ Aጥ ብዛትና
ስብጥር ፣ፍላጎት፣ ለሥራ Eድል ፈጠራ መሰረት የሚሆኑ Eምቅ ሃብቶችን
መለየት ወዘተ)
የAካባቢውን Eምቅ ሃብትና ገበያን መነሻ በማድረግ የጥ/A/ንግድ ሥራዎች
ፓኬጅ ማዘጋጀት
የመንግሥት የልማት Aቅጣጫን፣የሥራ ገበያን ፣የሠልጣኝ ፍላጎትን ወዘተ
መሰረት በማድረግ ሥልጠና መሥጠት
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
109
ብድር ማመቻቸት፣ተጨማሪ የብድር ምንጭ ሥልቶችን በጥናት መለየትና
የብድር ሽፋንንም ሆነ የብድር መጠንን ማሳደግ፣
በቀበሌ ማEከላት የመሥሪያና የመሸጫ ቦታዎችን ማዘጋጀት ወይም
መገንባት ማክስማን በተሟላ ሁኔታ ሥራ ማስጀመር
ለAግሮ Iንዱስትሪና ምግብ ዝግጅት ትኩረት በመሥጠት ቴክኖሎጅዎችን
ማቅረብ፣ ማስተዋወቅ ፣ማሰራጨት
ገበያ ማመቻቸት(ከመስኖ ልማቶች፣ከውጭና Aገር ውስጥ መካ/ከ/ንግድ
ተቋማት ጋር ማስተሳሰር፣የዋናዋና ምርቶች Value chain ማዘጋጀት ወዘተ)
የAንድ ማEከል Aገልግሎት Eንዲሰጥ ማድረግ
ዓላማ 2. ከከተሞች በመስፋፋት ላይ ያሉ ማህበራዊ ችግሮችና ጠንቆች የልማት
ቀጠናውን ልማት Eንዳያደናቅፋ ማህበረሰቡን መሰረት ያደረገ በገጠርና ከተማ
የመለላከያና ለችግር የተጋለጡ ወገኖችን መልሶ ለማቋቋም የሚያስችል ሥርዓት
መፍጠር
ግብ 1. በሁሉም ወረዳዎች በጥናት ላይ የተመሰረተ የማህበራዊ ችግሮችን በመከላገልና
የማቋቋም ሥራ መሥራት
ዋናዋና ተግባራት፣
የግንዛቤ መሳደግ በሁሉም ቀበሌዎች መስራት
የAመራርና ምክር Aገልገሎት መስጠት
የቤተሰብንና ማህበረሰብ መሰረት ያደረጉ ተቋማትን መጠናከር
ማህበራዊ ልማት ፈንድ ማቋቋምና በሁሉም ወረዳዎች ተግባራዊ ማድረግ
9.7. የገጠርና ከተማ ልማት በሚገባ ማስተሳሰር
ገጠርና ከተማ ልማትን የማስተሳሰር ዝርዝር ስትራቴጂዎች
1. የግብርናና ከተማ ልማትን በተጠናከረ ሁኔታ ማስተሳሰር
Aሁን ባለበት ሁኔታ ግብርናና ከተማ ልማቱ ትስስር ደካማ በመሆኑ ወደ ከተማና
Iንዱስትሪ ልማት የሚደረገው ሽግግር Eጅግ ዝቅተኛ ነው፡፡ በገጠር የሚመሰረቱ Aነስተኛ
ከተሞችን መንገድን፣ ነባር የገበያ ማEከላትን ተከተልው በAካባቢው ባሉ ኗሪዎች ፍላጎት
በዘፈቀደ፣ ከዘለቄታ Eድገታቸው Aንጻር ሳይጠኑና ሳይታቀዱ EንደEንጉዳይ በድንገት
Eየተፈጠሩ ነው፡፡ የገጠር ማEካላትም ሆነ Eነዚህ ያለEቅድ የሚፈጠሩ የገጠር ከተሞችን
በቀጠናው ወደፊት ከሚኖረቸው Iኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ፣ ፖለቲካዊና ባህላዊ ጠቀሜታ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
110
Aኳያ በመቃኘት Eድገታቸውን መምራት ያፈልጋል፡፡ በልማት ቀጠናው ያሉ ከተሞችን
በመሰረተ ልማትና በሰው ኃይል ማጠናከር፣ ከተሞችን በዙሪያቸው ካሉ ቀበሌዎች ጋር
በመንገድና በስልክ መገናኘት፣ ወቅታዊ የከተሞች Eደገት ፕላን ማዘጋጀት፣ የመሬት
Aሰጣጥ ሥርዓቱን ቀልጣፋና ፍትሀዊ ማድረግ የገጠርና ከተማ ልማቱን ትረጉም ባለው
መልኩ ለማስተሳሰር ወሳኝ ሚና Aለው፡፡ ግብርናና ከተማ ልማት ከማስተሳሰር Aንጻር
የሚከተሉትን Aቅጣጫዎች መጠቀም Aስፈላጊ ነው፡፡
ከፍተኛ ሰብል፣ Eንስሳት፣ ደን፣ ቱሪዝምና ማEድን ሀብት ያላቸው Aካባቢዎችን በልማት
ቀጠናው ካሉ ዋና ዋና የመንገድ Aውታሮችና ከተሞች ጋር ለማገናኘትና ፈጣን የEቃ
ማጓጓዣና የሰው ትራንሰፖረት Aገልግሎት ለመገናኘት ትኩረት መስጠት ትኩረት፣
በቀጠናው ከተሞች የቴሌከሚኒከሽን፣ ባንክ፣ ኤሌክትሪክና ሌሎች መሰረተ ልማቶች
ማስፋፋትና ማጠናከር
ለAግሮ Iንዱስትሪ ልማት ትኩረት መስጠት፣
ከግብርና ውጪ የሥራ Eድሎችን ለመፍጠር የሚያስችሉ ስልጠናዎችና ክህሎቶች
ማዳበሪያ ሥራዎች ላይ ማተኰር፣
በከተሞች መስፋፋትና መቋቋም ሂደት የቀጠናውን ለም መሬት ሀብትን በቁጠባ
መጠቀም
በቀጠናው የልማት Eንቅስቃሴ ውስጥ የግል ሴክተሩን ተሳትፎ ማሳደግ
2. መሬትን በቁጠባና በEቅድ መጠቀም
የከተሞች Eድገት የቀጠናውን ለሰብልና Eንስሳት የሚሆነውን ለም የመሬት Eንዳይሻሙ
መሬትን በቁጠባ መጠቀም የሚያስችል የመኖሪያ ቤቶችና ተቋማት ግንባታ ቦታ Aሰጣጥ
Aቅጣጫ መከተል ተገቢ ይሆናል፡፡ Eንደፎገራ፣ ደምቢያና ሜጫ ባሉ ሜዳማ
Aካባቢዎች ላይ ከተሞች ተመስርተውና ተስፋፍተው በቀጠናው ከፍተኛ ለEርሻ ልማት
የሚሆነውን ለምና ሰፊ መሬት Eንዳይሻሙ ጥንቃቄ ሊደረግ ይገባል፡፡
ዙሪያቸው ለEርሻ ልማት ተስማሚ ከተሞች ወደየት Aቅጣጫ መስፋፋት Eንዳለባቸው
በፕላን ዝግጅቱ ላይ መታየት Aለበት፡፡ ለAብነት ከፎገራ ምEራብ Aቅጣጫዎች ሰብል
ልማት የሚያጓጓ መሬት ስለሆነ ከተማዋ ወደEነዚህ Aቅጣጫዎች Eንደትስፋፋ መደረግ
ይኖርበታል፡፡
በዚህ መሰረት ከተሞችን ወደጎን ከማንቦረቀቅ ይልቅ ትላልቅና ከፍተኛ ሕንጻዎችን ወደላይ
በመስራት ላይ ያተኮረ የከተማ ልማት Aቅጣጫ መከተል ያስፈልጋል፡፡ ከተሞች ወደፊት
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
111
ከሚኖራቸው Iኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ፣ ፖለቲካዊና ባህላዊ ጠቀሜታ Aንጻር Eንዲመሰረቱ፣
Eንዲያደጉና በEቅድ ለመምራት የቀጠናው ከተሞች ልማት Aማካሪ ቦርድ ማቋቋም
Aስፈላጊ ነው፡፡
3. በከተሞች መካከል የልምድ ልውውጥና የጋራ Aገልግሎት Eንዲገኙ ማድረግ
የከተሞችን Iኮኖሚያዊና ማኀበራዊ Eንቅስቃሴና ተወዳዳሪነትና ለኗሪዎች ያላቸውን
ምቹነት (ገበያ፣ Aገልግሎት፣ Iንዱስትሪ ማEከል) በማየትና በመገምገም የከተሞች ደረጃ
በየጊዜው ማሳደግ ለነዋሪዎቻቸው የተሻለ Aገልግሎት Eንዲያቀርቡና Eድገታቸው
ለማፋጠን የከተሞች መልካም ልምዶችን (Best practices) የሚለዋወጡበትና
ግንኙነታቸውን የሚያጠናክሩበት በየጊዜው የጋራ በቀጠናው ባሉ ከተሞች መድረኮች
ማዘገጀትና የልምድ ልውውጥ ጉብኝት በሌሎች ቀጠና፣ ክልልና Aገር ከተሞች ሊተኮርበት
ይገባል፡፡
ከከተማ Aስተዳደር በታች ያሉ ተቀራራቢ ከተሞች የመንገድ ሥራ መሣሪያዎች፣ የቆሻሻ
መምጠጫ መኪና Eና ሌሎች ማሽነሪዎቸን Aቅራቢያ ከተሞቸ በጋራ Eንዲጠቀሙ
ከተሞችን በክላስተር ማደራጀትና ተጠቃሚ Eንዲሆኑ ማድረግ የከተሞቸን የማሽነሪ
Eጥረት ለማቀለል የተሻለ Aማራጭ ነው፡፡
4. የከተማ ኗሪዎችን የመኖሪያ ቤት Eጥረትን ለማቃለል የተለያዩ Aማራጮችን መጠቀም
የከተማ ኗሪዎችን የመኖሪያ ቤት Eጥረትን ማቃለል የተለያየ Aማራጮቸን መጠቀም
ያሰፈልጋል፡፡ በዚህ መሰረት በግልና በማህበር ለተደራጁ ኗሪዎች ለመኖሪያ ቤት መስሪያ
ቦታ መስጠት፣ የጋራ ቤቶች ከተማ Aስተዳደሮችና መሪ ማዘጋጃ ደረጃ በላቸው ከተሞች
መስራት፣ የተለያዩ ድርጃ ያላቸውን የመኖሪ ቤቶች በመስራት ለተጠቃሚዎች በተመጣጣኝ
ዋጋ ማከራየት፣ በዝቅተኛ ወጪ ቤት የሚሰራባቸውን ዘዴዎች ማስፋፋት፣ በግል የቤት
ግንባታ ስቴት ለተሰማሩ ባለሀብቶች ቦታ በመስጠትና Eንዲገነቡ ለማድረግ የተጠናከረ
ጥረት ይደረጋል፡፡
5. በቀጠናው የልማት Eንቅስቃሴ ውስጥ የግል ሴክተሩን ተሳትፎ ማሳደግ በቀጠናው ከድህነት ለመላቀቅ በሚደረገው ርብርቦሽ የግል ሴክተሩ ከምንጊዜውም የበለጠ
ተሳትፎ ሊያደርግ ይገባል፡፡ ቀጠናው ሊለማ የሚችል ሰፊ የEምቅ ሃብት ያለው ከመሆኑ
Aንጻር ይህንን ሃብት በማልማት ረገድ ባለሃብቱ ድርሻውን Eንዲወጣ የሚያስችለው ምቹ
ሁኔታ ሊፈጠርለት ይገባል፡፡ በAግሮ Iንዱስትሪ (Aት/ፍራፍሬ ማቀነባበሪያ፣ ዱቄት፣ ዘይት፣
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
112
ወተት፣ ሥጋ፣ ቆዳ፣ ማር፣ ስኳር፣ ብቅል)፣ በሲሚንቶና ኖራ ፋብሪካ ፣በግብርና መሣሪያዎች
ምርትና ሌሎች ግብዓቶች (ምርጥ ዘር ማባዛት፣ የተሻሻሉ የEንስሳት ዝርያ Aቅርቦት፣ መኖ
ማልማትና ማቀነባበር ወዘተ)፣ በደን ልማት፣ በደን ውጤቶች ማቀነባበሪያ (ቀርከሃ፣ ባህርዛፍ፣
ጥድ፣ የክብሪት ዛፍ ወዘተ)፣ በሰብል ልማት፣ በEንስሳት ማድለብና Eርባታ፣ በመጠጥ ውሃ
ማሸግ፣ በቱሪዝም ልማት፣ ወዘተ ባለሃብቱ ሊሳተፍ ይችላል፡፡ Eንዲሁም በንግድ በተለይም
Eንስሳት፣ Eጣንና ሙጫ፣ ወዘተ) Eና በትራንስፖርት ዘርፍ ባለሃብቱ በስፋት ሊሳተፍ
የሚችልበት Eድል ሰፊ ነው፡፡
ዓላማ 1: በልማት ቀጠናው የከተማና ገጠር ልማትን በማስተሳሰር ፈጣን ልማት
ለማምጣት የከተሞች ልማት በEቅድ ለመምራት፣ የኗሪዎችን ኑሮ ለማሻሻልና
የከተሞችን Aቅም ለመገንባት የሚያስችሉ ምቹ ሁኔታዎችን መፍጠር
ግብ 1. በልማት ቀጠናው የሚገኙ ሁሉም የገጠር ቀበሌ ማEከላትና ከተሞች Eድገት
በEቅድ Eንዲመራ በማድረግ መሰረታዊ ልማቶችና Aገልግሎቶች ማስፋፋት፣
ማጠናከር(የተፋሰስ ስራዎች፣ የመንገድ ግንባታ፣ የውሃና መብራት ዝርጋታ፣
የቄራ የገበያና የመናኸሪያ Aገልግሎቶችና) Eና ከተሞችን የማስተሳሰር
ሥራዎችን መስራት
ዋና ዋና ተግባራት
ሁሉም የገጠር ከተሞችና የገጠር ቀበሌ ማEከላት በፕላን Eንዲመሩና የከተማ
ባህሪ ይዘው Eንዲያድጉ የቀበሌ ማEከላትን መከለል፣ፕላን ማዘጋጀትና
መሸንሸን
በልማት ቀጠናው ወደትልቅ ከተማነት የሚያድጉ ማEከላትን በጥናት
መለየትና የEድገት ፕላን ማዘጋጀት
ከከተማ Aስተዳደር በታች ያሉ የሁሉንም ከተሞች ደረጃ በየጊዜው ማሳደግ
87 ገጠር ከተማ/ቀበሌ ማEከላትን ወደ ታዳጊ ከተማነት ማሳደግ
19 ከተሞችን ታዳጊ ከተማ ወደ ንUስ ማዘጋጃነት ማሳደግ
9 ንUስ ማዘጋጃ ቤቶችን ወደ መሪ ማዘጋጀነት ማሳደግ
18 መሪ ማዘጋጃ ቤቶችን ወደ Aነስተኛ ከተማ Aስተዳደርነት ማሳደግ
6 Aነስተኛ ከተማ Aስተዳደሮችን ወደ ከተማ Aስተዳደርነት ማሳደግ
የደብረ ማርቆስ ከተማን ወደ ሜትሮፖሊታን ደረጃ ማሳደግ
የ10 ነባር ከተምችን Aዲስ ማዘጋጀትና የ2 ከተሞችን ፕላን መከለስ
የቀጠናው ከተሞች ልማት Aማካሪ ቦርድ ለማቋቋም ሥርዓት መዘርጋት
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
113
ከሜትሮፖሊታን በታች ያሉ ተቀራራቢ ከተሞች የመንገድ ሥራ
መሣሪያዎች፣ የቆሻሻ መምጠጫ መኪና Eና ሌሎች መሽነሪዎቸን Aቅራቢያ
ከተሞቸ በጋራ Eንዲጠቀሙ ከተሞችን በክላስተር ማደራጀትና ተጠቃሚ
Eንዲሆኑ ማድረግ፣
ግብ 2፡- የከተማ ኗሪዎችን የመኖሪያ ቤት Eጥረትን ለመቀመስ Aሁን ያሉ የመኖሪያ
ቤቶች ብዛት በ30% ማሳደግ
ግብ 3፡- በሁሉም ከተሞች በማጠናከር የAገልግሎት Aሰጣጥ፣ ቦታ Aሰጣጥና Aጠቃቀም
ቀልጣፋ፣ ውጤታማ፣ ፍትህዊና ዘላቂነት ያለው Eንዲሆን በከተሞች ላይ ያተኮር
የAቅም ግንባታ ሥራ መስራት
ዋና ዋና ተግባራት
የከተሞች ደረጃና ፍላጎት መሰረት የደረገ መለስተኛ፣ መካከለኛና ከፍተኛ
የቴክኒክና Aመራር ባለሙያዎችን በማሰልጠንና መቅጠር የከተሞችን የሰው
ፍላጎት ማሟላት
የሚሰጡ Aገልግሎቶችን (የከተሞች ቤት ምዝገባ፣ የቤትና መሬት Aጠቃቀም
ወዘተ) በኮምፒውተር ቴክኖሎጂ የተደገፉ ዘመናዊ መረጃ መያዥና በመረብ
(Network) ማገናኘት
በሁሉም ከተሞች መሬትን ቆጥሮ በመያዝ /Land Banking/ Eና የካዳስተር
ስራዎችን መስራት
የመሬት ካሣን በጋራ /በመንግስትና በመሬት ጠያቂው/ መክፈል የማያስችል
Aሰራር በመዘርጋት ክፍያ መፈጸም፣
ግብ 4፡- የሁሉም ከተሞች የከተማ ግብርና ለገጠር ቴክኖሎጂ ሽግግር AርAያ Eንዲሆኑ
ማድረግ
ዋና ዋና ተግባራት
የከተማ ግብርና መዋቅር ማጥናትና ተግባራዊ ማድረግ
በከተማ ግብርና ዙሪያ ልምድ ካላቸው ክልሎችና Aገሮች ባለሙያዎች
የልምድ ልውውጥ Eንዲያደረጉ መድረግ
ዓላማ 2. ግብርናና Iንዱስትሪን በማስተሳሰር በግብርና ምርቶችና የተፈጥሮ ሃብት
ዉጤቶች ላይ Eሴት በመጨመርና ለግብርና ዉጤቶች Aስተማማኝ ገበያ
በመፍጠር ህብረተሰቡ የተሻለ ተጠቃሚ Eንዲሆን ማድረግ
ግብ 1. AግሮIንዱስትሪዎችን በማስፋፋት (በተለይም ፣ሰብሎችን፣Eንስሳትንና
ተዋጽOAቸውን፣የደን ውጤቶችን በግብዓትነት የሚጠቀሙ) በIኮኖሚው
የIንዱስትሪውን ድርሻ ማሳደግና የሥራ Eድል Eንዲፈጠር ማድረግ፣
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
114
ዋናዋና ተግባራት፣
Iንዱስትሪዎች ስለሚስፋፉበት መንገድ ዝርዝር ጥናቶችን ማካሄድ
መጠንና የጥራት ደረጃን ጭምር ግምት ውስጥ በማስገባት በክልሉ ውስጥ
የተመረቱና ለIንዱስትሪ ጥሬ Eቃነት ሊውሉ የሚችሉ ምርቶችን ዝርዝር
መረጃ መሰብሰብ
ተስማሚ ቴክኖሎጅዎችን ማፈላለግና ለባለሃብቱ መረጃ መሥጠት
በAግሮ Iንዱስትሪ ዘርፍ ለሚሰማሩ ባለሃብቶች Eየተሰጡ ያሉ
ማበረታቻዎችን Eንደገና በመፈተሽ ሳቢነት ያላቸው ክልላዊ ማበረታቻዎችን
ማዘጋጀት
ባለሃብቶች ፋብሪካ Eንዲያቋቁሙ የፕሮሞሽን ሥራ መሥራት
በAርሶAደሩና (ለመስኖ ተጠቃሚዎች ትኩረት በመሥጠት) በIንዱስትሪው
መካከል የኮንትራት ግብይት Aሰራር ተግባራዊ Eንዲሆን ማድረግ፣
ምርቶች በቂ ገበያ የሚያገኙበትን ሥልት መንደፍና ገበያ በማፈላለግ ድጋፍ
ማድረግ
ከጥ/ A/ንግድ ኩባንያዎች Eንዲሁም ከመ/ከፍተኛ ንግድና Iንዱስትሪ
ተቋማት ጋር በገበያ ማስተሳሰር
Aግሮ Iንዱስትሪዎች ምርቶቻቸው በውጭና በAገር ውስጥ ገበያ ተወዳዳሪ
Eንዲሆኑ የAቅም ግንባታ ሥራ መሥራት
ግብ 2. የግንባታ Iንዱስትሪዎችን (ሲሚንቶ፣ ኖራና Eምነበረድ) በማስፋፋት በቆላማው
Aካባቢዎች ያሉ ጥሬ Eቃዎች ጥቅም ላይ Eንዲውሉ ማድረግ፣ የኮንስትራክሽን
Iንዱስትሪውን ማሳደግ ፣
ዋናዋና ተግባራት፣
በዓባይ ሸለቆ የጥሬ Eቃዎች ክምችትና ጥራትን በተመለከተ ዝርዝር ጥናት
Eንዲካሄድ ማድረግ
Aቅም ላላቸው ባለሃብቶች ምልመላና ማግባባት ሥራ መሥራት
ተስማሚ ቴክኖሎጅዎችን ማፈላለግና መረጃ ለባለሃብቶች መሥጠት
Aማራጭ ሃይል ቆጣቢ የሃይል ምንጮችን(የድንጋይ ከሰል) ማፈላለግ
በዘርፉ ለሚሰማሩ ባለሃብቶች Eየተሰጡ ያሉ ማበረታቻዎችን Eንደገና
በመፈተሽ ሳቢነት ያላቸው ክልላዊ ማበረታቻዎችን ማዘጋጀት
ከጥ/ A/ንግድ ኩባንያዎች ጋር በጥሬ Eቃዎች Aቅርቦት ማስተሳሰር
Iንዱስትሪዎች በውጭና በAገር ውስጥ ገበያ ተወዳዳሪ Eንዲሆኑ የAቅም
ግንባታ ሥራ መሥራት
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
115
ዓላማ 3. የIንቨስትመንት ፍሰቱ Eንዲጨምር በማድረግና ፕሮጀክቶችን ወደ Aፈጻጸም
በማስገባት የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥና ከድህነት ለመውጣት የሚደረገውን
ጥረት ማፋጠን
ግብ 1. የፕሮጀክቶችን ቁጥር በየዓመቱ በ30 በመቶ፣የፕሮጀክቶችን ካፒታል በ35 በመቶ
ማሳደግ
ዋና ዋና ተግባራት፣
የሃብት መሠረት ጥናት ግኝቶችን በተፋሰስ ማደራጀት ክፍተት ካለም
በተፋሰሱ የማሟያ ጥናት ማካሄድ፡፡
ሌሎች የመወዳደሪያ Aቅሞችን መቀመር ፣ክልላዊ ብራንድ ማዘጋጀት
ለIንቨስትመንት ማነቆ የሆኑ ህጎች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች ወዘተ Eና ሥራ
ላይ ያለውን የማትጊያ ሥርዓት የAንቨስትመንት ፍሰቱን ከመጨመር Aንጻር
መፈተሽና መሻሻል ያለባቸውን Eንዲሻሻሉ ማድረግ፣ ለኤክስፖርትና Eሴት
ለሚጨምሩ መስኮች የበለጠ ትኩረት መሥጠት
የተፋሰሱን የፕሮሞሽን ስትራቴጂ ማዘጋጀት
የማስተዋወቅ ሥራ መሥራት
ሃብት የAፈሩ AርሶAደሮችን ጨምሮ የAገር ውስጥ ባለሃብቶች ወደ
Iንቨስትመንት Eንዲገቡ የመመልመል፣ የማግባባትና የመደገፍ ሥራ
መሥራት ባለሃብቶች በግብርና ግብዓቶች Aቅርቦት Iንቨስትመንት ላይ
ጭምር Eንዲሳተፉ ማግባባት (የEርሻ መሠሪያዎችን ማምረትና
መጠገን፣ምርጥ ዘር ማባዛት፣ ምርጥ የEንስሳት ዝርያ Aቅርቦትና የማዳቀል
Aገልግሎት ወዘተ)
በደጋና ወይናደጋ Aካባቢዎች የOut-Grower Aሠራር በስፋት Eንዲለመድ
ማድረግ
የመንግሥትና የግል ሴክተር፣ የህብረተሰብና የግል ሴክተር Aጋርነት
Eንዲጠናከር ማድረግ
ባለሃብቱ በየጊዜው የሚፈልጋቸውን መረጃዎች ዘመናዊ ቴክኖሎጂን
በመጠቀም Eንዲያገኝ ማድረግ
የAቅም ግንባታ ተግባራትን ማከናወን
ግብ 2. ፈቃድ Aውጥተው በተቀመጠላቸው የጊዜ ገደብ ወደAፈጻጸም ያልገቡ
ፕሮጀክቶችን ሙሉ በሙሉ ወደ Aፈጻጸም ማስገባት፣ በውስጥ ችግራቸው
ምክንያት በተቀመጠላቸው የጊዜ ገደብ የማይጀምሩትን ፈቃዳቸውን መሰረዝ
ዋና ዋና ተግባራት፣
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
116
ተፋሰስ ተኮር የጋራ ፎረሞችን ማካሄድ
የAገልግሎት Aሰጣጡን በየጊዜው በመፈተሽ ማስተካከል
ወደAፈጻጸም ያልገቡበትን ችግር መለየት
በመንግሥት ያልተሟሉላቸውን መሬትን ጨምሮ Eንደ መሠረተ ልማት
Aቅርቦት ያሉ ችግሮች Eንዲፈቱላቸው ማድረግ፣
ችግሮች ተፈተውላቸውና ድጋፍ ተደርጎላቸው ወደ Aፈጻጸም መግባት
ያልቻሉትን ፈቃዳቸውን መሰረዝ፡፡
ግብ 3. ቀጠናው ለIንቨስትመንት ተመራጭ Eንዲሆን Aስቀድሞ ምቹ ሁኔታዎችን
መፍጠር፣
ዋና ዋና ተግባራት፣
ተፋሰስን መሰረት ያደረገ የIንዱስትሪ ዞን ማዘጋጀት
የመሬት ቆጠራ በማካሄድ ለIንቨስትመንት የሚውለውን መሬት Aስቀድሞ
ማዘጋጀት፣የመሬት Aሰጣጥ Aሰራሩን ውጤት በሚያመጣ መልኩ ማስተካከል
በቆላማ የገጠር Aካባቢዎች በሚገኙ የIንቨስትመንት Aካባቢዎች(የዓባይ
ሸለቆ ቤልትን Eስከ ጃዊ) መንገድን ጨምሮ ሌሎች መ/ልማቶችን ማሟላት
የየAካባቢዎችን የIንቨስትመንት Eድሎችን መነሻ በማድረግ በሌሎች
Aካባቢዎችም መሠረተ ልማቶችን ማሟላት
የIንቨስትመንት ቦርድ፣የIንቨስትመንት ኮሚቴዎች ቀጠናው
ለIንቨስትመንት ሳቢ Eንዲሆን በማድረግ በኩል ድርሻቸውን Eንዲወጡ
ድጋፍ ማድረግ
ዓላማ 4. ዘመናዊ የንግድ Aሰራር ክህሎት ያለውና ፍትሃዊ የንግድ Aሰራርን የሚያከብርና
የሚያስከብር ነጋዴ ብዛት Eንዲጨምር ማድረግ፣
ግብ 1. Aሁን በቀጠናው ይኖራል ተብሎ የሚገመተውን 20539 መደበኛ የነጋዴ ብዛት
በEጥፍ በማሳደግ የንግድ ክህሎት Eንዲኖረው ማድረግ፣ ሕገወጥ ንግድን 85%
መቀነስ፣
ዋናዋና ተግባራት፣
ከጥ/A/ ንግድ ወደ መደበኛ ንግድ ለሚሸጋገሩ ድጋፍ ማድረግ
በገጠር የቀበሌ ማEከላት የገበያ ቦታዎችን በማስፋፋት የንግድ ማEከል
Eንዲሆኑ ማስቻል
ገበያ በማፈላለግ Aምራችና Aገልግሎት ሰጭ ተቋማትን ተጠቃሚ ማድረግ፣
Value chain, Outsource Aሰራርን ተግባራዊ ማድረግ
ቀልጣፋ የገበያ ቅብብሎሽ Eንዲኖር ማድረግ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
117
ዘመናዊ የገበያ መረጃ ማEከላትን ማቋቋም
ደረጃውን የጠበቀ ክልላዊ ቋሚ የኤግዚቪሽንና ባዛር ማEከል ማቋቋም
Iመደበኛ በሆነው ንግድ ሥራ ውስጥ ለሚንቀሳቀሰው ህብረተሰብ ድጋፍ
በመሥጠት፣ ህ/ሰቡ ወደ ንግድ ሥራ Eንዲገባ የፕሮሞሽን ሥራ መሥራት
የንግዱ ማህበረሰብ ዘመናዊ የንግድ Aሰራር ክህሎት Eንዲኖረው የሥልጠናና
የግንዛቤ ማስጨበጫ ፕሮግራሞችን መቅረጽና ተግባራዊ ማድረግ
በንግድ የወጡ Aዋጆችን፣ ደንቦችን፣ መመሪያዎችን ወዘተ በመፈተሽ ለንግዱ
መስፋፋት ማነቆ የሆኑት Eንዲሻሻሉ የማሻሻያ ሃሳብ ማዘጋጀት
በገበያ ልውውጥ ውስጥ የገቡ ሸቀጦችና Aገልግሎቶች ጥራት ደረጃውን ያሟላ
መሆኑን ማረጋገጥ
የንግዱ ህ/ሰብ ፍትሃዊ የንግድ Aሰራርን በሚቃረኑ Aሰራሮች ውስጥ
Eንዳይገባና በመከላከሉ ተሳትፎ Eንዲያደርግ ግንዛቤውን ማሳደግ ሥልጠና
መሥጠት
የዘርፍ ማህበራት፣ የዘ/ማ/ም/ቤቶች፣ የን/የዘ/ማ/ም/ቤቶችን መቋቋም ባለባቸው
ቦታዎች ሁሉ ማቋቋም፣ ያሉትን ማጠናከር
የEቃዎችና Aገልግሎቶች ዋጋ Aወሳሰን በነፃ ገበያ ውድድር መርህ መሠረት
Eንዲሆን ክትትል ማድረግ
የሸማቾች ጥበቃ ሥራዎችን መሥራት፣የነጋዴ ሸማች Aጋርነትን Eውን
ለማድረግ ምቹ ሁኔታ መፍጠር
ግብ 2. የኤክስፖርት ንግድን ማስፋፋት
ዋናዋና ተግባራት
በውጭ Aገር ተቀባይ ድርጅቶችንና የሚፈልጓቸውን ምርቶች ዓይነት መረጃ
ማሰባሰብና ከAገር ውስጥ Aምራቾች ወይም ነጋዴዎች ጋር ማስተሳሰር፣
መረጃ ማሰራጨት
የውጭ ንግዱ በተለየ ሁኔታ የሚፈልጋቸውን Aገልግሎቶች የሚሰጡ ተቋማት
በቀጠናው Eንዲቋቋሙ ወይም Aገልግሎት Eንዲሰጡ(ኳራንቲን፣ዓለምAቀፍ
የባንክ Aገልግሎት፣የጥራት ሰርትፍኬሽን Aገልግሎት ወዘተ)
ኤክስፖርተሮች በውጭ ገበያ ብቁ ተወዳዳሪ Eንዲሆኑ Aቅማቸው
የሚገነባበትን ሁኔታ ማመቻቸት
የኤክስፖርት ፎረም ማዘጋጀት
የገቢና የወጭ ንግድ ዝርዝር መረጃ መያዝና ማሰራጨት
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
118
ዓላማ 5. ልማቱን የሚደግፍ ቀልጣፋና Aስተማማኝ የትራንስፖርት Aገልግሎት Eውን
ማድረግ
ግብ 1. በገጠሩ 3000 ጋሪዎችን በየዓመቱ Aስመርቶ ማሰራጨት፣ በሁሉም የተሽከርካሪ
ስምሪት መስመሮች የመካ/ትራንስፖርት Aገልግሎቱ በተሟላ ሁኔታ Eንዲሰጥ
ማድረግ፣
ዋናዋና ተግባራት፣
Aነስተኛ የትራንስፖርት ቴክኖሎጅዎችን በተመለከተ የፕሮሞሽን ሥራ
በመሥራት ፍላጎት መፍጠር፣ መረጃ ማሰባሰብ
Aነስተኛ የEቃና የሰው ማመላለሻ ቴክኖሎጅ ዲዛይኖችን ማፈላለግ፣ያሉትን
ማሻሻል
ብድር በማመቻቸት በጥ/A/Iንተርፕራይዞች ማስመረትና ማሰራጨት
ሌሎች በፔዳል ወይም በሞተር የሚንቀሳቀሱ የሰውና የጭነት
ተሽከርካሪዎችን በAገር ውስጥ ማስመረት ወይም ከውጭ ማስገባትና
ማሰራጨት
Aዳዲስ የስምሪት መሥመሮች Eንዲከፈቱ ማድረግ
በቴክኒክ ብቃታቸውና በIኮ/ማህበራዊ Aዋጭነታቸው የተሻሉ የጭነትና
የሰው ተሽከርካሪዎች Aገልግሎት ላይ Eንዲውሉ በማድረግ የትራንስፖርት
ዘርፉ ከኋላቀርነት Eንዲላቀቅ ማድረግ
የጭነት ትራንስፖርቱ ንግድና Iንቨስትመንቱን Eንዲሁም የገጠር ልማቱን
በተሻለ Eንዲደግፍ ማድረግ፣ ተጠቃሚውንና ዘርፉን በገበያ ማስተሳሰር
የትራንስፖርት ማህበራትን Aቅም መገንባት
ለትራንስፖርት መስፋፋቱ ማነቆ የሆኑ ህጎችን ማሻሻል፣ያልወጡ ካሉ
ማውጣት
ግብ 2. በመንገድ ትራፊክ Aደጋ የሚደርሰውን የህይወት ፣የAካልና የንብረት ጉዳት
በየዓመቱ በ50 በመቶ Eንዲቀንስ ማድረግ
ዋና ዋና ተግባራት፣
በተለያዩ መንገዶች የህ/ሰቡን ግንዛቤ ማሳደግና በመንገድ ደህንነት ሥራ
ተሳታፊ Eንዲሆን ምቹ ሁኔታ መፍጠር
የAሽከርካሪና ተሽከርካሪ ብቃትን ማረጋገጥ
ራዳርን የመሳሰሉ ዘመናዊ መሣሪያዎችን ጭምር በመጠቀም የቁጥጥር
ሥራዎችን መሥራት
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
119
በትራንስፖርት ዘርፉ የAገልግሎት ሰጭ ተቋማት(የግል የሥልጠናና
የቴክ/ምርመራ ተቋማት፣ መለማመጃ ሜዳዎች፣ጋራዦች)Eንዲስፋፉና
ብቃታቸው Eንዲሻሻል ድጋፍ መሥጠት
9.8. የትምህርትና ጤና ጥራትንና ሽፋንን ማሳደግ ስትራቴጂ
የትምህርትና ስልጠና ስትራቴጅካዊ Aቅጣጫዎች
1 የትምህርቱን ጥራት ማሳደግ
የትምህርቱን ጥራት ለማሳደግ የመምህራንና የትምህርት ባለሙያዎችን Aቅም በማጎልበት
የተሻለ የAቀራረብ ዘዴ Eንዲኖራቸውና Eያንዳንዱ ተማሪ የመመሪያ መጽሐፍት
EንዲAገኝ ማድረግ፣ መምህራን ቤተሙከራዎችን Eንዲጠቀሙ ምቹ ሁኔታዎችን
በመፍጠርና ጥምርታዎችን በመቀነስ የመማር ማስተማሩ በተሻለ ማካሄድ መቻል
ይገኙበታል።
የትምህርት ቤት ማሻሻያ መርሐ ግብር Aፈጻጸም ማሳደግ
የመምህራን ልማት መርሐ ግብር ተግባራዊ ማድረግ
የስርዓተ ትምህርት ማሻሻያ መርሐ ግብር Aፈጻጸምን ማሳደግ
የስነዜጋና ሥነ ምግባር መርሐ ግብር በሚፈለገው ደረጃ መተግበር
የIንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን በሚፈለገው ደረጃ ማስፋፋት መቻል
2 የትምህርቱን ሽፋን በማሳደግ የምEተ ዓመቱን ግቦች ማሳካት
ከAለው የህዝብ Eድገት Aንጻር በመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች Eየተማረ ያለው ህጻን
የትምህርት ደረጃውን Eያሻሻለ ሲመጣ ከወዲሁ በቀርብ Eርቀት ትምህርት ቤት
ልናዘጋጅለት ይገባል። በተመሳሳይ ቁጥራቸው ቀላል የማይባል ዩኒቨሲቲዎች Eየተከፈቱ
ስለሆነ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርትን ማስፋፋት ይኖርብናል። ለሥራ Aጡ ደግሞ የሙያ
ትምህርት ለመማር EንዲAግዘው የቴክኒከና ሙያ ተቋማትን መገንባት የማያጠያይቅ
ነው፡፡ በመሆኑም ለችግሮች መፍትሔ ለማምጣት Eንዲቻል የሚከተሉት ተግባራት
ተፈጻሚ ይሆናሉ፡፡
2.1. ትምህርት ቤቶችን መገንባት፣ የማስፋፋትና የማሳደግ ሥራ በበቂ መስራት፦
የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ቤቶችን መገንባት
በከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ውስጥ የሚገኙትን የቴክኒክና ሙያ Eቃዎች
ወረዳው በራሱ በሚገነባቸው የቴክኒክ ተቋማት Eንዲጠቀምባቸው ማድረግ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
120
በየወረዳው ያሉ ማክስማዎች ከAላቸው ስትራቴጅክ የሆነ ቦታና የውስጥ ድርጅት
Aንጻር ወደ ቴክኒክና ሙያ ተቋም ማሳደግ
ህብረተሰቡ በቴክኒክና ሙያ ግንባታ፣ ማሳደግና ማስፋፋት ወጭን Eንዲጋራ ማድረግ
ቴክኒክና ሙያ ሲቋቋሙ የAካባቢውን Eምቅ ሀብት ማEከል ያደረገ ካሪኩለም
Eንዲጠቀሙ ማስቻል
የግል ባለሀብቱ Eንዲሳተፍ የበለጠ መስራት
ተጨማሪ Aጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መገንባት
የተሻሉ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን ማሳደግ
ህብረተሰቡ ወጭን Eንዲጋራ ማድረግ
መጨናነቅ በAለባቸው Aካባቢ የማስፋፋት ሥራ መስራት
የግል ባለሀብቱን ከምንጊዜውም በላይ Eንዲሳተፍ ማድረግ
ተጨማሪ መሰናዶ ትምህርት ቤቶች መገንባት
ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን ማሳደግ
ህብረተሰቡ ወጭን Eንዲጋራ ማድረግ
የግል ባለሀብቱና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችን ማሳተፍ
የጎልማሶች ትምህርት ፕሮግራምን ማስፋፋት
ተግባር ተኮር የጎልማሶች ትምህርት ማስፋፋት
ጥራትና ተገቢነት ያለው ተግባር ተኮር የጎልማሶች ትምህርት ስርዓት መዘርጋት
ሽፋኑን ፍትሐዊ ማድረግ
ፕሮግራሙ ቀጣይነት ባለው ሁኔታ የሚሠለጥንበት ሥርዓት Aቅም መፍጠር
በቀበሌው ውስጥ የሚገኙትን ተቋማት መጠቀም መቻል
የደጋሚና Aቋራጭ ተማሪዎችን ቁጥር መቀነስ
የሚደግሙና ትምህርታቸውን የሚያቋርጡ ተማሪዎች ችግሮችን ማጥናትና መፍትሄ
መስጠት
የትምህርት ስትራቴጅክ Eቅድ ዓላማዎችና ግቦች
የምEተ ዓመቱን ግቦች ከዳር ለማድረስና በየደረጃው የሚፈለገውን የሰው ሃይል ለማፍራት
Eንዲቻል ከዚህ በላይ የተዘረዘሩትን ስትራቴጅክ ጉዳዮች በሚከተሉት ዓላማዎችና ግቦች
ምላሽ ያገኛሉ፡፡
ዓላማ 1፦ ጥራቱን የጠበቀ ትምህርት በመስጠት ብቁ ዜጋ ማፍራት
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
121
ግብ 1፦ የሠለጠኑ መምህራን ድርሻና የመጀመሪያ ደረጃ የማጠናቀቅ ምጣኔ 100%
በማድረስ የትምህርቱን ጥራትና ብቃት ማሳደግ
ዋና ዋና ተግባራት
ሁሉንም የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት መምህራን በዲፕሎማ ወይም 10+3
ትምህርታቸውን ያጠናቀቁና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መምህራንን ደግሞ
በመጀመሪያ ድግሪ ደረጃ ትምህርትና ከዚያ በላይ የትምህርት ደረጃ ያላቸው
መምህራን Eንዲያስተምሩ በማድረግ በትምህርቱ ጥራት ላይ Aውንታዊ ተጽEኖ
ማሳደር።
በሁሉም የትምህርት Eርከኖች የመማሪያ መጽሐፍት ጥምርታን 1:1 ማድረስና
ሌሎች የማስተማሪያ መሳሪያዎችን በተቀመጠው ስታንዳርድ መሠረት በማሟላት
ለመማር ማስተማሩ መሻሻል AስተዋጽO ማድረግ
ሁሉም ትምህርት ቤቶችና የትምህርት ጽህፈት ቤቶች በሰለጠኑ ርEሳነ
መምህራንና ትምህርት ባለሙያች Eንደቅደም ተከተላቸው Eንዲመሩ በማድረግ
የትምህርት Aመራር ብቃት መጓደልን በማሻሻል የAመራር ስልታችንና የሀብት
Aጠቃቀማችንን ማሳደግ
በየትምህርት ደረጃው ያለውን ስርዓተ ትምህርት Aተገባበር በመፈተሸ የመማር
ማስተማሩን ሂደት ማሻሻል
የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት የማጠናቀቅ ምጣኔን 100% በማድረስ የትምህርት
ስርዓቱ ተማሪዎችን በክፍል ደረጃ የማቆየት Aቅሙን ማሳደግ
የመጀመሪያ ደረጃና የመሰናዶ ትምህርትን የሴክሽን ተማሪ ጥምርታ 1፡40፣
የAጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርትን 1፡50 በማድረስ የክፍል መጨናነቅን
በማስወገድ ለመማር ማስተማሩ ምቹ ሁኔታ መፍጠር።
ዓላማ 2 ፦ የትምህርትን ተሳትፎ በማሳደግ የተማረና Aምራች ዜጋ መፍጠር
ግብ 1፦ የAንደኛ ክፍል ንጥር ቅበላና የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ንጥር ተሳትፎ 100%
በማድረስ የሚሊኒየም ግቦችን ማሳካት
ዋና ዋና ተግባራት
159 ኣዲስ፣ Eና 648 ተጨማሪ መማሪያ ክፍል በመስራት የAጠቃላይ ሁለተኛ
ደረጃ ትምህርት በሁሉም የወረዳና የከተማ Aስተዳደሮች በመገንባት ጥቅል
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
122
የትምህርት ተሳትፎ ከ41.3 ወደ 70% በማሳደግ ለከፍተኛ ትምህርት የሚዘጋጅ
የሰው ኃይል መፍጠር
የመሰናዶ Aጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን በሁሉም የወረዳና የከተማ
Aስተዳደሮች በመገንባት ለከፍተኛ ትምህርት ማዘጋጀት
የጎልማሶችን መሰረታዊ ትምህርት ፕሮግራም በማስፋፋት የማይማንን ቁጥር Aሁን
ካለበት በ75 በመቶ በመቀነስ Aርሶ Aደሩን የልማቱ ተካፋይ ማድረግ
የሴቶች ትምህርት ተሳትፎ ፆታዊ ክፍተትን በየትምህርት Eርከኑ 1 በማድረስ
የሴቶችን ተሳትፎ ማሳደግ
ግብ 2 ፦ በሁለም ወረዳዎች የሁለተኛ ደረጃና የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ቤቶች
በመገንባት የትምህርት Aቅርቦትን ማሳደግ
ዋና ዋና ተግባራት
የቴክኒክና ሙያ ተቋማትን በሁሉም ወረዳ በመክፈት ለወጣቱ የስልጠና Eድል
መክፈት ከAጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ፕሮግራም ትምህርታቸውን
ለሚAጠናቅቁ 80 በመቶው ለሚሆነው የቴክኒክና ሙያ ስልጠና Eድል ተጠቃሚ
በማድረግ Aምራች ኃይል መፍጠር
17 Aዲስ የከፍተኛ ትምህርት መሰናዶ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችንና 205
ተጨማሪ መማሪያ ክፍሎችን በመገንባት ጥምርታዎችን በማሻሻል ለመማር
መስተማሩ ምቹ ሁኔታ መፍጠር
Aንድ ደረጃውን የጠበቀ የፖሊቴክኒክ ኮሌጅ በመክፈት ልማቱ የሚፈልገውን የሰው
ኃይል ማፍራት
27 ቴክኒክና ሙያ ተቋማት በመገንባት ለወጣቱ የስልጠና Eድል መፍጠር
የጤና ጥበቃ ስትራቴጅካዊ Aቅጣጫዎች
በልማት ቀጠናው ጤናን በጥራትና በብቃት Aገልግሎት ለመስጠት Eንዲቻል የሚከተሉት
የጤና ስትራቴጅዎች ተነድፈዋል ።
1. የጤና Aገልግሎት ጥራት የማስጠበቅ ስትራቴጅ
ባለፋት የEቅድ Aመታት በርካታ የመሠረታዊ የጤና Aገልግሎት ሽፋንን ለማሳደግ ጥረት
የተደረገ ቢሆንም ለጥራቱ የተሰጠው ትኩረት በሚጠበቀው ደረጃ ባለመሆኑ ችግሩ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
123
መፍትሔ ሳያገኝ ቆይቷል። ስለሆነም በቀጣይ ስድስት ዓመታት በሚከተሉት ነጥቦች ላይ
ትኩረት በመስጠት ችግሮችን ለመፍታት ጥረት ይደረጋል።
ባለሙያዎችን በብዛትና በጥራት ማፍራት
በዲፕሎማ ደረጃ ባለሙያዎችን በቅድመ ስራ ላይ ስልጠና ማሰልጠን
የተቋማት መምህራን ደረጃቸውን የጠበቁ ማድረግ
በራሳቸው ወጭ የሚሰለጥኑትን ነባር ባለሙያዎች ማሳደግ
በAገር ውስጥና በውጭ Aገር ዩኒቨርሲቲዎች ለባለሙያዎች የረጅምና የAጭር ጊዜ
ስልጠና መስጠት
ሆስፒታሎች ለጤና ጣቢያዎች Eንዲሁም ጤና ጣቢያዎች ለጤና ኬላ ባለሙያዎች
ስልጠና Eንዲሰጡ ማድረግ
የተቋማት ኃላፊዎች በጤና Aመራር ላይ Aጫጭር ስልጠናዎች EንዲAገኙ
ማድረግደ
በተቋማት መካከል የልምድ ልውውጥ Iንዲኖር ማድረግ
ለባለሙያዎች የAጭርና የረዥም ጊዜ ስልጠና መስጠት
የጤና ማኔጅመንት Iንፎርሜሽን ሲሰተም ማጠናከር
ጤና ጣቢያዎችና ሆስፒታሎች የIንፎርሜሽን ቴክኖሎጅ ተጠቃሚ ማድረግ
የጤና Aገልግሎቱን በጥራት ለማቅረብ ጥናትና ምርምር ማካሄድ
የጤናን መረጃ በወሳኝ የልማት Aመልካቾች በመጠቀም መያዝና ለተጠቃሚው
ማቅረብ መቻል
2. የጤና Aገልግልት ሽፋን ማሳደግ ስትራቴጅ
የጤና ተቋማትን መገንባት
በመንግስት የካፒታል በጀት በመያዝ ደረጃቸውን የጠበቁ በገጠርም ሆነ በከተማ
መገንባት
የAካባቢ ማቴሪያሎችን ሕብረተሰቡ ሲያቀርቡ በግዥ የሚቀርቡ ማቴሪያሎች
በመንግስት ይቀርባሉ
መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች የውስጥ ድርጅታቸውን በማሟላት ለሥራው ምቹ
ሁኔታ ይፈጥራሉ
Eንደ Aየር ንብረቱ ሊቀያየሩ የሚችሉ ስታንዳርድ ፕላን በማዘጋጀት ለሥራው
ምቹ ማድረግ
የጤና ተቋማትን ስርጭት ያካባቢውን ህዝብ ብዛት የበሽታዎችን ስርጭት ጫና
የAካባቢውን ጆግራፊያዊ Aቀማመጥ ያገናዘበ ማድረግ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
124
የጤና ተቋሟትን ማስፋፋት
መጨናነቅ በሚታይባቸውና በሽታ በሚበዛባቸው Aካባቢ በህብረሰቡ ወይም
በመንግስት ወይም በመንግስትና በህዝብ ትብብር ተጨማሪ ክፍሎች ይሰራሉ
በAካባቢው ከሚገኙ በይነ መንግስታት ወይም መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች፣
ለጋሽ ድርጅቶች ጋር በትብብር መስራት
ህብረተሰቡን በማEከላዊነት ሊገለገልባቸው የሚችሉና የተሻለ የውስጥ ድርጅት
ያላቸውን ጤና ጣቢያዎች ወደ ገጠር ሆስፒታልነት ማሳደግ
የጤና ስትራቴጂክ Eቅድ ዓላማና ግቦች
ዓላማ 1፦ መከላከልን መሠረት ያደረገ የጤና Aገልግሎትን በጥራትና በስፋት
በማቅረብ ጤናማ ህብረተሰብ በመፍጠር ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ
ግብ 1 ፦ 1267 የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች ወደ ዲፕሎማ በማሳደግና ከፍተኛ የጤና
ባለሙያዎችን በበቂ በመቅጠር ሁሉም የክልሉ ነዋሪ ጥራትና ብቃት ያለው መሠረታዊ
የጤና Aገልግሎት Eንዲያገኝ ማድረግ
ዋና ዋና ተግባራት
1267 የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎችን ወደ ዲፕሎማ በማሳደግ የመከላከሉን ሥራ
ማጠናከር
ለሁሉምን የጤና ተቋማት በተቀመጠው ስታንዳርድ መሠረት የውስጥ ድርጅታቸውን
በማሟላት የተቋማትን የAገልግሎት Aስጣጥ ጥራት ማሳደግ
በ835 የቀበሌ ማEከላት ባለሶስት ጎማ ሞተሮች ለወላዶችና ለበሽተኛ Aገለግሎት
Eንዲሰጡ በማድረግ የገጠሩን ህዝብ የፈጣን ጤና Aገልግሎት ተጠቃሚ ማድረግ
ለ3,986,283 ለሚሆን Aምራች የየህብረተሰቡ ክፍል በጤና ላይ ያለውን Eውቀትና
ግንዛቤ በማሳደግ የAመለካከት ለውጥ EንዲAመጣና ጤናውን Eንዲጠብቅ ማድረግ
ለ1300 የጤና ተቋማት Aመራሮች Aጫጨር ስልጠናዎችን Eንዲሳተፋ በማድረግ የጤና
Aገልግሎት ጥራትና ብቃት ማሳደግ
ግብ 2 ፦ የEናቶች ሞት ምጣኔ Aገልግሎት ሽፋን ወደ 290/100,000 መቀነስ
ዋና ዋና ተግባራት
በ2007 የቅድመ ወሊድ Aገልግሎት ሽፋንን 100% ማድረስ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
125
በ2007 ሁሉም Eናቶች በሠለጠነ የሰው ኃይል ታግዘው በጤና ተቋማት የወሊድ
Aገልግሎት ስለሚAገኙ የወሊድ Aገልግሎት ሽፋኑን 100% ማድረስ
በ2007 ሁሉም Eናቶች የድህረ ወሊድ Aገልግሎት ስለሚAገኙ ሽፋኑን 100% ማድገስ
የቤተሰብ ምጣኔ Aገልግሎትን ሽፋንን ወደ 100% ማሳደግ
ግብ 3 ፦የህጻናት ሞት መጠን/ ከAምስት ዓመት በታች/ ወደ 63/1000 ማድረስ
ዋና ዋና ተግባራት
በ2007ለሁሉም ህጻናት የፔንታ ክትባት ተጠቃሚ በማድረግ ሽፋኑን 100 %ማሳደግ
የህጻናት የኩፍኝ ክትባትን ተጠቃሚ በማድረግ ሽፋኑን 100% ማድረስ መቻል
ግብ 4 ፦ በሁሉም የቀጣናው ቀበሌዎች የወባንና ተላላፊ በሽታዎችን በተደራጀና
በተቀናጀ መልኩ በመግታት ጤናማና Aምራች ዜጋ መፍጠር
ዋና ዋና ተግባራት
በኬሚካል የተነከረ የወባ መከላከያ Aጎበር ለህብረተሰቡ በበቂ በማቅረብ የAጎበር
ሽፋንን 100% በማድረስ የተጠቂውን ቁጥር መቀነስ
የኤች Aይቪ ኤድስ ተጠቂዎች በሙሉ የIች Aይቪ መድሐኒት /ART/ Aቅርቦት
Eንዲኖር በማዳረግ ሽፋኑን ወደ 100% ማሳደግ
9.9. የመልካም Aስተዳደር ማስፈንና Aቅም ግንባታ ስትራቴጂ
ዓላማ1. በግለሰብ ደረጃ ያሉ የፀጥታ ሥጋቶችን በበለጠ መቀነስና ፍትሀዊ የመሬት
Aስተዳደር በማስፈን ሴቶችና ወንዶች በEኩልነት የቀጠናውን ቁሳዊ፣ ሰብAዊና
ባህላዊ ሀብቶችን ለማልማትና ለመጠቀም ምቹ ሁኔታዎችን መፍጠር
ግብ 1. ማህበረሰቡን በማሳተፍና ባህላዊ ግጭት Aፈታት Aማራጮችን በመጠቀም
ወንጀልን መከላከልና ጸጥታን ለማስቀጠል ኮሚኒቲ ፖሊሲግን በሁሉም የገጠርና
ከተማ ቀበሌዎች መጠናከር
ግብ 2 የመሬት Aስተዳደር ሥርዓቱን የበለጠ ፍትሀዊና ቀልጣፋ በማደረግ መሬት
ተጠቃሚዎች በክርክርና ፍትህ Aፈጻጸም የሚያባክኑትን ጊዜ መቀነስና
መብታቸው Eንዲጠበቅ ማድረግ
ዋና ዋና ተግባራት፣
በሁሉም የገጠር ቀበሌዎች ጠንካራ የካዴስትራል ሰርቬይ በማካሄድ መሬት
መለየት፣ መመዝገብ Eና መረጃ መያዝ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
126
Eስከቀበሌ ድረስ ያለውን መዋቅር በሰው ኃይል ማሟላት
በጥናት ላይ ተመስርቶ የመሬት Aጠቃቀምና Aስተዳደር ፖሊሲ፣ ህጎችና
ደንቦችን ማሻሻል
በመሬት Aጠቃቀምና Aስተዳደር ፖሊሲ፣ ህጎችና ደንቦች ላይ ተጠቃሚዎች
ግንዛቤ Eንዲኖራቸው ማድረግ
ግብ 3. ሴቶች ተሳታፊና ተጠቃሚ Eንዲሆኑ በሁሉም ደረጃ ሥርዓተ-ጾታን ማስረጽና
የሴቶችን ጉዳይ ማካተት (Gender mainstreaming)
9.10. የማEድንና Iነርጅ ሀብትን በስፋት ማልማትና መጠቀም
ለሚሰማሩ ማህበራትና ግለሰቦች የስልጠና የምክርና የድጋፍ Aገልግሎቶችን
ማቅረብና ማመቻቸት
ተቋሙን ከማጠናከር Aንፃር መዋቅሩን Eስከ ወረዳ በወጥነት በማውረድ
የሰው ሃይሉን በማሟላት ተፈላጊውን ስልጠና መስጠት
የተለያዩ ማEድናት ቦታን በመለየት በዘመናዊ መሳሪያዎችና ቴክኖሎጅ
ተጠቅሞ ጥናት በማካሄድ ለባለሃብቶችና ድርጅቶች በሚያመች መልኩ
ማስቀመጥ
የከበሩ ማEድናትን መጠበቅ፣ ማስተዋዎቅና መረጃው ባለሃብቶችን በሚስብ
ሁኔታ በማጠናቀር ማEድናቱ ወጥተው ለሚፈለገው Aገልግሎት Eንዲዉሉ
ሁኔታዎችን ማመቻቸት
የህገ ወጥ ንግድንና ሃብት ብክነትን በመቆጣጠር የAካባቢውን ህብረተሰብ
በማህበራት በማደራጀት ተጠቃሚ የሚሆንበትን ስልት ነድፎ መንቀሳቀስ
የማEድን ሀብቱን ለመጠቀምና ለማሳደግ በዘርፉ ለተሰማሩና ለሚሰማሩ
ድርጅቶችና ግለሰቦች የስልጠና የምክርና የድጋፍ Aገልግሎቶችን ማቅረብና
ማመቻቸት
ዓላማ 1. የልማት ቀጠናውን የማEድን ሀብት ውጤታማ በሆነ መንገድ በማልማትና
በመጠቀም ገቢን በማሳደግ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ
ግብ 1. የልማት ቀጠናውን የማEድን ሀብት በAግባቡ ማጥናትና ሰፊ የማስተዋወቅ ስራ
በመስራት በመስኩ የተሰማሩ ባለሃብቶች ብዛት ከ 5 ወደ 30 ማድረስና
ከማEድን የሚገኘውን Aመታዊ ገቢ ብር ከ 200,000 ወደ 2,000,000 ማሳደግ
ዋና ዋና ተግባራት
ፍላጎትን መሰረት በማድረግ የቀጠናውን የስነ ምድር ማEድን ሃብት ጥናት
ሽፋን Aሁን ካለበት ደረጃ 5 Eጥፍ ማሳደግ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
127
ከማEድን ስራ ፈቃድ የሚገኘውን (ከሮያሊቲ ከመሬት ኪራይና ከፈቃድ
Aገልግሎት ወዘተ) Aመታዊ ገቢ ማሳደግ
በማEድን ልማት የሚሰማሩ ባለሃብቶችን ተሳትፎ ማሳደግ
በግል ወይም በማህበር ተደራጅተው በባህላዊ ማEድን የሚያመርቱ
Aምራቾችን ቁጥር ከ500 ወደ 1800 ማሳደግ
Aሁን የሚታየውን ህገ ወጥ የማEድን ምርትና ግብይት 80 በመቶ
የሚሆነውን ማስቆም
9.11. የቱሪዝም ሃብትን በስፋት ማልማትና መጠቀም፣
ቱሪዝምን በተመለከተ ወሳኝ ስትራቴክካዊ Aቅጣጫዎች (Strategies)
ከቱሪዝም በተሻለ ተጠቃሚ ለመሆን በመዳራሻ Aካባቢዎች መሠረተ ልማቶችን ማሟላት፣
በቱሪዝም Aገልግሎት ዘርፍ ተቋማትና በቀጥታ Aገልግሎት የሚሰጡ የህ/ሰብ ክፍሎችን
Aቅም መገንባት፣ በዘርፉ የግል ባለሃብቱን ተሳትፎ ማሳደግ፣ የሰለጠነ የሰው ሃይል
ማፍራት፣ በቱሪዝም ሃብቶች ፍለጋ፣ ልማትና ጥበቃ ህ/ሰቡን ማሳተፍ ከዚህም ተጠቃሚ
Eንዲሆን ማድረግና የመሳሰሉ Aቅጣጫዎችን መከተል ያስፈልጋል፡፡
ዓላማ 1. የቱሪዝም በቀጠናው Iኮኖሚ Eድገት ውስጥ የሚጠበቅበትን ድርሻ Eንዲወጣና
በAገር ገጽታ ግንባታም ሆነ በሥራ Eድል ፈጠራ ተገቢ ሚናውን Eንዲጫወት
ማድረግ፡፡
ግብ 1. የAገርውስጥና የውጭ ቱሪስቱን ብዛት በየዓመቱ በ25 በመቶ Eንዲጨምርና
የቱሪስት ቆይታው Eንዲራዘም ማድረግ
ዋና ዋና ተግባራት
በዋና ዋና የቱሪስት መዳረሻዎች መሠረተ ልማቶች Eንዲሟሉ ማድረግ
Aዳዲስ የቱሪስት መስህቦችን ማፈላለግ
መስህቦችን ማስተዋወቅ
ቱሪዝምን በተመለከተ የግንዛቤ ፈጠራ ሥራ መሥራት
በቱሪዝም Aገልግሎት ዘርፍ በቀጥታም ሆነ ቀጥታ ባልሆነ መልክ Aገልግሎት
የሚሰጡ ግለሰቦችንና ማህበራትን Aቅም መገንባት፣ ለቱሪስቱ ጥራት ያለው
Aገልግሎት Eንዲሰጡ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ
የግል ባለሃብቱ በቱሪዝም ልማቱ በስፋት Eንዲሳተፍ ማበራታቻዎችን Aጥንቶ
ማቅረብ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
128
የግብርና ምርቶች የቱሪዝም ገበያ Eንዲኖራቸው ማድረግ በሌላ በኩል ቱሪስቶች
በተለይም የውጭ ቱሪስቶች የሚፈልጓቸውን Eንደ Aት/ፍራፍሬ የመሳሰሉ የግብርና
ምርቶችን መረጃ በመያዝ ከግብርናው ጋር ማስተሳሰር
የቱሪዝም ልማቱን ማፋጠን የሚያስችሉ Aሰራሮችን ማዘጋጀት፣ጥናቶችን
ማካሄድ(የቱሪስት መዳረሻ ፕላን፣ክልላዊ የፕሮሞሽን ስትራቴጅ ወዘተ)
ሁሉንም የቅርስና መስህብ ቦታዎች መከለልና የAጠቃቀም ግጭቶችን ማስቀረት
በክልሉ በቱሪዝም መስክ የሰለጠነ ባለሙያ በስፋት ማፍራት የሚያስችል
ሥልት መንደፍ
የቱሪዝም ንግድና ባዛር ማዘጋጀት
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
129
10. የድርጊት መርሃ ግብር ሠንጠረዥ1. የውሃ ሀብት ስትራቴጂክ Eቅድ ዋና ዋና ተግባራት መርሃ ግብር
የመፈፀሚያ ጊዜ ሠሌዳ ግብና ዝርዝር ተግባራት ሀ) መስኖ ልማት መለኪያ ብዛት ፈፃሚ Aካል 2002 2003 2004 2005 2006 2007 ግብ 1:- መካከለኛና ከፍተኛ የመስኖ ፕሮጀክቶችን በማከናወን Aሁን በመልማት ላይ ያለውን 11210 ሄ\ ር መሬት ወደ 97000 ሄ\ር ማሳደግ
1 መረጃ መሰብሰብና የዳሰሳ ጥናት ማካሄድ ቁጥር 19 ው\ሀ\ል\ ቢሮና ግ\ገ\ል \ቢሮ 9 7 3 0 0 0
2 የዲዛይንና ዝርዝር ጥናት ስራ ማከናወን ጥቅል 19 ው\ሀ\ል\ ቢሮና ግ\ገ\ል \ቢሮ 9 7 3 0 0 0 3 ጥናትን መሰረት ያደረገ የወንዝ ጠለፋና የግድብ
የመስኖ ፕሮጀክት ግንባታ ማከናወን ቁጥር
3.1 ግድብ ቁጥር 8 ው\ሀ\ል\ ቢሮና ግ\ገ\ል \ቢሮ 4 3 1 0 0 0 3.2 ወንዝ ጠለፋ ቁጥር 11 ው\ሀ\ል\ ቢሮና ግ\ገ\ል \ቢሮ 5 4 2 0 0 0 3.3 ዘላቂነቱን ለማረጋገጥ የመስኖ ኮሚቴ ማህበር ማቋቋም ማህበር 80 ዞን ግ\ገ\ል ጽ\ቤት 10 10 30 30 0 0 3.4 ሙያዊ ድጋፍና ክትትል ማድረግ ጥቅል ዞን ግ\ገ\ል ጽ\ቤት 4 Aጫጭር ሙያዊ ስልጠናዎችን ለቀበሌ ባለሙያዎች
መስጠት ቁጥር 700 ዞን ግ\ገ\ል ጽ\ቤት 200 200 150 150 0 0
5 የልምድ ልውውጥ ማድረግ ዙር 12 ዞን ግ\ገ\ል ጽ\ቤት 2 2 2 2 2 2 ግብ 2: የባህላዊ (ወንዝ ጠለፋ፣ምንጭ፣ባህላዊ Eጅ ጉድጓድና ኩሬ) መስኖን በማስፋፋት Aሁን ካለበት 125,526 ሄ\ር ወደ 180,000 ሄ\ር ማሳደግ
1 በባህላዊ ዘዴ በመስኖ ሊለሙ የሚችሉ መሬቶችን መለየት
2 በመስኖ ልማት ሰፊ መሬትን መሸፈን ሄ\ር ዞን ግ\ገ\ል ጽ\ቤት 2.1 ባህላዊ Eጅ ጉድጓድ ቁጥር 28000 ዞን ግ\ገ\ል ጽ\ቤት 8000 8000 6000 4000 1000 1000 2.2 ኩሬ ቁጥር 18000 ወረዳ ግ\ገ\ል ጽ\ቤት 6000 5000 3000 3000 2500 500 2.3 ምንጭ ቁጥር 2000 ወረዳ ግ\ገ\ል\ ጽ\ቤት 600 420 400 300 150 130 2.4 ወንዝ ጠለፋ ቁጥር 800 ወረዳ ግ\ገ\ል ጽ\ቤት 300 300 150 30 20 0 3 ሙያዊ ድጋፍና ክትትል ማድረግ ጥቅል ወረዳ ግ\ገ\ል ጽ\ቤት 4 የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት መስጠት ዙር 12 ወረዳ ግ\ገ\ል ጽ\ቤት 2 2 2 2 2 2 ግብ 1:- በፔዳል ፓምፕ፣ ሞተር ፓምፕ፣ ጅOሜምብሬንና ሌሎች ጉድጓዶች Aማካይነት Aሁን የሚለማውን 7000 ሄ\ር መሬት ወደ 40000 ሄ\ር ማሳደግ
ው\ሀ\ል\ ቢሮና ግ\ገ\ል \ቢሮ
1 የዲዛይንና ዝርዝር ጥናት ስራ ማከናወን ቁጥር 106000 ግ\ገ\ል\ቢሮ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
130
የመፈፀሚያ ጊዜ ሠሌዳ ግብና ዝርዝር ተግባራት ሀ) መስኖ ልማት መለኪያ ብዛት ፈፃሚ Aካል 2002 2003 2004 2005 2006 2007 2 ጥናትን መሰረት ያደረገ የመስኖ Aውታር ፕሮጀክት
ግንባታ ማከናወን ቁጥር ግ\ገ\ል\ቢሮ
2.1 ጉድጓድ በጅOሜምብሬን ቁጥር 30000 ግ\ገ\ል \ቢሮና ዞንግ\ገ\ል ጽ\ቤት 8000 7000 6000 4000 3000 2000
2.2 ሞተር ፓምፕ ቁጥር 36000 ግ\ገ\ል\ቢሮና ዞንግ\ገ\ል ጽ\ቤት
9000 8000 7000 6000 4000 2000
2.3 ፔዳል ፓምፕ
ቁጥር 20000 ግ\ገ\ል \ቢሮና ዞንግ\ገ\ል ጽ\ቤት
6000 4000 4000 4000 1000 1000
2.4 በኮንክሪት የተሰሩ የተለያየ ቅርፅ ያላቸው ጉድጓዶች
ቁጥር 20000 ግ\ገ\ል \ቢሮና ዞንግ\ገ\ል ጽ\ቤት
5000 5000 4000 4000 1000 1000
3 ሙያዊ ድጋፍና ክትትል ማድረግ
ጥቅል ግ\ገ\ል \ቢሮና ዞንግ\ገ\ል ጽ\ቤት
ግብ 2:- የልማት ቀጠናውን የከርሰ ምድርና ገፀ ምድር ውሀ ዝርዝር ጥናት በማከናወን በትክክል ያለውን የውሀ ሀብት ማወቅና ጥቅም ላይ ማዋል
1 የልማት ቀጠናውን ውሃ ሀብት ጥናት ማከናወን ጥቅል 1 ው\ሀ\ል\ ቢሮ ለ) ንፁህ መጠጥ ውሃ Aቅርቦት ግብ 1 የልማት ቀጠናዉን የገጠር የመጠጥ ዉሃ ሽፋንን Aሁን ካለበት 49% በ2007 100% ማድረስ
1 የመረጃ መሰበሰብና ዳሰሳ ጥናት ቁጥር 2649 ው\ሀ\ል\ ቢሮና ዞን ው\ሀ\ል\ ጽ\ቤት
945 693 542 280 182 7
2 የዲዛይንና ዝርዝር ጥናት ስራ ማከናወን ቁጥር 2649 ው\ሀ\ል\ ቢሮና ዞን ው\ሀ\ል\ ጽ\ቤት
945 693 542 280 182 7
3 የዉሃ ተቋማት ግንባታን ማከናወን 3.1 ጥልቅ ጉድጓድ መቆፈርና የስርጭት ስራውን
ማከናወን (Deep well with distribution system) ቁጥር
360 ው\ሀ\ል\ ቢሮ 120 88 70 60 20 2
3.2 መለስተኛ ጥልቅ ጉድጓድ ፓምፕ የተገጠመለት(Shallow well with hand pump)
ቁጥር 1008
ው\ሀ\ል\ ቢሮና ዞን ው\ሀ\ል\ ጽ\ቤት
370 260 240 90 48 0
3.3 ምንጭ ማጎልበት ከስርጭት ጋር (Spring development with distribution system) ቁጥር 90
ው\ሀ\ል\ ቢሮና ዞን ው\ሀ\ል\ ጽ\ቤት 30 25 16 13 5 1
3.4 ምንጭ ማጎልበት (on spot or with CC Spring development )
ቁጥር 81
ወረዳና ዞን ው\ሀ\ል\ ጽ\ቤት 25 20 16 10 9 1
3.5 ዘመናዊ Eጅ ጉድጓድ ፓምፕ የተገጠመለት (Hand dug well fitted with hand pump)
ቁጥር 1110
ወረዳና ዞን ው\ሀ\ል\ ጽ\ቤት 400 300 200 107 100 3
3.6 ገመድ ፓምፕ(Rope pump) ቁጥር 2000 ወረዳ ው\ሀ\ል\ ጽ\ቤት 650 500 400 300 100 50 3.7 ጥገና ቁጥር 785 ወረዳ ው\ሀ\ል\ ጽ\ቤት 0 50 120 150 200 265
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
131
የመፈፀሚያ ጊዜ ሠሌዳ ግብና ዝርዝር ተግባራት ሀ) መስኖ ልማት መለኪያ ብዛት ፈፃሚ Aካል 2002 2003 2004 2005 2006 2007
3.8 የግንባታ ጥራት ቁጥጥር በጥቅል 1 ው\ሀ\ል\ ቢሮና ዞን ው\ሀ\ል\ ጽ\ቤት
3.9 የውሃ ጥራት ቁጥጥር መሳሪያ Aቅርቦት ሴት 35 20 15 0 0 0 0
3.1 ለዉሃ ተቋማት ባለሙያዎችተግባራዊ Oፕሬሽንና ጥገና ስልጠና መስጠት ቁጥር 7947
ው\ሀ\ል\ ቢሮና ዞን ው\ሀ\ል\ ጽ\ቤት 2835 2079 1626 840 546 21
3.11 የመፍቻ መሳሪያ Aቅርቦት በወረዳ 35 ው\ሀ\ል\ ቢሮ 20 15 0 0 0 0 3.12 የመለዋወጫ Eቃ Aቅርቦት በወረዳ 35 ው\ሀ\ል\ ቢሮ 20 15 0 0 0 0 ግብ 2 የልማት ቀጠናዉን ከተሞች የመጠጥ ዉሃ ሽፋንን Aሁን ካለበት72% በ2007 100% ማድረስ
1 የመረጃና ዳሰሳ ስራ ማካሄድ ቁጥር 88 ው\ሀ\ል\ ቢሮ 16 15 14 15 18 10 2 የዲዛይንና ዝርዝር ጥናት ስራ ማከናወን ቁጥር 88 ው\ሀ\ል\ ቢሮ 16 15 14 15 18 10 3 የማሻሻያና ማስፋፊያ ዉሃ ተቋማት ግንባታን
ማከናወን ው\ሀ\ል\ ቢሮ
3.1 ተጨማሪ ጥልቅ ጉድጓድ በመቆፈር የስርጭት
ስራውን ማሻሻልና ማከናወን (Deep well with improved distribution system)
ቁጥር 63 ው\ሀ\ል\ ቢሮ
14 14 13 12 10 0 3.2 ምንጭ ማጎልበት ከስርጭት ጋር (Spring
development with distribution system) ቁጥር 5 ውሀ Aገልግሎት
2 1 1 1 0 0 ጥገና ቁጥር 20 0 0 0 2 8 10 3.3 ለባለሙያዎች ተግባራዊ Oፕሬሽንና ጥገና ስልጠና
መስጠት ቁጥር 204 ው\ሀ\ል\ ቢሮ
48 45 42 39 30 0
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
132
ሠንጠረዥ 2. የመሬት Aጠቃቀም ስትራቴጂክ Eቅድ ዋና ዋና ተግባራት መርሃ ግብር
የመፈፀሚያ ጊዜ ሠሌዳ
ግብና ዝርዝር ተግባራት መለኪያ ብዛት 2002 2003 2004 2005 2006 2007
ግብ. በሚቀጥሉት 3 ዓመታት በቀጠናው
ባሉ ተፋሰሶች በሙሉ (6477 ንUስ
ተፋሰሶች) Aሳታፊ የመሬት Aጠቃቀም
Eቅድ ማዘጋጀትና ተግባራዊ ማድረግ
6477 ተፋሰሶችን በመለየት ሥነ
ህይወታዊ፣ ፊዚካላዊ Eና ማህበረ-
Iኮኖሚያዊ ጥናት ማካሄድ ቁጥር 6,477 2,159 2,159 2,159 x x x
በAሳታፊ የመሬት Aጠቃቀም ጥናት ላይ
ስልጠና መስጠት ቁጥር 2,700 1,350 1350 x x x x
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
133
ሠንጠረዥ 3. የAፈርና ውሃ ጥበቃ ስትራቴጂክ Eቅድ ዋና ዋና ተግባራት መርሃ ግብር የመፈፀሚያ ጊዜ ሠሌዳ
ግብና ዝርዝር ተግባራት መለኪያ ብዛት 2002 2003 2004 2005 2006 2007ግብ 1. የAፈር መሸርሸርንና የውሃ ብክነትን በመቀነስ መሬትን ለላቀ Iኮኖሚያዊ ውጤት ለማብቃት በ2007 ተፋሰስን መሰረት ያደረገ የተቀናጀ የAፈር ጥበቃና ውሃ Eቀባ ሥራን 100% ማድረስ በEርሻ ማሳ ላይ ፈዚካላዊ የAፈር ጥበቃና የውሃ Eቀባ ዘዴዎችን ማከናወን
*Eርከን ሥራ ሄ/ር 560,665 140,166 224,266 196,233 x x x
*Eርከን ጥገና ሄ/ር 532,632 117,740 53,263 75,690 95,313 95,313 95,313
*የጎርፍ መቀልበሻ ቦይ ኪ/ሜ 22,122 22,122 x x x x x *የውሃ ማፋሰሻ ቦይ ኪ/ሜ 6,165 6,165 x x x x x
*Eርከንን በስነ ህይወታዊ ዘዴ ማጠናከር ሄ/ር 953,130 95,313 190,626 190,626 190,626 190,626 95,313
ቦረቦር መሬትን ማዳንና ማልማት *ክትር ሥራ ኪ/ሜ 21,192 5,298 8,477 7,417 x x x
*ክትር ጥገና ኪ/ሜ 9,678 530 706 1,554 2,296 2,296 2,296
የተራራ ልማትን ማካሄድ *ማይክሮ ቤዚን ቁጥር 18,666,401 4,666,600 7,466,560 6,533,240 x x x
*የጋራ ላይ Eርከን ሄ/ር 117,225 29,306 46,890 41,029 x x x
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
134
ግብ.2 በደጋና በወይና ደጋማ ሥነ ምህዳር ያለውን ከፍተኛ Aሲዳማ Aፈር Aሁን በየዓመቱ ከሚለየው 50% ተጨማሪ የመለየት ሥራ በማካሄድና በማልማት የሰብል ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ በAሲዳማነት የተጠቁ መሬቶችን መለየት ሄ/ር 31,900 3,190 6,380 6,380 6,380 6,380 3,190
በAሲዳማነት ለተጠቁ መሬቶች ኖራ መጠቀም ኩ/ል 957,000 95,700
191,400
191,400
191,400
191,400 95,700
ለAሲዳማ Aፈር የሚጨመረውን የኖራ መጠን ለዋና ዋና Aፈርና የሰብል ዓይነቶች በምርምር መለየትና መጠቀም ቁጥር 1 x x x 1 x x የAፈር Aሲዳማነትን የሚቋቋሙ የሰብል ዓይነቶችን ለይቶ ማልማት x x x x x x x የAፈርና ውሃ Eቀባ ሥራዎችን Aጠናክሮ መቀጠል
x x x x x x x
ግብ 3. የተቀናጁና የተለያዩ የAፈር ለምነት ማሻሻያ ቴክኖሎጂዎች Aጠቃቀምን በማሳደግ Eየቀነሰ ያለውን የAፈር ለምነት ማሻሻልና ምርትና ምርታማነትን መጨመር የኮምፖስት Aጨማመር መጠንን በዋና ዋና Aፈርና የሰብል ዓይነቶች በምርምር መለየትና ጥቅም ላይ ማዋል ቁጥር 1 x x 1 x x x በምርምር 6 የAረንጓዴ ማዳበሪያ ዓይነቶችን መለየትና ጥቅም ላይ ማዋል ቁጥር 6 x x 3 x x 3 የህያው ማዳበሪያ Aጠቃቀምን ከፍ ማድረግ ኩ/ል x x x x x x x Aውደ ጥናት ማካሄድና Aዳዲስ ለሚወጡ ቴክኖሎጂዎች ስልጠና መስጠት
ተሳታፊ ቁ 3,276 458 634 458 634 458 634
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
135
ሠንጠረዥ 4. የደንና Aግሮፎሬስትሪ ልማትና ጥበቃ ስትራቴጂክ Eቅድ ዋና ዋና ተግባራት መርሃ ግብር
ግብና ዋና ዋና ተግባራት መለኪያ ብዛት 2002 2003 2004 2005 2006 2007
ተ.ቁ
በሚቀጥሉት 6 ዓመታት Aሁን ካለበት ደን ሽፋን 12% ማሳደግ
1 ችግኝ ጣቢያ ማካሄድና ማቋቋም 1.1 ችግኝ ማፍላት ሚ.ቁ 33764.76 5349.84 5456.84 5565.98 5677.3 5799.5 5915.3 1.2 የዛፍ ዘር ማቅረበ ኩ/ል 1073.76 174 174.28 176.02 179.54 183.13 186.79 1.3 ፖሊቲን ቱብ ማቅረብ ኩ/ል 18807.72 2913 3029.52 3090.11 3152.16 3278.68 3344.25 2 ችግኝ መትከል ሄ/ር 30825.88 4838.82 4935.6 5034.31 5235 5337.7 5444.45 3 ሁለገብ Eጽዋት ዘር ማባዛት ሄር 10 10 10 10 10 10 10 4 መንግስት ደን ጥበቃ ሄ/ር 48701 48701 48701 48701 48701 48701 48701 5 ደን ክለላ ማካሄድ ሄ/ር 50264.74 25132 25132.74
6 ደን ቅየሳ ቆጠራና ምዝገባ ማካሄድ ሄ/ር 47078.6 8117 9740.4 9740.4 9740.4 9740.4 7 ደን ማናጅሜንት ፐላን ማዘጋጀት ሄ/ር 47078.6 8117 9740.4 9740.4 9740.4 9740.4 8 የEጣንና ሙጫ ሃብትን ቦታ ማጥናት ሄ/ር 24650 12325 12325 9 Eጣንና ሙጫ ምርት ማምረት ሄ/ር 148554.5 28546 29116.92 29699.26 30293.25 30899.11
10 የዱር Eንሰሳትና AEዋፋትን መናህሪያና መጠለያ ቦታ በጥናትመለየት ሄ/ር 2 2
11 ስልጠናና Aዉደ ጥናት ተሳታፊ .ቁ 4218 407 999 407 999 407 999 12 ድጋፍና ክትትል ቁ.ር 1008 168 168 168 168 168 168
Aስተያየት:- ችግኝ ማፍላትና መትከል የመንግስት የግልና የማህበራትን ያካትታል።
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
136
ሠንጠረዥ 5. የመሰረተ ልማት ስትራቴጅካዊ Eቅድ ዋና ዋና ተግባራትና መርሃ ግብር
የመፈፀሚያ ጊዜ ሰሌዳ
ተ.ቁ ዝርዝር ተግባራት መለኪያ ፈፃሚ Aካል ብዛት 2002 2003 2004 2005 2006 2007 1 የዲዛይን ጥናት ኪ/ሜትር A/ገ/መ/ባ 1,353.93 250.70 261.39 277.27 220.28 151.48 192.81
2 Aዲስ መንገድ ግንባታ ኪ/ሜትር A/ገ/መ/ባ 1,253.93 250.7 211.39 227.27 220.28 151.48 192.81 3 የመልሶ መንገድ ግንባታ ኪ/ሜትር A/ገ/መ/ባ 100.00 50.00 50.00
4 ወቀታዊ ጥገና (Periodic Maintenance) ኪ/ሜትር A/ገ/መ/ባ 1,740.29 218.26 248.74 279.55 302.59 330.35 360.80
5 መደበኛ ጥገና(Routine Maintence) ኪ/ሜትር A/ገ/መ/ባ 5,220.87 654.78 746.23 838.64 907.76 991.06 1,082.41 6 Aዲስ የኅብረተሰብ መንገድ ግንባታ ኪ/ሜትር ወ/ግ/ገ/ል/ጽ/ቤት 26,100.00 4,350.00 4,350.00 4,350.00 4,350.00 4,350.00 4,350.00 7 የኅብረተሰብ መንገድ ጥገና ኪ/ሜትር ወ/ግ/ገ/ል/ጽ/ቤት 16,720.59 2,786.77 2,786.77 2,786.77 2,786.77 2,786.77 2,786.77
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
137
ሠንጠረዥ 6. የሰብል ልማት ስትራቴጂካዊ Eቅድ ዋና ዋና ተግባራት መርሃ ግብር
የመፈፀሚያ ጊዜ ሰሌዳ ግብና ዝርዝር ተግባራት መለኪያ ብዛት ፈፃሚ Aካል 2002 2003 2004 2005 2006 2007 ግብ 1 ፣ የሰብል ግብዓቶችን በጥራት፣ በሚፈለገው መጠንና ጊዜ ማቅረብና ማሰራጨት የተሻሻሉ የሰብል ዝርያዎች Aቅርቦት ኩ/ል 659609 ምርጥ ዘር ድርጅት 66262 72286 81322 96381 126500 216858 ማዳበሪያ Aቅርቦት ኩ/ል 21254649 Aቅራቢ ድርጅት 2242051 2421415 2690462 3138872 4035693 6726155 ኮምፖስት ዝግጅት ኩ/ል 997491769 ግብርና ኤክስቴንሽን 120589236 126887083 136333854 152078472 183567708 278035416 ፀረ ተበባይ መድሃኒት Aቅርቦት ሊ/ር 389918 Aቅራቢ ድርጅት 45034 47786 51914 58794 72554 113835 መስራች የበቆሎ ዝርያዎች Aቅርቦት ኩ/ል 20600 ግብርና ምርምር 1800 2400 3000 3600 4400 5400 የድንች ምርጥ ዘር Aቅርቦት ኩ/ል 69345 ምርጥ ዘር ድርጅት 5250 6120 7425 9600 13950 27000 የAትክልትና ፍራፍሬ ዘር Aቅርቦት ኩ/ል 17112 ግብርና ኤክስቴንሽን 1525 1708.1512 1982.6755 2440.216 3355.297 6100.54 የስኳር ድንች ቁርጥራጭ ስርጭት ቢሊ ቁ 11.44 1.40 1.47 1.57 1.75 2.1 3.15 ግብዓት Aቅራቢ ድርጅቶችን መከታተል X X X X X X የግብዓትን ጥራት የሚቆጣጠር Aካል ማቋቋም ቁ 1 የክልል መንግስት X ግብ 2 ፣ Aዳዲስ የሰብል ቴክኖሎጅዎችን ማውጣት፣ ማላመድና ጥቅም ላይ Eንዲዉሉ ማድረግ ምርታማነትን ማሳደግ ኩ/ ሄ 37.35 38.29 39.69 42.03 46.71 60.75 ምርትን ማሳደግ ኩ/ል 548575810 72348391 74980241 78928016 85507641 98666890 138144638 የተሻሻሉ ዝርያዎችን ማላመድና ማውጣት ቁ 28 ግብርና ምርምር ውርጭ የሚቋቋሙ ዝርያዎችን ማላመድና ማውጣት ቁ 4 ግብርና ምርምር ፈጥኖ የሚደርሱ ዝርያዎችን ማላመድና ማውጣት ቁ 4 ግብርና ምርምር የበሽታና ተባይ ቁጥጥር ቴክነኖሎጂ ቁ 10 ግብርና ምርምር ቅንጅታዊ የተባይ ቁጥጥር ቴክኖሎጂ መተግበር ቁ 3 ግብርና ኤክስቴንሽን X X X X X X የማዳበሪያ Aጠቃቀም
ኪግ/ሄ
ግብርና ኤክስቴንሽን 111 118.4 129.5 148 185 296
የኮምፖስት Aጠቃቀም ኩ/ሄ ግብርና ኤክስቴንሽን 61 63 67 73 85 122 የምርጥ ዘር Aጠቃቀም ኪግ/ሄ 3.45 3.74 4.175 4.9 6.35 10.7
ጥገኛና Aደገኛ Aረሞች ቁጥጥር ቁ 12 ግብርናና ገጠር ልማት 2 2 2 2 2 2
የሰብል ልማት ፓኬጅ ማዘጋጀት ቁ 6 ግብርናና ገጠር 1 1 1 1 1 1
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
138
የመፈፀሚያ ጊዜ ሰሌዳ ግብና ዝርዝር ተግባራት መለኪያ ብዛት ፈፃሚ Aካል 2002 2003 2004 2005 2006 2007
ልማት የማዳበሪያና ሌሎች የሰብል Eንክብካቤ ቴክኖሎጂዎች ማውጣት ቁ 30 ግብርና ምርምር የሰብል ቴክኖሎጂ Aጠቃቀምና Aተገባበር ስልጠና መስጠት ቁ 6
ግብርናና ገጠር ልማት 1 1 1 1 1 1
ሰርቶ ማሳያና የልምድ ልውውጥ ቁ 6 ግብርናና ገጠር ልማት 1 1 1 1 1 1
ግብ 3 ፣ Iኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ባላቸው ሰብሎች የመስኖ ቴክኖሎጂዎችን ማላመድ ማውጣትና የሰብል መስኖ ልማቱን ማስፋፋት በመስኖ የሚለማ መሬት ሄ/ር 317000 ግብርና ኤክስቴንሽን 172613 178388 187052 201490 230368 317000 በመስኖ ልማት የሚገኝ ምርት ኩ/ል 110174176 10325017 11433617 13096516 15868014 21411010 38040000 የመስኖ ቴክኖሎጂዎች ማውጣትና ማላመድ ቁ 20 ግብርና ምርምር
የመስኖ ልማት ፓኬጅ ማዘጋጀት ቁ 6 ግብርናና ገጠር ልማት 1 1 1 1 1 1
የቡና ፣ ቆላና ደጋ ፍራፍሬዎች ችግኝ ስርጭት ቁ 46232851 ግብርና ኤክስቴንሽን 4120575 4615044 5356747 6592920 9065265 16482300
የችግኝ ፕላስቲክ Aቅርቦት ኩ/ል 2769 ግብርና ኤክስቴንሽን 241.666666
7 272 317 393 545 1000 ቢኮሎ Aባይ ችግኝ ጣበያ የልምድ ልውውጥ ቁ 6 ግብርና ኤክስቴንሽን 1 1 1 1 1 1 ግብ Aራት ፣ ጥቁር Aፈርን ማንጣፈፍና ሁለት ጊዜ ማምረት የሚያስችሉ የተሻሻሉ የሰብል ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም በሰብል የሚሸፈነውን የጥቁር Aፈር ሽፋን መጨመርና ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ ጥቁር Aፈር ማንጣፈፍ ሄ/ር 704364 ግብርና ኤክስቴንሽን 215222 234788 264136 313050 410879 704364 በ 2ኛ ዙር ሰብሎች የሚሸፈን መሬት ሄ/ር 578652 ግብርና ኤክስቴንሽን 337547 347191.2 361657.5 385768 433989 578652 በ 2ኛ ዙር ሰብሎች የሚገኝ ምርት ኩ/ል 80002747 ግብርና ኤክስቴንሽን 10507709 10897513 11482220 12456731 14405753 20252820 ለጥቁር Aፈር ተስማሚ የሰብል ዝርያዎች ማላመድና ማውጣት ቁ 8 ግብርና ምርምር ማዳበሪያ Aጠቃቀምና ሌሎች የሰብል Eንክብካቤ ቴክኖሎጂዎች ማውጣት ቁ 10 ግብርና ምርምር የጥቁር Aፈር ልማት ፓኬጅ ማዘጋጀት ቁ 6 ግብርናና ገጠር 1 1 1 1 1 1
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
139
የመፈፀሚያ ጊዜ ሰሌዳ ግብና ዝርዝር ተግባራት መለኪያ ብዛት ፈፃሚ Aካል 2002 2003 2004 2005 2006 2007
ልማት የጥቁር Aፈር የማንጣፈፍ ክህሎትና ቴክኖሎጂ የAጠቃቀም ስልጠና መስጠት ቁ 6 ግብርና ኤክስቴንሽን 1 1 1 1 1 1 ቢቢኤም (BBM) ማሰራጨት ቁ 88045 4891 7337 9783 14674 22011 29348 ግብ Aምስት ፣ ዘመናዊ የግብርና ሜካናይዜሽን ቴክኖሎጂዎችን Eና የድህረ ምርት ቴክኖሎጂ Aጠቃቀምን ማስፋፋትና የቀጠናውን ህብረተሰብ የቴክኖሎጂዎቹ ተጠቃሚ ማድረግ ትራክተር Aቅርቦት ቁ 88 Aቅራቢ ድርጅት 5 7 10 15 22 29 በቆሎ መፈልፈያ Aቅርቦት ቁ 42 Aቅራቢ ድርጅት 2 4 5 7 10 14 ስንዴ መውቂያ Aቅርቦት ቁ 46 Aቅራቢ ድርጅት 3 4 5 8 11 15 ዳጉሳ መውቂያ Aቅርቦት ቁ 32 Aቅራቢ ድርጅት 2 3 4 5 8 10 ጤፍ መውቂያ 57 3 5 6 10 14 19 የEህል ማከማቻ ጎተራ ማዘጋጀት ቁ 201436 ግብርና ኤክስቴንሽን 11190 16786 22381 33572 50359 67145 Aትክልትና ፍራፍሬ ማቀዝቀዛ ማዘጋጀት ቁ 11516 ግብርና ኤክስቴንሽን 640 960 1280 1919 2879 3839 ድንች ማከማቻ ማዘጋጀት ቁ 53527 ግብርና ኤክስቴንሽን 2974 4460 5947 8921 13382 17842
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
140
ሠንጠረዥ7. የEንስሳትና ዓሣ ሀብት ስትራቴጂካዊ Eቅድ ዋና ዋና ተግባራት የድርጊት መርሃ ግብር
የመፈ]ሚያ ጊዜ ሠሌዳ ግብና ዝርዝር ተግባራት መለኪያ ብዛት ፈÉሚ Aካል
2002 2003 2004 2005 2006 2007
የEንስሳትና ዓሳ ሃብት ልማት
ግብ Aንድ፡ የመኖ ዝርያዎችን ማውጣትና
ማላመድ፣ የEንስሳት ዝርያ ምርታማነት
መገምገምና ማሻሻል፣ የተሻሻሉ የAሰራር
ስልቶችንና መረጃዎችን ማውጣትና ለተጠቃሚዎች
ማቅረብ
ግብርና
ምርምር
የተሻሻሉ የEንስሳት መኖ ዝርያዎችን ማውጣትና
ማላመድ
ቁጥር 20
x X x x x x የEንስሳት ዝርያዎችን ምርታማነት መገምገምና
ማሻሻል
ቁጥር 8
x X x x x x
የተሻሻሉ የAሰራር ስልቶችንና መረጃዎችን
በማውጣት ለተጠቃሚዎች ማቅረብ
ቁጥር
x X x x x x ግብ ሁለት፡ Eየተመረተ ያለውን 5,689 ሽህ ቶን
ዓመታዊ ደረቅ መኖ ወደ 9,140 ሽህ ቶን ማሳደግ
ግ/ገ/ል/ቢሮ
የሚመረት ደረቅ መኖ ሽ/ቶን 44430 5690 6300 7000 7800 8500 9140
ከልቅ ግጦሽ ነፃ የሚሆን መሬት መቶኛ 50 5 12 20 28 38 50
የሰብል ተረፈ ምርት በማከም የሚዘጋጅ ደረቅ
መኖ
ሽ/ቶን 216
32 33 35 37 38 41
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
141
የመፈ]ሚያ ጊዜ ሠሌዳ
ግብና ዝርዝር ተግባራት መለኪያ ብዛት ፈÉሚ Aካል 2002 2003 2004 2005 2006 2007
ግብ ሶስት፡ የEንስሳት ጤና Aጠባበቅ ማሻሻል ግ/ገ/ል/ቢሮ
ተጨማሪ የሚገነቡ የEንስሳት ክሊኒኮች ብዛት ቁጥር 48 15 15 18
የጤና Aገልግሎት ሽፋንን ማሳደግ መቶኛ 100
• ህክምና Aገልግሎት መስጠት ሚ/ቁጥር 21.68 2.60 3.04 3.47 3.90 4.16 4.51
• ክትባት Aገልግሎት መስጠት ሚ/ቁጥር 32.52 3.47 4.34 5.20 6.07 6.50 6.94
የEንስሳት ጤና የቆዳ ሽፋንን ማሳደግ መቶኛ 88.5 93.7 100
ግብ Aራት፡ የEንስሳት ዝርያዎችን በማሻሻል
የምርታማነት ደረጃቸውን ማሳደግና ለተጠቃሚዎች
ማሰራጨት
ግ/ገ/ል/ቢሮ
የሰው ሰራሽ ማዳቀል Aገልግሎት መስጠት ሽ/ቁጥር 133.2 14.0 17.2 20.4 23.6 26.8 31.2
የተሻሻሉ ጊደሮችን ማሰራጨት ቁጥር 1700 180 210 270 310 350 380
የተሻሻሉ የAካባቢ Aውራ በጎችን ማሰራጨት ቁጥር 10500 1200 1400 1700 1900 2100 2200
የተሻሻሉ ዶሮዎችን ማሰራጨት
• የሶስት ወር ቄብና Aውራ ዶሮ ሽ/ቁጥር 125 10 15 18 24 28 30
• የAንድ ቀን ጫጩት ሽ/ቁጥር 330 35 45 55 60 65 70
• የለማ Eንቁላል ሽ/ቁጥር 108 8 10 15 20 25 30
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
142
የመፈ]ሚያ ጊዜ ሠሌዳ
ግብና ዝርዝር ተግባራት መለኪያ ብዛት ፈÉሚ Aካል 2002 2003 2004 2005 2006 2007
ዓመታዊ የነፍስ ወከፍ የወተት ምርት
ድርሻ
ሊትር 27 29.2 31.4 33.7 36 38.3
የሚመረት የወተት ምርት ሽ/ሊትር 1253095 173373 187151 201234 215628 230338 245371
የሚመረት የሥጋ ምርት ቶን 257414 41696 42171 42652 43138 43630 44127
የሚመረት የከብት ቆዳ ቁጥር 1756392 284072 287481 290931 294422 297955 301531
የሚመረት የበግና ፍየል ሌጦ ቁጥር 4240706 691601 697599 703654 709765 715931 722156
ግብ Aምስት፡ የንብ ሃብት ልማት
ስራዎችን በማጠናከር ምርትና
ምርታማነትን ማሳደግ
ግ/ገ/ል/ቢሮ
የሚመረት የማር ምርት ቶን 20934 2436 2983 3420 3770 4050 4275
የማነቢያ ቁሳቁሶችን ማሟላት በጥቅል 39 12 12 15
ግብ ስድስት፡ ምርታማነትን በማሳደግ
ጥራቱን የጠበቀ የዓሳ ምርት ለገበያ
ማቅረብ
ግ/ገ/ል/ቢሮ
በተፈጥሮ የውሃ Aካላት የዓሳ Eርባታን
ማካሄድ
x x x x x x
በሰው ሰራሽ ኩሬዎችና ግድቦች የዓሳ
Eርባታን ማካሄድ
x x x x x x
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
143
የመፈ]ሚያ ጊዜ ሠሌዳ
ግብና ዝርዝር ተግባራት መለኪያ ብዛት ፈÉሚ Aካል
2002 2003 2004 2005 2006 2007
ግብ ሰባት፡ የEንስሳትና ተዋጽO ገበያ
ልማትን ማስፋፋት
ማሕ/ማስ/
ኤጀንሲ
የገበያ መሰረተ ልማት ማስፋፋት
• በኅብረት ሥራ ማህበራት
የወተት ማቀነባበሪያ ፋብሪካ
ማቋቋም
ቁጥር
1 1
• በኅብረት ሥራ ማህበራት
የማርና ሰም ማቀነባበሪያ
ፋብሪካ ማቋቋም
ቁጥር
1 1
የገበያ መረጃዎች ማሰባሰብ፣ ማጠናቀርና
ለተጠቃሚዎች ማቅረብ
x x x x x x
የEንስሳትና ዓሳ ሃብት ልማትና ግብይት
ኀብረት ስራ ማህበራትን
ማጠናከር/ማቋቋም
ቁጥር
15 ግብ ስምንት፡ ለAርሶ Aደሮች፣ ለልማት
ሰራተኞችና ለባለሙያዎች Aጫጭር
ስልጠና መስጠት
ግ/ገ/ል/ቢሮ • ለAርሶ Aደሮች ቁጥር 38060 2595 4325 6055 7785 8650 8650 • ለልማት ሰራተኞች ቁጥር 5145 840 850 860 865 865 865 • ለባለሙያዎች ቁጥር 3062 404 454 496 539 569 600
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
144
ሠንጠረዥ 8. የሥራ Aጥነትና ሌሎች ማህበራዊ ችግሮች ስትራቴጂካዊ Eቅድ ዋና ዋና ተግባራት የድርጊት መርሃ ግብር
ግብና ዋና ዋና ተግባራት መለኪያ ብዛት የመፈ]ሚያ ጊዜ ሠሌዳ ምርመራ 2002 2003 2004 2005 2006 2007 ሥራ Aጥነት ለመቀነስና ማህበራዊ ችግሮች ለመካለከል ወረዳ
በሁሉም ወረዳዎች በጥናት ላይ የተመሰረተ የማህበራዊ ችግሮችን በመከላገል 46 7 7 8 8 8 8
የግንዛቤ መሳደግ በሁሉም ቀበሌዎች መስራት
የተሳታፊ ብዛት 1,143,600 190600 190600 190600 190600 190600 190600
በ953 ቀበሌዎች x 200 ሰዎች
የAመራርና ምክር Aገልገሎት መስጠት የተሳታፊ
ብዛት 10800 1800 1800 1800 1800 1800 1800
150 ሰዎች x 12 ዋና ዋና ከተሞች x 6 ዓመት
የቤተሰብንና ማህበረሰብ መሰረት ያደረጉ ተቋማትን መጠናከር
Eድሮች 953 158 159 159 159 159 159
ማህበራዊ ልማት ፈንድ ማቋቋምና በሁሉም ወረዳዎች ተግባራዊ ማድረግ 46 46
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
145
ሠንጠረዥ 9. የገጠርና ከተማ ልማት ትስስር ስትራቴጂካዊ Eቅድ ዋና ዋና ተግባራት የድርጊት መርሃ ግብር
ታሳቢዎች የክላስተር ማEከላት (ሞጣ ፣ ደጀን ፣ ደ/ማርቆስ ፣ ፍኖተ ሰላም ፣ Eንጅባራ ፣ ቻግኒ፣ደምበጫ፣ ዳንግላ፣ ዱር ቤቴ ፣ ቡረ) የኪኒዶሚኒየም ቤት የሚሰራባቸው ከተሞች (ሞጣ ፣ ደጀን ፣ ደ/ማርቆስ ፣ ፍኖተ ሰላም ፣ Eንጅባራ ፣ ቻግኒ፣ደምበጫ፣ ቡሪ፣Aዴት፣ ቢቸና፣ ጉንደ ወይን ፣ መካነ Eየሱስ )
መለኪያ ብዛት ዓመታዊ ስርጭት ግገጠርና ከተማ የማስተሳሰር ስትራቴጂ 2002 2003 2004 2005 2006 2007የክላስተር ከተሞች ማሽነሪ Aቅም ግንባታ( ኮንስትራክሽን ) ቁጥር 10 2 3 3 2 በዋና ዋና ከተሞች የኮንዶሚኒየም ቤት ግንባታ ቁጥር 12 2 2 2 2 2 2 ከተሞች ማሻሻያ Aቅም ግንባታ ቁጥር 59 59 59 59 59 59 59ነባር ከተሞች ፐላን ዝግጅት በቁጥር 12 4 4 4 ታዳጊ ከተሞች ልየታ ጥናት ሽንሽና ፕላን ዝግጅት በቁጥር 130 20 20 20 20 20 30የቀበሌ ማEከላት ቦታ ሽንሽና በቁጥር 870 145 145 145 145 145 145የቦታ ካሳ ክፍያ በቁጥር 59 59 59 59 59 59 59በቀጠናው የሚገኙ የከተማ Aስተዳደሮች Eንዱስትሪ ዞን ልማት በቁጥር 12 4 4 4
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
146
ሠንጠረዥ 10. ን/Iንዱስትሪ፣ ጥቃቅን፣ Iንቨስትመንት፣ ትራንስፖርት የስትራቴጅካዊ Eቅድ ዋና ዋና ተግባራት የድርጊት መርሃ ግብር
የማስፈጸሚያ የጊዜ ሠሌዳ ግብና ዋና ዋና ተግባራት መለኪያ ብዛት ፈጻሚ Aካል 2002 2003 2004 2005 2006 2007 ግብ 1 AግሮIንዱስትሪዎችን በማስፋፋት በIኮኖሚው የIንዱስትሪውን ድርሻ ማሳደግና የሥራ Eድል Eንዲፈጠር ማድረግ
ለIንዱስትሪ ጥሬ Eቃነት ሊውሉ የሚችሉ ምርቶችን ዝርዝር መረጃ መሰብሰብ
ድግግሞሽ 12 ን/I/ቢሮ 2 2 2 2 2 2
Aግሮ Iንዱስትሪዎች ስለሚስፋፉበት መንገድ ዝርዝር ጥናቶችን ማካሄድ፣ የተጠኑ ካሉ ማዳበር፣
የጥናት ቁጥር 4 ን/I/ቢሮ 2 2
· Aት/ፍራፍሬ በጥ/Eቃነት የሚጠቀሙ 1 1
· ሌሎች ሰብሎችን በጥ/Eቃነት የሚጠቀሙ 1 1
· የEንስሳት ተዋጽOን በጥ/Eቃነት የሚጠቀሙ 1 1
· የደን ውጤቶችን በጥ/Eቃነት የሚጠቀሙ 1 1 ተስማሚ የAግሮ Iንዱስትሪ ቴክኖሎጅዎችን ማፈላለግና ለባለሃብቱ መረጃ መሥጠት
ቁጥር 12 ን/I/ቢሮ 2 2 2 2 2 2
ባለሃብቶች በማምረቻና ማቀነባበሪያ ፋብሪካዎች በተለይም በAግሮ Iንደስትሪው መስክ Eንዲሰማሩ የፕሮሞሽን ሥራ መሥራት
ድግግሞሽ ዓመቱን ሙሉ
ን/I/ቢሮ x x x x x x
የኮንትራት ግብይት Aሰራር ተግባራዊ Eንዲሆን ማድረግ፣
የድርጅቶች ብዛት 50
ን/I/ቢሮ I/ማ/ኤጀንሲ 5 5 10 10 10 10
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
147
የመፈጸሚያ ጊዜ ሠሌዳ
ግብና ዋና ዋና ተግባራት መለኪያ ብዛት ፈጻሚ Aካል 2002 2003 2004 2005 2006 2007
ጥ/A/ንግድ ሥራ ኩባንያዎችን ከመ/ከፍተኛ ን/Iንዱስትሪ ተቋማትና ሌሎች ድርጅቶች ጋር በገበያ ማስተሳሰር
ትስስር የሚፈጠርላቸ
ው ድርጅቶች ብዛት
30000
ን/Iንዱስትሪ ቢሮ
2000
3000
4000
5000
7000
9000 Aግሮ Iንዱስትሪዎች ምርቶቻቸው በውጭና በAገር ውስጥ ገበያ ተወዳዳሪ Eንዲሆኑ የAቅም ግንባታ ሥራ መሥራት • ሥልጠና መሥጠት ቁጥር 1200
ን/Iንዱስትሪ ቢሮ 200 200 200 200 200 200
ግብ 2 የIንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን ቁጥር በየዓመቱ በ30 በመቶ፣የፕሮጀክቶችን ካፒታል በ35 በመቶ ማሳደግ
በቀጠናው የማሟያ የሃብት መሠረት ጥናት ማካሄድ ሰነድ 1
Iንቨስትመንት ማ /ኤጀንሲ 1
የቀጣናውን የፕሮሞሽን ስትራቴጅ ማዘጋጀት ሰነድ 1
Iንቨስትመንት ማ /ኤጀንሲ 1
የተጀመረውን የመረጃ ሥርዓት ዝርጋታ ማጠናቀቅ ሰነድ
Iንቨስትመንት ማ /ኤጀንሲ 1
ማስተዋወቅ(መመልመል፣ ማግባባት) ድግግሞሽ ዓመቱን
ሙሉ Iንቨስትመንት ማ /ኤጀንሲ × × × × × ×
የጋራ ፎረም ማዘጋጀት ቁጥር 12 Iንቨስትመንት
ማ /ኤጀንሲ 2 2 2 2 2 2 ግብ 3 ፈቃድ Aውጥተው በተቀመጠላቸው የጊዜ ገደብ ወደAፈጻጸም ያልገቡ ፕሮጀክቶችን ሙሉ በሙሉ ወደ Aፈጻጸም ማስገባት፣ በውስጥ ችግራቸው ምክንያት በተቀመጠላቸው የጊዜ ገደብ የማይጀምሩትን ፈቃዳቸውን መሰረዝ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
148
የመፈጸሚያ ጊዜ ሠሌዳ
ግብና ዋና ዋና ተግባራት መለኪያ ብዛት ፈጻሚ Aካል 2002 2003 2004 2005 2006 2007 ፕሮጀክቶች በሚገኙባቸው ቦታዎች በመገኘት ድግፍና ክትትል ማድረግ ቁጥር 12
Iንቨስትመንት ማ/ኤጀንሲ
2 2 2 2 2 2
ፕሮጀክቶች በሚገኙባቸው ቦታዎች በመገኘት ድግፍና ክትትል ማድረግ ቁጥር 6
የIንቨስትመንት ቦርድ Aባላት
1 1 1 1 1 1
ፕሮጀክቶችን ወደ ሥራ ማስገባት/ፈቃድ መሰረዝና ይህን ተከትሎ የሚሠሩ ሥራዎችን መሥራት፣ • Eስከ 1999 በጀት ዓመት ፈቃድ
የወሰዱ፣
በ%
100
Iንቨስትመንት ማ/ኤጀንሲ
100
• ከ2000-2001 በጀት ዓመት ፈቃድ የወሰዱ፣ በ% 100
Iንቨስትመንት ማ /ኤጀንሲ
100 (የ2000) 100 (የ2001)
• ከ2002 በጀት ዓመት ጀምሮ ፈቃድ የሚወስዱ፣ በ% 100
Iንቨስትመንት ማ/ኤጀንሲ
100 (የ2002)
100 (የ2003)
100 (የ2004)
100 (የ2005)
ነባር የIንዱስትሪ ዞኖች Eንዲጠናቀቁ ድጋፍና ክትትል ማድረግ(ደ/ማ፣ፍ/ሰላም፣Eንጅባራ) ቁጥር 3
Iንቨስትመንት ማ/ኤጀንሲ 3
Aዲስ የIንዱስትሪ ዞን Eንዲከለል ድጋፍና ክትትል ማድረግ(ሞጣ፣ቢቸና፣ደጀን፣ቡሬ፣ Aዴት፣ደምበጫ፣መካነ Iየሱስ፣ቻግኒ፣ዳንግላ) ቁጥር 9
Iንቨስትመንት ማ/ኤጀንሲ 3 3 3
Iንዳስትሪያል ዲስትሪክቶች ስለሚቋቋሙበት ሁኔታ ጥናት ማካሄድ ሰነድ 1
Iንቨስትመንት ማ/ኤጀንሲ 1
በገጠር የIንቨስትመንት መሬት Eንዲዘጋጅ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ
Iንቨስትመንት ማ/ኤጀንሲ × × × × × ×
በIንቨስትመንት ቦታዎች መሠረተ ልማቶች Eንዲሟሉ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ
Iንቨስትመንት ማ/ኤጀንሲ × × × × × ×
ጥ/ A/ን/I/Iንተርፕራይዞች ልማት በከተሞች
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
149
የሥራ Eድል መፍጠር የተጠቃሚ ብዛት
ጥ/A/ን/I/ሥ/ማ/ኤጀንሲ 56300 84400 118200 153650 199750 249600
ሥልጠና መሥጠት የተጠቃሚ ብዛት
ጥ/A/ን/I/ሥ/ማ/ኤጀንሲ 45040 67520 94560 122920 159800 199680
ብድር ማመቻቸት የተጠቃሚ ብዛት
ጥ/A/ን/I/ሥ/ማ/ኤጀንሲ 42225 63300 88650 115238 149813 187200
ቦታ ማመቻቸት የተጠቃሚ ብዛት
ጥ/A/ን/I/ሥ/ማ/ኤጀንሲ 28150 42200 59100 76825 99875 124800
ጥ/ A/ን/I/Iንተርፕራይዞች ልማት በገጠር
ጥ/A/ን/I/ሥ/ማ/ኤጀንሲ
የሥራ Eድል መፍጠር የተጠቃሚ ብዛት
ጥ/A/ን/I/ሥ/ማ/ኤጀንሲ 268000 348400 452920 588795 765435 995065
ሥልጠና መሥጠት የተጠቃሚ ብዛት
ጥ/A/ን/I/ሥ/ማ/ኤጀንሲ 214400 278720 362335 471035 612350 796050
ብድር ማመቻቸት የተጠቃሚ ብዛት
ጥ/A/ን/I/ሥ/ማ/ኤጀንሲ 201000 261300 339690 441595 574075 746300
ቦታ ማመቻቸት የተጠቃሚ ብዛት
ጥ/A/ን/I/ሥ/ማ/ኤጀንሲ 134000 174200 226460 294400 382715 497535
የክላስተር ማEከላትን መገንባት ቁጥር 12 ጥ /A/ን/I/ሥ/ማ/ኤጀንሲ 3 3 3 2 1 ጥ /A/ን/I /ተቋማት መንደር መገንባት ቁጥር 36 ጥ/A/ን/I/ሥ/ማ/ኤጀንሲ 6 8 8 8 6 የመሸጫና የማሳያ ማEከል መገንባት ቁጥር 3 ጥ/A/ን/I/ሥ/ማ/ኤጀንሲ 1 1 1 የAንድ ማEከል Aገልግሎት • Aዲስ ማቋቋም
ቁጥር 36
ጥ/A/ን/I/ሥ/ማ/ኤጀንሲ 8
8
8
10
2
• ነባር ማጠናከር 12 4 4 4 ቢዝነስ Iንኩቤተር ግንባታ ቁጥር 3 ጥ/A/ን/I/ሥ/ማ/ኤጀንሲ 1 1 1 የመረጃ ማEከል ግንባታ ቁጥር 12 ጥ/A/ን/I/ሥ/ማ/ኤጀንሲ 3 5 4 ማሳሰቢያ ፣ ብድር በAማካይ በተጠቃሚ ብር 3000 ፣ ቦታ በAማካይ በተጠቃሚ 100 ካ /ሜትር ስሌት ይወሰድ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
150
የመፈጸሚያ የጊዜ ሠሌዳ
ግብና ዋና ዋና ተግባራት መለኪያ ብዛት ፈጻሚ Aካል 2002 2003 2004 2005 2006 2007 ግብ 4 Aሁን በቀጠናው ይኖራ ተብሎ የሚገመተውን 20539 የነጋዴ ብዛት በEጥፍ በማሳደግ የንግድ ክህሎት Eነዲኖረው ማድረግ፣ ሕገወጥ ንግድን በ85 በመቶ መቀነስ፣
መደበኛ ያልሆነውን ነጋዴ የተለያዩ ድጋፎችን በመሥጠት ወደ መደበኛ ንግድ ማስገባት
የነጋዴ ቁጥር
መሠረተ ልማት በተሟላላቸው የገጠር ቀበሌ ማEከላት የገበያ ቦታዎች Eንዲኖሩ ማድረግ
በመቶኛ 100 ን /I/ቢሮ 100 100 100 100 100 100
ነጋዴው ዘመናዊ የንግድ ክህሎት Eንዲኖረውና ፍትሃዊ የንግድ Aሰራር Eንዲከተል ሥልጠና መሥጠት
የነጋዴ ብዛት 191000 ን/I/ቢሮ 22000 25000 30000 35000 38000 41000
በነባር ከ/Aስተዳደሮች የገበያ መረጃ ማEከላት ማቋቋም
የከተማ ብዛት
3 ን/I/ቢሮ 1 2
የዘ/ማህበራትና ም/ቤቶች፣የን/የዘ/ም/ቤቶችን ማቋቋም/
በ% 100 ን/I/ቢሮ 100 100 100 100 100 100
ክልላዊ የን /ኤግዚቪሽንና ባዛር ማEከል መገንባት
ቁጥር
1
ን/I/ቢሮ
• ጥናት ማካሄድ ሰነድ 1 1
• ግንባታ ማካሄድ % 100 ን/I/ቢሮ 15
85
የሸማቾ ጥበቃ ሥራዎችን መሥራት ድግግሞሽ
ዓመቱን ሙሉ ን/I/ቢሮ × × × × × ×
የገበያ መረጃዎችን ማደራጀትና ማሰራጨት
ን/I/ቢሮ × × × × × ×
የውጭ ንግድ Aገልግሎቶች ተማልተው Eንዲሰጡ ክትትል ማድረግ
የከተማ ብዛት
2 ን/I/ቢሮ ን/I/ቢሮ
1 1
የወጭ ንግድ ፎረም ማዘጋጀት ቁጥር 6 1 1 1 1 1 1 በወጭ ንግድ ሥልጠና መሥጠት ቁጥር 3 1 1 1
የመፈጸሚያ የጊዜ ሠሌዳ ግብና ዋና ዋና ተግባራት መለኪያ ብዛት ፈጻሚ Aካል 2002 2003 2004 2005 2006 2007
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
151
ግብ 5፣ በገጠሩ 4000 ጋሪዎችን በየዓመቱ Aስመርቶ ማሰራጨት፣በሁሉም የተሽከርካሪ ስምሪት መስመሮች የመካ/ትራንስፖርት Aገልግሎቱ በተሟላ ሁኔታ Eንዲሰጥ ማድረግ፣
የAነስተኛ የገጠር /ትራንስፖርት መሣሪያዎች ዲዛይን ማፈላለግ(በEጅ የሚጎተት፣በEን/ የሚጎተት፣በፔዳል፣በሞተር)
ቀጥር 7 ትራንፖርት ባለሥልጣን
2 3 2
የAነስተኛ የገጠር /ትራንስፖርት መሣሪያዎች የፕሮሞሽን ሥራ መሥራትና ፍላጎት መፍጠር
ድግግሞሽ 6 ትራንስፖርት ባለሥልጣን
1 1 1 1 1 1
ጋሪ Aስመርቶ ማሰራጨት ቁጥር 18000 ትራንስፖርት ባለሥልጣን
3000 3000 3000 3000 3000 3000
• ዘመናዊ ትራንስፖርትን ማስፋፋት፣ • የባለሃብቶች ፎረም ማዘጋጀት • Aዳዲስ የስምሪት መስመሮችን
መክፈት
የፎረም ብዛት
6 ትራንስፐት ባለሥልጣን
1 ×
1 ×
1 ×
1 ×
1 ×
1 ×
የመንገድ ደህንነትን Aስመልክቶ የህ/ሰቡን ግንዛቤ ማሳደግ
የህዝብ ብዛት 900ሺ ትራንስፐት ባለሥልጣን
150000 150000 150000 150000 150000 150000
የAሽከርካሪንና የተሽከርካሪን ብቃት ማረጋገጥ
ባለሥልጣን ባለሥልጣን
× × × × × ×
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
152
ሠንጠረዥ 11. የትምህርትና ጤና የስትራቴጂካዊ Eቅድ ዋና ዋና ተግባራት የድርጊት መርሃ ግብር
የመፈጸሚያ ጊዜ ሠሌዳ ግብና ዋና ዋና ተግባራት መለኪያ ብዛት 2002 2003 2004 2005 2006 2007
ትምህርት የትምህርቱን ጥራት ለማስጠበቅ የሰለጠኑ መምህራን መቅጠርና ማሠልጠን
የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት (1-8) የሰለጠኑ መምህራን ድርሻ በ% መምህር % 20 35 45 65 85 100
ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት (9-12) የሰለጠኑ መምህራን ድርሻ በ% መምህር % 70 80 90 100 100 100
የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት (1-8) የተማሪ መጽሐፍ ጥምርታ መጽሐፍት % 1፡1 1፡1 1፡1 1፡1 1፡1 1፡1
የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት (9-12) የተማሪ መጽሐፍ መጽሐፍት % 1፡1 1፡1 1፡1 1፡1 1፡1 1፡1
የቴክኒክና ሙያ ትምህርት የሰለጠኑ መምህራን ድርሻ በ% መምህር % 70 85 95 100 100 100የትምህርት ተሳትፎን ለማሳደግ
ከ1-4 Aዲስ ት/ቤቶች ግንባታ መማሪያ ክፍል 886 200 200 200 200 43 43
ከ1-4 ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎች መገንባት መማሪያ ክፍል 5288 900 900 900 900 900 788
ከ5-8 ት/ቤቶች ማሳደግ ት/ቤት 1079 200 200 200 180 180 119
ከ5-8 ተጨማሪ መማሪያ ክፍሎችን መገንባት መማሪያ ክፍል 2551 426 426 426 426 426 29
ከ9-10 Aዲስ ትምህርት ቤቶች መገንባት ት/ቤቶች 159 27 27 27 27 27 24
ከ9-10 ተጨማሪ መማሪያ ክፍል መገንባት መማሪያ ክፍል 648 108 108 108 108 108 108
ከ11-12 ተጨማሪ መማሪያ ክፍሎች መገንባት መማሪያ ክፍል 205 40 40 35 30 30 30
ከ11-12 Aዲስ ትምህርት ቤቶችን መገንባት ት/ቤት 17 3 3 3 3 3 2
የቴክኒክና ሙያ ተቋማትን ማስፋፋት
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
153
የመፈጸሚያ ጊዜ ሠሌዳ ግብና ዋና ዋና ተግባራት መለኪያ ብዛት 2002 2003 2004 2005 2006 2007
ቴክኒክና ሙያ ተቋማትን መገንባት/ደረጃ 3 Eና 4 / በቁጥር 27 5 5 5 5 4 3
ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ መገንባት /ደረጃ 5 / በቁጥር 2 1 1
የቴክኒክና ሙያ/ትም/ስልጠና በመንግስትና ተቋማት በመደበኛውና በማታው ፕሮግራም ትምህርታቸውን የሚከታተሉ/ደረጃ 3 Eና 4/ ሠልጣኝ 388,841 50,397 55,436 60,980 67,078 73,786 81,164
በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና በደረጃ 1 Eና 2 ለወጣቶች ስልጠና መስጠት ሠልጣኝ 135,000 10,000 15,000 20,000 25,000 30,000 35,000
ጤና Aገልግሎት
የEናቶች ሞት መጠን 290/100,000 ማድረስ
የቅድመ ወሊድ Aገልግሎትን ማስፋት % ሽፋን 55 65 75 85 95 100
የወሊድ Aገልግሎትን ማሳደግ፤ % ሽፋን 25 45 65 75 85 100
የድሕረ ወሊድ Aገልግሎትን ማሳደግ፤ % ሽፋን 55 65 75 85 95 100
የነፍሰ ጡር Eናቶች ክትባት/tt2/ % ሽፋን 80 95 100 100 100 100
ነፍሰጡር ያልሆኑ Eናቶች ክትባት/tt2/ % ሽፋን 35 45 60 75 85 100
የቤተሰብ ምጣኔ Aገልግሎትን ማሳደግ፤ % በመቶ 70 85 95 100 100 100
የህጻናት ሞት/ ከAምስት ዓመት በታች/ መጠን 63/1000 ማድረስ ህፃናትን በ Dpt3 መከተብ % ሽፋን 100 80 85 90 95 100
የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባት /ሚዝልስ/ Aገልግሎትን ማሳደግ፤ % ሽፋን 95 75 80 85 90 95
የመሠረታዊ ጤና Aገልግሎት ሽፋንን 100 %ማድረስ ጤና ኬላዎችን መገንባት፤ 464 በቁጥር 80 80 80 74 74 76
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
154
የመፈጸሚያ ጊዜ ሠሌዳ ግብና ዋና ዋና ተግባራት መለኪያ ብዛት 2002 2003 2004 2005 2006 2007
ጤና ጣቢያችን መገንባት፤ 187 በቁጥር 18 18 18 18 18 16
የገጠር ሆስፒታል ግንባታ 24 በቁጥር 3 3 2 2 2 2
የዞን ሆስፒታል ግንባታ 5 በቁጥር 1 1 1 1 1
የዞን ሆስፒታል ግንባታ 1 በቁጥር 1
የጤና Aጠባበቅ ትምህርት መስጠት፣ % ሽፋን 70 80 90 100 100 100
የመጸዳጃ ቤት ሽፋን ከ58% ወደ 100% ማድረስ % ሽፋን 70 80 90 100 100 10
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
155
ሠንጠረዥ 12. የመልካም Aስተዳደር የስትራቴጂካዊ Eቅድ ዋና ዋና ተግባራት የድርጊት መርሃ ግብር
የጊዜ ሠሌዳ
ዝርዝር ተግባራት መለኪያ ብዛት 2002 2003 2004 2005 2006 2007
የይዞታ መሬት ምዝገባና ልኬታ
የይዞታ መሬት ምዝገባና ልኬታ ማካሄድ መቶኛ 25 25
የይዞታ ማረጋገጫ ደብተር መስጠት መቶኛ 68 34 34 የካዴስትራል ስርቨይ በማካሄድ መሬት መለየትና መረጃ ማደራጀት መቶኛ 100 25 25 25 25 የመስኖ ልማት ይዞታዎች የካዳስትራል ሰርቬይንግ ቅየሳ ማካሄድና Iንዴክስ ማፕ ማዘጋጀት
በሄክታር በሄክታር 97000 16167 16167 16167 16167 16167 16167
ለመስኖ የሚውሉ መሬቶች ላይ ለAርሶAደሮች ካሳ Eንዲያገኙ ማድረግ 5000 833 833 833 833 833 834 በመሬት Aስተዳደርና Aጠቃቀም ስልጠና መስጠት በቀበሌ 870 435 435
ፍትህና ፀጥታን ለማስከበር የፀጥታ ኃይሎች ተቀናጅተው Eንዲሰሩ ማድረግ
የኮሚኒቲ ፖሊሲንግን ማስፋፋትና ማጠናከር በቀበሌ 953 953 953 953 953 953
Aካባቢ ሽማግሌዎችን ግጭትን በማስወገድ ስራ ማሳተፍ በቀበሌ 953 953 953 953 953 953
በሁሉም ደረጃ ሥርዓተ-ጾታን ማስረጽና የሴቶችን ጉዳይ ማካተት በቀበሌ 953 953 953 953 953 953
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
156
ሠንጠረዥ 13. የማEድን ሃብት የስትራቴጂካዊ Eቅድ ዋና ዋና ተግባራት የድርጊት መርሃ ግብር
የመፈፀሚያ ጊዜ ሰሌዳ ግብና ዋና ዋና ተግባራት መለኪያ ፈፃሚ Aካል 2002 2003 2004 2005 2006 2007 ግብ1 የልማት ቀጠናውን የማEድን ሀብት በAግባቡ ማጥናትና ሰፊ የማስተዋወቅ ስራ በመስራት በመስኩ የተሰማሩ ባለሃብቶች ብዛት ከ 5 ወደ 30 ማድረስና ከማEድን የሚገኘውን Aመታዊ ገቢ ብር ከ 200,000 ወደ 2,000,000 ማሳደግ
ፍላጎትን መሰረት በማድረግ የቀጠናውን የስነ ምድር ማEድን ሃብት ጥናት ሽፋን Aሁን ካለበት ደረጃ 5 Eጥፍ ማሳደግ %
ማEድንና Iነርጅ ኤጀንሲ 2 4 6 8 10 12
ከማEድን ስራ ፈቃድ የሚገኘውን \ከሮያሊቲ ከመሬት ኪራይና ከፈቃድ Aገልግሎት ወዘተ\ Aመታዊ ገቢ ማሳደግ ብር በሚሊዮን
ማEድንና Iነርጅ ኤጀንሲ 0.2 0.4 0.8 1 1.5 2
በማEድን ልማት የሚሰማሩ ባለሃብቶችን ቁጥር ማሳደግ በቁጥር
ማEድንና Iነርጅ ኤጀንሲ 10 12 15 17 23 30
በግል ወይም በማህበር ተደራጅተው በባህላዊ ማEድን የሚያመርቱ Aምራቾችን ቁጥር ከ500 1800 ማሳደግ በቁጥር
ማEድንና Iነርጅ ኤጀንሲ 500 700 900 1100 1500 1800
Aሁን የሚታየውን ህገ ወጥ የማEድን ምርትና ግብይት 80 በመቶ የሚሆነውን ማስቆም በመቶ
ማEድንና Iነርጅ ኤጀንሲ 5 10 15 25 35 40
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
157
ሠንጠረዥ 14. በቱሪዝም ልማት ስትራቴጂካዊ Eቅድ የዋና ዋና ተግባራት የድርጊት መርሃ ግብር
የመፈጸሚያ የጊዜ ሠሌዳ ግብና ዋና ዋና ተግባራት መለኪያ ብዛት ፈጻሚ Aካል 2002 2003 2004 2005 2006 2007
በዋናዋና የቱሪስት መዳረሻዎች መሠረተ ልማቶች Eንዲሟሉ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ × × × × × × Aዳዲስ የቱሪስት መስህቦችን ማፈላለግ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ × × × × × × መስህቦችን ማስተዋወቅ • መድረክ መፍጠር ቁጥር 12 ባህልና ቱሪዝም ቢሮ 2 2 2 2 2 2 ቱሪዝምን በተመለከተ የግንዛቤ ፈጠራ ሥራ መሥራት ቁጥር 15000 ባህልና ቱሪዝም ቢሮ 3000 3000 3000 3000 3000 የግል ባለሃብቱ በቱሪዝም ልማቱ በስፋት Eንዲሳተፍ ማበራታቻዎችን Aጥንቶ ማቅረብ ሰነድ 1 ባህልና ቱሪዝም ቢሮ
1
በዘርፉ የተሰማራውን ህብረተሰብ Aቅም መገንባት ባህልና ቱሪዝም ቢሮ የቱሪስት መዳረሻ ፕላን ማዘጋጀት ሰነድ 1 ባህልና ቱሪዝም ቢሮ 1 ክልላዊ የቱሪዝም ፕሮሞሽን ስትራቴጅ ማዘጋጀት ሰነድ 1 ባህልና ቱሪዝም ቢሮ 1 የግል ባለሃብቱ በቱሪዝም ልማቱ በስፋት Eንዲሳተፍ ማበራታቻዎችን Aጥንቶ ማቅረብ ሰነድ 1 ባህልና ቱሪዝም ቢሮ 1 የቱሪዝም ንግድና ባዛር ማዘጋጀት ቁጥር 6 ባህልና ቱሪዝም ቢሮ 1 1 1 1 1 1 ለቱሪስት መስህብ የሚሆኑ ጥብቅ ቦታወችን ማልማት
የቦታ ብዛት 2
የፓርኮች ል /ጥበቃ ባለሥልጣን X X X X X X
የቅርስና መስህብ ቦታዎችን መከለልና መጠገን የቦታ ብዛት 12 ባህልና ቱሪዝም ቢሮ 3 4 3 2 የቱሪስት መዳረሻዎችን ማልማት(ለውሃና ፣ ማህበረሰብ Aቀፍ ቱሪዝም ልማት) መዳረሻዎች 10 ባህልና ቱሪዝም ቢሮ 3 3 1
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
158
11. የስትራቴጂክ Eቅድ የማስፈጸሚያ ሀብት ማጠቃለያ
የማስፈ]ሚያ ሃብት (በሺህ ብር) ቁልፍ
ጉዳይ የቁልፍ ጉዳዮች ዝርዝር የመንግስት ድርሻ የህብረተሰብ ተሳትፎ ድምር 1. ውሃን Aሟጦ የመጠቀም ስትራቴጂ 8900814.66 2366039.34 11266854 2. መሬት Aጠቃቀም Eቅድስትራቴጂ 4860 1701 6561 3. የተፈጥሮ ሃብት ልማት ጥበቃና Aጠቃቀም ስትራቴጂ 1398813 489584.55 1888398 4. የመሠረተ ልማት ማስፋፋት ስትራቴጂ 4169123 1725968 5,895,091 5. ሰብልና Eንስሳት ምርትና ምርታማነት 376829 18,711,232 19,088,061 6. ሥራ ፈጠራና ማህበራዊ ችግሮች መከላከል
ስትራቴጂ 2872448 957483 3829931 7. ከተማና ገጠር ትስስር ስትራቴጂ 9474540 6316360 15790900 8. የትምህርትና ጤና ጥራትና ሽፋን የማሻሻል ስትራቴጂ 5628000 1876000 7,504,000 9. የመልካም Aስተዳደር ስትራቴጂ 6235727.4 2672454.6 8908182
10. የቱሪዝም ሀብትን የመጠቀም ስትራቴጂ 31000 31000 11. የማEድን ሀብትን የመጠቀም 1000 1000
ጠቅላላ ድምር 39,093,155 35,116,822 74,209,978
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
159
12. የክትትልና ግምገማ ሥርዓት
ቀጠናን መሠረት ያደረገውን የሚቀጥሉትን 6 ዓመታት ስትራቴጂክ Eቅድ ተግባራዊ
ለማድረግ የሚመለከታቸው የሴክተር መስሪያ ቤቶችና በልማት ቀጠናው ውስጥ የሚገኙ
ወረዳዎች ድርሻቸውን ለመለየት ዝርዝር የሴክተርና ወረዳ ሰትራቴጂክ Eቅድ ማዘጋጀትና
ተግባራዊ ማድረግ ይጠበቃል፡፡
ስትራቴጂክ Eቅዱን ተግባራዊ ለማድረግ ሌላው Aስፈላጊ ጉደይ ስለተፋሰስ ልማትና
መሬት Aጠቃቀም Eቅድ Aግባብ ያላቸው Aካላት ግንዛቤ ማግኘት Aለባቸው፡፡ የልማት
ቀጠና መሠረት ያደረገውን Eቅድ በዝርዝር የክልሉ፣ የዞን፣ የወረዳ፣ የቀበሌ
የሚመለከታቸው Aካላትን ማስተዋወቅ ያስፈልጋል፡፡
የልማት ቀጠና መሠረት ያደረገ Eቅድና Aፈፃፀም ከተለመደው Aሰራር የተለየ ስለሆነ
ለክልሉ ምክር ቤት ተጠሪ የሆነ Aካል ማቋቋም Aስፈላጊ ነው፡፡ የሚቋቋም Aካል ከቀጠናው
ነባራዊ ሁኔታ Aንፃር Aግባብ ያላቸው ባለሙያዎችን ያካተተ ሊሆን ይገባል፡፡
የልማት ቀጠናውን Eቅድ ተግባራዊ ለማድረግ በየደረጃው የክትትልና ግምገማ ሥርዓት
መዘርጋት Aስፈላጊ ነው፡፡ በዚህ መሠረት Eቅዱን ተግባራዊ ለማድረግ በሚመለከታቸው
Aካላት ተከታታይ ክትትልና ቁጥጥር ይደረጋል፡፡ መደበኛ የሪፖርት ግንኙነት ሥርዓት
ሊኖር ይገባል፡፡
ስለ Eቅዱ Aፈፃፀም የየሩብ፣ ግማሽና ዓመቱ Aግባብ ያላቸው ባለሙያዎች ያሉበት
የቴክኒክ ቡድን Aፈፃፀሙን Eንዲገመገም ይደረጋል፡፡ የEቅድ ዘመን Aጋማሽና
የማጠቃለያ ግምገማ ሊደረግ ይገባል፡፡ በግምገማው ውጤት ላይ Aግባብ ላላቸው
ኃላፊዎችና የፖለቲካ Aመራር Aካላት ቀርቦ የተለዩ ጠንካራ ጐኖች ተሞክርዎችን
የማስፋት፣ Eንዲሁም ለደካማ ጐኖች የመፍትሄ Aቅጣጫ Eንዲቀመጥላቸውና ተግባራዊ
Eንዲሆኑ ማድረግ ያስፈልጋል፡፡
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
160
13. ታሳቢዎችና ስጋቶች
13.1 ሥጋቶች
የልማት ቀጠናው በAራት የዞን መስተዳድሮች ክለሳ መካተት ለAፈፃፀም Aስቸጋሪ ሊሆን
ይችላል፡፡ ይህም ተፋሰስ መሠረት ያደረገ ልማት የውሃ ፍሰትን Eንጂ የፖለቲካል
Aስተዳደራዊ ወሰን መሠረት ስለማያደርግ ነው፡፡
Eቅዱ የቀጠናውን Eምቅ ሀብቶቸና ችግሮች መሠረት በማድረግ የተዘጋጀ ቢሆንም
የEቅድ ዘመኑ በቅርብ ወራት ስለሚጀመር ለማስፈጸሚያ የሰው ኃይል፣ የፋይናነስና
Aደረጃጀት Aቅም ውስንነት ሊያጋጥም ስለማችል በሚፈለገው ፍጥነትና ጥራት ተግባራዊ
ለማድረግ በተወሰነ መልኩ ተፅEኖ ሊያሳድር ይችላል፡፡
13.2. ታሳቢዎች
Eቅዱ የተዘጋጀው የክልሉ መንግሥት ፈጣን ልማት በማምጣት የክልሉን ሕዝብ ኑሮ
ለማሻሻል ያለውን የፖለቲካ ቁርጠኝነት፣ የሕዝቡን የመልማት መብትና ፍላጎትና ድህነትን
የመቀነስ ብሔራዊና ዓለም Aቀፍ ትኩረቶች ግምት ውስጥለ ያስገባ ስለሆነ ለEቅዱ
ማስፈጸሚያ ቁሳዊ፣ ሰብAዊና የመዋEለ ንዋይ ሀብት ፍላጎት ከመንግሥት፣ ከቀጠናው
ሕዝብና ዓለም Aቀም ማሕበረሰብ ሊገኝ Eንደሚችል ታሳቢ በማድረግ ነው፡፡
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
161
14. Eዝል
14.1. ዝርዝር የመርሃ ግብር ማስፈፀሚያ ሃብት
ሠንጠረዥ 1. የውሃ ሀብት ስትራቴጂካዊ Eቅድ መርሃ ግብር
የመፈጸሚያ የጊዜ ሠሌዳ ግብና ዋና ዋና ተግባራት
ጠቅላላ ብዛት ጠቅላላ ዋጋ 2002 2003 2004 2005 2006 2007
ሀ/ መስኖ ልማት ግብ :- መካከለኛና ከፍተኛ የመስኖ ፕሮጀክቶችን በማከናወን Aሁን በመልማት ላይ ያለውን 1719 ሄ\ር መሬት ወደ 141216.5 ሄ\ር ማሳደግ መረጃ መሰብሰብና የዳሰሳ ጥናት ማካሄድ 19
22,800
10,800
8,400
3,600
-
-
-
የዲዛይንና ዝርዝር ጥናት ስራ ማከናወን 19
1,900,000
900,000
700,000
300,000
-
-
-
ጥናትን መሰረት ያደረገ የወንዝ ጠለፋና የግድብ የመስኖ ፕሮጀክት ግንባታ ማከናወን
-
-
-
-
-
-
-
ግድብ 8
9,600,000,000 4,800,000,000 3,600,000,000 1,200,000,000
-
-
-
ወንዝ ጠለፋ 11
22,000,000
10,000,000
8,000,000
4,000,000
-
-
- ዘላቂነቱን ለማረጋገጥ የመስኖ ኮሚቴ ማሰልጠን 400
800,000
100,000
100,000
300,000
300,000
-
-
ሙያዊ ድጋፍና ክትትል ማድረግ 6
900,000
150,000
150,000
150,000
150,000
150,000
50,000 Aጫጭር ሙያዊ ስልጠናዎችን ለቀበሌ ባለሙያዎች መስጠት 700
1,400,000
400,000
400,000
300,000
300,000
-
-
የልምድ ልውውጥ ማድረግ 12
1,800,000
300,000
300,000
300,000
300,000
300,000
300,000 ድምር
9,628,822,800 4,811,860,800
3,609,658,400
1,205,353,600
1,050,000
450,000
350,000
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
162
የመፈጸሚያ የጊዜ ሠሌዳ ግብና ዋና ዋና ተግባራት
ጠቅላላ ብዛት ጠቅላላ ዋጋ 2002 2003 2004 2005 2006 2007
ግብ 1 የባህላዊ (ወንዝ ጠለፋ፣ ምንጭ፣ ባህላዊ Eጅ ጉድጓድና ኩሬ) መስኖን በማስፋፋት Aሁን ካለበት 31000ሄ\ር ወደ 80,000 ሄ\ር ማሳደገ
በባህላዊ ዘዴ በመስኖ ሊለሙ የሚችሉ መሬቶችን መለየት 1
100,000
100,000
-
-
-
-
-
በመስኖ ልማት ሰፊ መሬትን መሸፈን
-
-
-
-
-
-
-
ባህላዊ Eጅ ጉድጓድ 28,000
84,000,000
24,000,000
24,000,000
18,000,000
12,000,000
3,000,000
3,000,000
ኩሬ 18,000
72,000,000
24,000,000
20,000,000
12,000,000
12,000,000
2,000,000
2,000,000
ምንጭ 2,000
6,000,000
1,800,000
1,260,000
1,200,000
900,000
450,000
390,000
ወንዝ ጠለፋ 800
4,000,000
1,500,000
1,500,000
750,000
150,000
100,000 -
ሙያዊ ድጋፍና ክትትል ማድረግ 6
420,000
70,000
70,000
70,000
70,000
70,000
70,000 የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት መስጠት 12
9,600
1,600
1,600
1,600
1,600
1,600
1,600
ድምር
166,529,600
51,471,600
46,831,600
32,021,600
25,121,600
5,621,600
5,461,600 ግብ:-በፔዳል ፓምፕ፣ ሞተር ፓምፕ፣ጅOሜምብሬንና ሌሎች ጉድጓዶች Aማካይነት Aሁን የሚለማውን 10000 ሄ\ ር መሬት ወደ 60000 ሄ\ር ማሳደግ የዲዛይንና ዝርዝር ጥናት ስራ ማከናወን 0 0 0 0 0 0 0 0 ጥናትን መሰረት ያደረገ የመስኖ Aውታር ፕሮጀክት ግንባታ ማከናወን 0 0 0 0 0 0 0 0 ጉድጓድ በጅOሜምብሬን 30000 120000000 32000000 28000000 24000000 16000000 12000000 8000000 ሞተር ፓምፕ 36000 252000000 63000000 56000000 49000000 42000000 28000000 14000000 ፔዳል ፓምፕ 20000 20000000 6000000 4000000 4000000 4000000 1000000 1000000 በኮንክሪት የተሰሩ የተለያየ ቅርፅ ያላቸው ጉድጓዶች 20000 500000000 125000000 125000000 100000000 100000000 25000000 25000000
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
163
የመፈጸሚያ የጊዜ ሠሌዳ ግብና ዋና ዋና ተግባራት
ጠቅላላ ብዛት ጠቅላላ ዋጋ 2002 2003 2004 2005 2006 2007
ሙያዊ ድጋፍና ክትትል ማድረግ 1 400000 400000 0 0 0 0 0
ድምር
892,400,000
226,400,000
213,000,000
177,000,000
162,000,000
66,000,000
48,000,000 ግብ :- የልማት ቀጠናውን የከርሰ ምድርና ገፀ ምድር ውሀ ዝርዝር ጥናት በማከናወን በትክክል ያለውን የውሀ ሀብት ማወቅና ጥቅም ላይ ማዋል የልማት ቀጠናውን ውሃ ሀብት ጥናት ማከናወን 1
2,000,000
-
-
-
-
-
-
ድምር 1
2,000,000
- -
-
-
-
-
ጠ/ ድምር
10,689,752,400 ለ/ ንፁህ መጠጥ ውሃ Aቅርቦት ግብ የልማት ቀጠናዉን የገጠር የመጠጥ ዉሃ ሽፋንን Aሁን ካለበት 41% በ2007 100% ማድረስ የዳሰሳ ጥናት
2,649
2,384,100
850,500
623,700
487,800
252,000
163,800
6,300 የዲዛይንና ዝርዝር ጥናት ስራ ማከናወን 2,649
2,649,000
945,000
693,000
542,000
280,000
182,000
7,000
የዉሃ ተቋማት ግንባታን ማከናወን
-
-
-
-
-
-
-
ጥልቅ ጉድጓድ መቆፈርና የስርጭት ስራውን ማከናወን (Deep well with distribution system) 360
324,000,000
108,000,000
79,200,000
63,000,000
54,000,000
18,000,000
1,800,000
መለስተኛ ጥልቅ ጉድጓድ ፓምፕ የተገጠመለት(Shallow well with hand pump) 1,008
80,640,000
29,600,000
20,800,000
19,200,000
7,200,000
3,840,000
-
ምንጭ ማጎልበት ከስርጭት ጋር(Spring development with distribution system) 90
54,000,000
18,000,000
15,000,000
9,600,000
7,800,000
3,000,000
600,000
ምንጭ ማጎልበት (on spot or with CC Spring development ) 81
4,050,000
1,250,000
1,000,000
800,000
500,000
450,000
50,000
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
164
የመፈጸሚያ የጊዜ ሠሌዳ ግብና ዋና ዋና ተግባራት
ጠቅላላ ብዛት ጠቅላላ ዋጋ 2002 2003 2004 2005 2006 2007
ዘመናዊ Eጅ ጉድጓድ ፓምፕ የተገጠመለት(Hand dug well fitted with hand pump) 1,110
44,400,000
16,000,000
12,000,000
8,000,000
4,280,000
4,000,000
120,000
ገመድ ፓምፕ(Rope pump) 2,000
7,000,000
2,275,000
1,750,000
1,400,000
1,050,000
350,000
175,000
ጥገና 785
3,925,000
-
250,000
600,000
750,000
1,000,000
1,325,000
የግንባታ ጥራት ቁጥጥር 6
1,500,000
250,000
250,000
250,000
250,000
250,000
250,000 የውሃ ጥራት ቁጥጥር መሳሪያ Aቅርቦት 35
175,000
100,000
75,000
-
-
-
-
ለዉሃ ተቋማት ባለሙያዎች ተግባራዊ Oፕሬሽንና ጥገና ስልጠና መስጠት 7,947
15,894,000
5,670,000
4,158,000
3,252,000
1,680,000
1,092,000
42,000
የመፍቻ መሳሪያ Aቅርቦት 35
350,000
200,000
150,000
-
-
- -
የመለዋወጫ Eቃ Aቅርቦት 35
2,100,000
1,200,000
900,000
-
-
- -
ድምር -
543,067,100
184,340,500
136,849,700
107,131,800
78,042,000
32,327,800
4,375,300 ግብ የልማት ቀጠናዉን ከተሞች የመጠጥ ዉሃ ሽፋን Aሁን ካለበት 72% በ2007 100% ማድረስ የመረጃ መሰብሰብና ዳሰሳ ስራ ማካሄድ 88
792,000
144,000
135,000
126,000
135,000
162,000
90,000
የዲዛይንና ዝርዝር ጥናት ስራ ማከናወን 88
88,000
16,000
15,000
14,000
15,000
18,000
10,000
የዉሃ ተቋማት ግንባታን ማከናወን
-
- -
-
-
-
-
ተጨማሪ ጥልቅ ጉድጓድ በመቆፈር የስርጭት ስራውን ማሻሻልና ማከናወን (Deep well with improved distribution system) 63
56,700,000
12,600,000
12,600,000
11,700,000
10,800,000
9,000,000
-
ምንጭ ማጎልበት ከስርጭት ጋር (Spring development with distribution system) 5
3,000,000
1,200,000
600,000
600,000
600,000
-
-
ጥገና 20
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
165
የመፈጸሚያ የጊዜ ሠሌዳ ግብና ዋና ዋና ተግባራት
ጠቅላላ ብዛት ጠቅላላ ዋጋ 2002 2003 2004 2005 2006 2007
200,000 - - - 20,000 80,000 100,000 ለባለሙያዎች ተግባራዊ Oፕሬሽንና ጥገና ስልጠና መስጠት
96,000
90,000
84,000
78,000
60,000
-
ድምር
14,056,000
13,440,000
12,524,000
11,648,000
9,320,000
200,000
ጠ\ድምር 577,101,745
የውሃ ሃብት በጀት ማጠቃለያ
የመንግስት ድርሻ የህብረተሰብ ተሳትፎ ድምር % የመንግስት ድርሻ % የህብረተሰብ ተሳትፎ ሀ መስኖ ልማት 9453746460 1234005940 10687752400 88.45401826 11.54598174ለ ንUህ መጠጥ ውሃ 465428925 111672820 577101745 80.64937059 19.35062941
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
166
ሠንጠረዥ2. የመሬት Aጠቃቀም ስትራቴጂካዊ Eቅድ መርሃ ግብር ማስፈፀሚያ ሃብት
የመፈፀሚያ ጊዜ ሠሌዳ
ግብና ዝርዝር ተግባራት መለኪያ ጠቅላላ
የማስፈፀሚያ ሃብት 2002 2003 2004 2005 2006 2007 ግብ.1 በሚቀጥሉት 3 ዓመታት በቀጠናው ባሉ ተፈሰሶች በሙሉ (6478 ንUስ ተፋሰሶች) Aሳታፊ የመሬት Aጠቃቀም Eቅድ ማዘጋጀትና ተግባራዊ ማድረግ
6478 ተፋሰሶች በመለየት ሥነ ህይወታዊ፣ ፊዚካላዊ Eና ማህበረ-Iኮኖሚያዊ ጥናት ማካሄድ ሺ/ብር 790,227 263,409 263,409 263,409 x x xበAሳታፊ የመሬት Aጠቃቀም ጥናት ላይ ስልጠና መስጠት ሺ/ብር
4,860 2,430 2,430 x x x x
ድምር 795,087
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
167
ሠንጠረዥ 3. የAፈርና ውሃ ጥበቃ ስትራቴጂካዊ Eቅድ መርሃ ግብር ማስፈፀሚያ ሃብት
የመፈፀሚያ ጊዜ ሠሌዳ
ግብና ዋና ዋና ተግባራት
ጠቅላላ የማስፈፀሚያ
ሃብት (በሺህ ብር) 2002 2003 2004 2005 2006 2007 ግብ 2. የAፈር መሸርሸርንና የውሃ ብክነትን በመቀነስ መሬትን ለላቀ Iኮኖሚያዊ ውጤት ለማብቃት በ2007 ተፋሰስን መሰረት ያደረገ የተቀናጀ የAፈር ጥበቃና ውሃ Eቀባ ሥራን 100% ማድረስ በEርሻ ማሳ ላይ ፈዚካላዊ የAፈር ጥበቃና የውሃ Eቀባ ዘዴዎችን ማከናወን
*Eርከን ሥራ x x x x x x x *Eርከን ጥገና x x x x x x x
*የጎርፍ መቀልበሻ ቦይ x x x x x x x *የውሃ ማፋሰሻ ቦይ x x x x x x x ሥነ ህይወታዊ የAፈር ጥበቃ ዘዴዎችን ማከናወን *Eርከንን በAልሚ Eፅዋት ማጠናከር x x x x x x x ቦረቦር መሬትን የማዳንና የማልማት ሥራ መስራት ክትር ሥራ 317,880 79,470 127,152 111,258 x x x ክትር ጥገና 145,170 7,950 10,590 23,310 34,440 34,440 34,440 የተራራ ልማትን ማካሄድ *ማይክሮ ቤዚን x x x x x x x
*የጋራ ላይ Eርከን x x x x x x x
ማሳሰቢያ የ X ምልክት ያለባቸው በህ/ሰብ ተሳትፎ የሚሰሩ በመሆኑ የበጀት ግምት Aልተያዘላቸውም
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
168
ግብ.3 በደጋና በወይና ደጋማ ሥነ ምህዳር ያለውን ከፍተኛ Aሲዳማ Aፈር Aሁን በየዓመቱ ከሚለየው 50% ተጨማሪ የመለየት ሥራ በማካሄድና በማልማት የሰብል ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ
በAሲዳማነት የተጠቁ መሬቶችን መለየት 70,180 7,018 14,036 14,036 14,036 14,036 7,018 በAሲዳማነት ለተጠቁ መሬቶች ኖራ መጠቀም 172,260 17,226 34,452 34,452 34,452 34,452 17,226 ለAሲዳማ Aፈር የሚጨመረውን የኖራ መጠን ለዋና ዋና Aፈርና የሰብል ዓይነቶች በምርምር መለየትና ጥቅም ላይ ማዋል 372 93 93 93 93 x x የAፈር Aሲዳማነትን የሚቋቋሙ የሰብል Eይነቶችን ለይቶ ማልማት የAፈርና ውሃ Eቀባ ሥራዎችን Aጠናክሮ መቀጠል x x x x x x x ግብ 4. የተቀናጀና የተለያዩ የAፈር ማዳበሪያ Aጠቃቀም ሽፋንን በማሳደግ Eየቀነሰ ያለውን የAፈር ለምነት ማሻሻልና ምርትና ምርታማነትን መጨመር የኮምፖስት Aጨማመር መጠንን በዋና ዋና Aፈርና የሰብል ዓይነቶች በምርምር መለየትና ጥቅም ላይ ማዋል 315 104 104 107 x x x በምርምር 6 የAረንጓዴ ማዳበሪያ ዓይነቶችን መለየትና ጥቅም ላይ ማዋል 390 65 65 65 65 65 65 Aውደ ጥናት ማካሄድና Aዳዲስ ለሚወጡ ቴክኖሎጂዎች ስልጠና መስጠት 3,012 458 546 458 546 458 546 ጠቅላላ ድምር 1,332,406
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
169
ሠንጠረዥ 4. የደንና Aግሮፎረሰትሪ ልማትና ጥበቃ ስትራቴጂካዊ Eቅድ መርሃ ግብር ማስፈፀሚያ ሃብት
የመፈፀሚያ ጊዜ ሠሌዳ
ተ.ቁ ግብና ዋና ዋና ተግባራት ማስፈፀሚያ
ሃብት (ሺ/ብር) 2002 2003 2004 2005 2006 2,007
1 ችግኝ ጣቢያ ማካሄድና ማቋቋም 1.1 ችግኝ ማፍላት 275,661 43695 44,574 45,466 46,375 47,303 48,249 1.2 የዛፍ ዘር ማቅረበ 10,085 1392 1,670 1,704 1,738 1,773 1,808 1.3 ፖሊቲን ቱብ ማቅረብ 45,522 7282.5 7,428 7,577 7,592 7,744 7,899 2 ችግኝ መትከል 298,230 48388.4 49,356 49,366 49,366 50,373 51,381 3 ሁለገብ Eጽዋት ዘር ማባዛት 720 120 120 120 120 120 120 4 መንግስት ደን ጥበቃ 22,788 3798.078 3,798 3,798 3,798 3,798 3,798
5 የደን ክለላና ቅየሳ መሳሪያዎቸ Aቅርቦት 211 105.45 105 - - - -
6 ደን ክለላ ማካሄድ 114 56.828 57 - - - -
7 ደን ቅየሳ ቆጠራና ምዝገባ ማካሄድ 431 84.804 87 87 87 87 -
8 ደን ማናጅሜንት ፐላን ማዘጋጀት 31 6.114 6 6 6 6 -
9 የEጣንና ሙጫ ሃብትን ቦታ ማጥናት 43 21.155 22 - - - -
10
የዱር Eንሰሳትና AEዋፋትን መናህሪያና መጠለያ ቦታ በጥናትመለየት 40 40 - - - - -
11 ስልጠናና Aዉደ ጥናት 3,139 407 639 407 639 407 639
12 ድጋፍና ክትትል 4,032 672 672 672 672 672 672
ድምር 661,047 106069.3 108,535 109,202 110,393 112,282 114,565 Aስተያየት:- የችግኝ ማፍላት ወጭ የግልና ማሀበራትን Aያካትትም።
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
170
ሠንጠረዥ 5. የመሰረተ ልማት ስትራቴጂካዊ Eቅድ መርሃ ግብር ማስፈፀሚያ ሃብት
ገንዘብ በሽ/ብር
ግብና ዋና ዋና ተግባራት ፈፃሚ Aካል የመንግስት የሕብረተሰብ 2002 2003 2,004 2005 2006 2007
የዲዛይን ጥናት A/ገ/መ/ባ
20,309 3,761 3,921
4,159 3,304.20 2,272 2,892
Aዲስ መንገድ ግንባታ A/ገ/መ/ባ
3,761,790 752,100 634,170
681,810 660,840.00 454,440 578,430
የመልሶ መንገድ ግንባታ A/ገ/መ/ባ
150,000 0 75,000 0 75,000.00 0 0
ወቅታዊ ጥገና (Periodic Maintenance) A/ገ/መ/ባ
78,313 9,822 11,193
12,580 13,616.33 14,866 16,236
መደበኛ ጥገና A/ገ/መ/ባ
67,871 8,512 9,701
10,902 11,800.82 12,884 14,071 Aዲስ የኅብረተሰብ መንገድ ግንባታ ወ/ግ/ገ/ል/ጽ/ቤት
78,300 1,487,700 261,000 261,000
261,000 261,000.00 261,000 261,000
የኅብረተሰብ መንገድ ጥገና ወ/ግ/ገ/ል/ጽ/ቤት
12,540 238,268 41,801 41,801
41,801 41,801.48 41,801 41,801
ድምር 4169 1,725,968
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
171
ሠንጠረዥ 6. የሰብል ልማት ስትራቴጂካዊ Eቅድ መርሃ ግብር ማስፈፀሚያ ሃብት
የመፈፀሚያ ጊዜ ሠሌዳ ዋና ዋና ተግባራት
ማስፈፀሚያ ሃብት
(ሺ/ብር) 2002 2003 2004 2005 2006 2007 የሰብል ግብዓቶች ምርጥ ዘር መግዣ 479873 56817 62625 71104 84926 11226 193175 ማዳበሪያ (ዳፕና ዩሪያ) 16748664 1766737 1908076 2120084 2473431 3180126 5300210 ፀረ ተባይ መድሃኒት 77984 9007 9557 10383 11759 14511 22767 Aትክልትና ፍራፍሬ ዘር 51336 4575 5124 5948 7321 10066 18302 ማስፈፀሚያ በጀት 173578.57 18371 19853 22075 25774 32159 55344 ድምር 17531435.57 1855507 2005235 2229594 2603211 3248088 5589798 በመንግስት 224914 በህብረተሰብ 17306521 ግብርና ሜካናይዜሽንና ድህረምርት ቴክኖሎጂ የEርሻ ትራክተር 66077 3671 5506 7342 11013 16519 22026 መውቂያና መፈልፈያ ማሽነሪስ 8972 498 748 997 1495 2243 2991 ዘመናዊ Eህል ማከማቻ ጎተራ 20144 1119 1679 2238 3357 5036 6715 Aትክልትና ፍራፍሬ ማቀዝቀዣ 5759 320 480 640 960 1440 1919 ድንች ማከማቻ (Light defused storage) 53529 2974 4461 5948 8921 13382 17843 ማስፈፀሚያ በጀት 1544.81 85 128 171 257 386 514 ድምር 156025.81 8667 13002 17336 26003 39006 52008 በመንግስት 1544 በህብረተሰብ 154481 የመስኖ ልማት 1175771 104777 117354 136220 167663 230549 419208 በመንግስት 19950 በህብረተሰብ 1155821 የጥቁር Aፈር ልማት 17785 988 1482 1976 2964 4446 5928 በመንግስት 176 በህብረተሰብ 17609 Aዳዲስ የሰብል ቴክኖሎጂዎችን ማውጣትና ማላመድ 19727 3030 3283 3305 3333 3367 3409 በመንግስት 19727 በህብረተሰብ 0 Aጠቃላይ የሰብል ልማት ስትራቴጂክ Eቅድ ማስፈፀሚያ በጀት
18900743
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
172
ሠንጠረዥ 7. የEንስሳትና ዓሣ ሀብት ልማት መርሃ ግብር የማስፈፀሚያ ሃብት
የመፈፀሚያ ጊዜ ሰሌዳ
የሚከናወኑ ተግባራት
ማስፈፀሚያ ሃብት
(ሺ/ብር) 2002 2003 2004 2005 2006 2007
የተሻሻሉ የEንስሳት መኖ ዝርያዎችን ማውጣትና
ማላመድ 11000 1600 1800 1800 1800 2000 2000
የEንስሳት ዝርያዎችን ምርታማነት መገምገምና ማሻሻል 15400 2400 2500 2500 2600 2600 2800
የሰብል ተረፈ ምርት ለማከም ዩሪያ ግዥ 64800 9600 9900 10500 11100 11400 12300
የመተከል ዳልጋ ከብት ብዜት ማEከልን ማጠናከር 7000 2000 2000 3000
የወተት ማቀነባበሪያ ፋብሪካ ማቋቋም 6000 6000
የEንስሳት ክሊኒክ መገንባት 9600 3000 3000 3600
የEንስሳት መድሃኒት ግዥ 38350 5850 6000 6250 6500 6750 7000
የማርና ሰም ምርት ማቀነባበሪያ ፋብሪካ ማቋቋም 6000 6000
የማነቢያ ቁሳቁሶች ግዥ 253 78 78 97
የዓሳ ማስገሪያ መሳሪያዎች ግዥ 13300 2000 2000 2200 2200 2400 2500
ስልጠና መስጠት
• ለAርሶ Aደሮች 10657 727 1211 1695 2180 2422 2422
• ለልማት ሰራተኞች 2386 390 394 399 401 401 401
• ለባለሙያዎች 2572 339 381 417 453 478 504
ድምር 187318 27984 41264 32458 27234 28451 29927
Aስተያየት፡ ተራ ቁጥር 3፣ 5 Eና 8 በህብረተሰብ ተሳትፎ የሚሰሩ ናቸው
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
173
ሠንጠረዥ 8. የማህበራዊ ችግሮችን የመከላከል ስትራቴጂካዊ Eቅድ መርሃ ግብር ማስፈፀሚያ ሃብት
ግብና ዋና ዋናተግባራት ማስፈፀሚያ
ሃብት (ሺ/ብር) የመፈፀሚያ ጊዜ ሰሌዳ 2002 2003 2004 2005 2006 2007
ምርመራ
ሥራ Aጥነት ለመቀነስና ማህበራዊ ችግሮች ለመካለከል
በሁሉም ወረዳዎች በጥናት ላይ የተመሰረተ የማህበራዊ ችግሮችን በመከላገል 1840 280 280 320 320 320 320
ለAንድ ወረዳ 40000 ብር
የግንዛቤ ማሳደግ በሁሉም ቀበሌዎች መስራት 4002 667 667 667 667 667 667 4200 ብር በቀበሌ
የAመራርና ምክር Aገልገሎት መስጠት 360 60 60 60 60 60 60 5000 ለAንድ ከተማ በዓመት
የቤተሰብንና ማህበረሰብ መሰረት ያደረጉ ተቋማትን መጠናከር 330 55 55 55 55 55 55
953 ቀበሌ x1 ባለሙያx 5 ቀን x 70 ብር
ማህበራዊ ልማት ፈንድ ማቋቋምና በሁሉም ወረዳዎች ተግባራዊ ማድረግ 23000 X 23000 X X X X 500000 ብር በወረዳ
ድምር 29532
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
174
ሠንጠረዥ 9. የገጠርና ከተማ ልማት ትስስር ስትራቴጂካዊ Eቅድ መርሃ ግብር ማስፈፀሚያ ሃብት
የመፈፀሚያ ጊዜ ሰሌዳ ግብና ዋና ዋና ተግባራት
ማስፈፀሚያ
ሃብት (ሺ/ብር) 2002 2003 2004 2005 2006 2007 የክላስተር ከተሞች ማሽነሪ Aቅም ግንባታ 510,000 102,000 153,000 153,000 102,000 በዋና ዋና ከተሞች የኮንዶሚኒየም ቤት ግንባታ 12,000,000 2,000,000 2,000,000 2,000,000 2,000,000 2,000,000 2,000,000 ከተሞች ማሻሻያ Aቅም ግንባታ 1,062,000 177,000 177,000 177,000 177,000 177,000 177,000 ነባር ከተሞች ፐላን ዝግጅት 12,000 4000 4000 4000 ታዳጊ ከተሞች ልየታ ጥናት ሽንሽና Eድገት ፕላን ዝግጅት 65,000 10,000 10,000 10,000 10,000 10,000 15,000 የቀበሌ ማEከላት ቦታ ሽንሽና 60900 10150 10150 10150 10150 10150 10150 የቦታ ካሳ ክፍያ 1,770,000 295,000 295,000 295,000 295,000 295,000 295,000
በቀጠናው የሚገኙ የከተማ Aስተዳደሮች Eንዱስትሪ ዞን ልማት 72000 24000 24000 24000
ድምር 15,551,900 2,622,150 2,673,150 2,673,150 2,594,150 2,492,150 2,497,150
ታሳቢዎች ለAንድ ክላስተር ማሽነሪ =51,000,000 ብር በAንድ ከተማ በዓመት Aማካይ የቦያ ካሳ ክፍያ =5,000,000 ብር በAንድ ከተማ በዓመት Aማካይ የቦያ ካሳ ክፍያ =6,000,000 ብር በAንድ ከተማ ለኮንዶሚኒየም ግንበታ =1,000,000,000 ብር ለከተሞች Eድገት ፕላን ዝግጅት =1,000,000 ብር ለAንድ ከተማ Aቅም ግንበታ በዓመት =3000000 ብር ታዳጊ ከተሞች ልየታ ጥናት ሽንሽና Eድገት ፕላን ዝግጅት =500,000 ብር የቀበሌ ማEከላት ቦታ ሽንሽና=70,000 ብር
ለAንድ ከተማ Aስተዳደሮች Eንዱስትሪ ዞን ልማት=6,000,000
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
175
ሠንጠረዥ 10. ን/Iንዱስትሪ፣ ጥቃቅን፣ Iንቨስትመንት፣ ትራንስፖርት ማስፈፀሚያ ሃብት የመፈፀሚያ ጊዜ ሰሌዳ ግብና ዋና ዋና
ተግባራት መለኪያ ብዛት ማስፈፀሚያ ሃብት (ብር) 2002 2003 2004 2005 2006 2007
ጥቃቅን የክላስተር ማEከላት ግንባታ
ቁጥር 12 162 ሚሊዮን 40.5 ሚሊዮን 40.5 ሚሊዮን 40.5 ሚሊዮን 27ሚሊዮን 13.5ሚሊዮን
የመሸጫና ማሳያ ማEከል
ቁጥር 3 690000 230000 230000 230000
የAንድ ማEከል Aገልግሎት ማቋቋምና ማጠናከር
ቁጥር 48
25 ሚሊዮን 6.25 ሚሊዮን 6.25 ሚሊዮን 6.25 ሚሊዮን 5.25 ሚሊዮን 1 ሚሊዮን
ቢዝነስ Iንኩቤተር ቁጥር 3 0.9 ሚሊዮን 300000 300000 300000 የመረጃ ማEከላት ቁጥር 12 6 ሚሊዮን 1.5 ሚሊዮን 2.5 ሚለዮን 2 ሚሊዮን የAንቀሳቃሾች ሥልጠና ቁጥር 3.6
ቢሊዮን 274.5 ሚሊዮን 366.15 ሚሊዮን
483 ሚሊዮን
600 ሚሊዮን
800 ሚሊዮን
1.05 ቢሊዮን
ን /Iንዱስትሪ የነጋዴ ሥልጠና ቁጥር 191000 165.7 ሚሊዮን 16.5 ሚሊዮን 18.7 ሚሊዮን 22.5 ሚሊዮን 26.3 ሚሊዮን 28.5 ሚሊዮን 30. 7ሚሊዮን በነባር ከ /Aስተዳደሮች የመረጃ ማEከላት ማቋቋም
ቁጥር 3
1.5 ሚሊዮን 500000 1 ሚሊዮን ትራንስፖርት ጋሪ ማስመረት ቁጥር 18000 72 ሚሊዮን 12 ሚሊዮን 12 ሚሊዮን 12 ሚሊዮን 12 ሚሊዮን 12 ሚሊዮን 12 ሚሊዮን ራዳር ቁጥር 1 50000 ሴኩሪቲ ካሜራ ቁጥር 2 20000 ድምር 4 ቢሊዮን 352. 05 ሚሊዮን 447.63 566.78 670.78 853 1.1 ቢሊዮን ማጠቃለያ ድምር ትራንስፖርት 72 ሚሊዮን ን/Iንዱስትሪ 167 ሚሊዮን ጥቃቅን 194.6 ሚሊዮን +3.6 ቢሊዮን ድምር 433. 6 ሚሊዮን+3.6 ቢሊዮን 4 ቢሊዮን ማሳሰቢያ፣ የጥቃቅንና Aነስተኛ Aንቀሳቃሾች ሥልጠና ከሚሰለጥኑት 50% ብቻ ወጭ (በAማካይ ለ45 ቀናት፣ በቀን ብር 47 ተወስዶ ሲሰላ፣
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
176
የሠንጠረዥ 11. ትምህርትና ጤና ስትራቴጂካዊ Eቅድ መርሃ ግብር ማስፈፀሚያ ሃብት
የመፈፀሚያ ጊዜ ሰሌዳ ግብና ዋና ዋና ተግባራት
ማስፈፀሚያ ሀብት(በሚሊየን ብር)
2002
2003
2004
2005
2006
2007
ትምህርት ለመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት
ለመማሪያ መጽሐፍ 172.06 28.7 26.7 26.7 26.7 26.7 26.7
ለመማሪያ ክፍሎች ግንባታ 2,811.10 468.5 468.5 468.5 468.5 468.5 468.5ለመምህራንና ትምህርት ባለሙያዎች ስልጠና 30 5 5 5 5 5 5
3,013 502.2 500.2 500.2 500.2 500.2 500.2
ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ፕሮግራም
ለመማሪያ መጽሐፍ 61.97 10.3 10.3 10.3 10.3 10.3 10.3
ለመማሪያ ክፍሎች ግንባታ 1,212 201.9 201.9 201.9 201.9 201.9 201.9
ለመምህራንና ትምህርት ባለሙያዎች ስልጠና 10 1.70 1.7 1.7 1.7 1.7 1.7
1,283 213.9 213.9 213.9 213.9 213.9 213.9
የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ፕሮግራም
የፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ግንባታ 60 10 10 10 10 10 10
የቴክኒክና ሙያ ተቋማትን መገንባት 216.0 36 36 36 36 36 36
የመምህራንና ትምህርት ባለሙያዎች ስልጠና 194.4 32.4 32.4 32.4 32.4 32.4 32.4
470 78 78.4 78.4 78.4 78.4 78.4
የጎልማሶች ትምህርት ፕሮግራም
ለመማሪያ መጽሐፍ 30 5 5 5 5 5 5
ለመምህራንና ስልጠና 15 2.5 2.5 2.5 2.5 2.5 2.5
45 7.5 7.5 7.5 7.5 7.5 7.5
4,812 802 800 800 800 800 800
የመሠረታዊ ጤና Aገልግሎት ሽፋንን 100 %ማድረስ
ለግንባታ 2,672 445.3 445.3 445.3 445.3 445.3 445.3
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
177
የመፈፀሚያ ጊዜ ሰሌዳ ግብና ዋና ዋና ተግባራት
ማስፈፀሚያ ሀብት(በሚሊየን ብር)
2002
2003
2004
2005
2006
2007
ለባለሙያዎች ስልጠና 10 1.7 1.7 1.7 1.7 1.7 1.7
ለመድሀኑት Aገልግሎት 10 166.7 166.7 166.7 166.7 166.7 166.7
2,692 613.7 613.7 613.7 613.7 613.7 613.7
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
178
ሠንጠረዥ 12. የመልካም Aስተዳደር ስትራቴጂካዊ Eቅድ መርሃ ግብር ማስፈፀሚያ ሃብት
የመፈ]ሚያ ጊዜ ሠሌዳ ግብና ዋና ዋና ተግባራት
የማስፈፀሚያ ሀብት
(በሺህ ብር) 2002 2003 2004 2005 2006 2007
የይዞታ መሬት ምዝገባና ልኬታ
የይዞታ መሬት ምዝገባና ልኬታ ማካሄድ 128600 128600
የይዞታ ማረጋገጫ ደብተር መስጠት 174896 87448 87448 የካዴስትራል ስርቨይ በማካሄድ መሬት መለየትና መረጃ ማደራጀት 3238900 539816667 539816667 539816667 539816667 539816667 539816667
የመስኖ ልማት ይዞታዎች የካዳስትራል ሰርቬይንግ ቅየሳ ማካሄድና Iንዴክስ ማፕ ማዘጋጀት 4850000 808333 808333 808333 808333 808333 808335 ለመስኖ የሚውሉ መሬቶች ላይ ለAርሶAደሮች ካሳ Eንዲያገኙ ማድረግ 500,000 500000 500000 500000 500000 500000 500000
በመሬት Aስተዳደርና Aጠቃቀም ስልጠና መስጠት 4,350 2175 2175
ፍትህና ፀጥታን ለማስከበር የፀጥታ ኃይሎች ተቀናጅተው Eንዲሰሩ ማድረግ 6671 1111 1112 1112 1112 1112 1112
በሁሉም ደረጃ ሥርዓተ-ጾታን ማስረጽና የሴቶችን ጉዳይ ማካተት 4765 794 794 794 794 794 795
ታሳቢዎች የAንድ AርሶAደር መሬት ምዝገባና ልኬታ = 40 ብር የAባወራ ብዛት ግምት 12860000 ለAንድ የይዞታ ደብተር 20 ብር ደብተር ያላገኙ Aባወራ ብዛት ግምት 8744800 ለካሳ ክፍያ ለAንድ ሄ 100000ብር ለAንድ ቀበሌ በዓመት የመሬት Aስተዳደር ስልጠና 5000 ብር ፍትህና ፀጥታን ለማጠናከር ለAንድ ቀበሌ በዓመት 7000 ብር ሥርዓተ-ጾታን ለማስረጽ በቀበሌ በዓመት 5000 ብር ለካዳስተር ሰርቬይ ለAንድ ካ/ኪሜ = 5000000
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
179
ሠንጠረዥ 13. የማEድን ሀብት ልማት ስትራቴጂካዊ Eቅድ መርሃ ግብር ማስፈፀሚያ ሃብት
የመፈፀሚያ ጊዜ ሰሌዳ
ግብና ዋና ዋና ተግባራት
ማስፈፀሚያ ሀብት
(በሺህ ብር) 2002 2003 2004 2005 2006 2007 ግብ የልማት ቀጠናውን የማEድን ሀብት በAግባቡ መጠቀም የማEድን ቦታን መለየትና Eንዲጠኑ ማድረግ 400 150 130 30 30 30 30 በማEድን ልማት ለሚሰማሩ ባለሃብቶች የቅስቀሳ ስራ ማከናወን 180 30 30 30 30 30 30 በግል ወይም በማህበር ተደራጅተው በባህላዊ ማEድን የሚያመርቱ Aምራቾችን ማደራጀትና ህጋዊ ማድረግ 120 20 20 20 20 20 20 ክትትልና ግምገማ 300 50 50 50 50 50 50 ድምር 1000
ሠንጠረዥ 14. የቱሪዝም ልማት ስትራቴጂካዊ Eቅድ መርሃ ግብር ማስፈፀሚያ ሃብት
የመፈፀሚያ ጊዜ ሠሌዳ
የወጭ ዓይነት ብዛት
ማስፈፀሚያ ሀብት
(በሺህ ብር) 2002 2003 2004 2005 2006 2007
ለቱሪስት መስህብ የሆኑ ቅርሶችን መጠገን 24 12 000 2 000 2 000 2 000 2 000 2 000 2 000 ቢል ቦርድ ማሰሪያ፣ በAገር Aቀፍና በውጭ የፕሮሞሽን ሥራ ለመሥራት፣ ህትመቶች
2 ቢልቦርድ፣ 3 000 1 000 500 500 500 250 250
ለAጋር Aካላት ሥልጠና 15000 2 000 500 500 250 250 250 250 ለቱሪስት መስህብ የሚሆኑ ጥብቅ ቦታወችን ማልማት 1 8000 2000 2000 2000 2000 ለቱሪዝም መዳረሻዎች ለውሀ ልማትና ማህበረሰብ Aቀፍ ቱሪዝም ልማት
10 6000 1000 1000 1000 1000 1000 1000
ድምር 31000 6500 6000 5750 5750 3500 3500
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
180
14.2. ሌሎች መረጃዎች
የሰብል ስትራቴጂካዊ Eቅድ ዋና ዋና ተግባራትን ለማስፈፀም የተወሰዱ ታሳቢዎች
• የ 2001 ዓም መሰረት በማድረግ በ 2007 በሰብል የሚሸፈን መሬት ፣ ምርታማነትና
ሊገኝ የሚችል ምርት በሰንጠረዥ 1 ተያይዞ ቀርቧል
• በ2007 Eያንዳንዱ Aባውራ 40 ኪዩቢክ ሜትር (240 ኩ/ል) ኮምፖስት ያዘጋጃል
• በ2007 ትርፍ Aምራችና ሜዳማ በሆኑ Aካባቢዎች በቀበሌ ደረጃ ቢያንስ 1 የEርሻ
ትራክተርና የተለያዩ የሰብል መውቂያና መፈልፈያ መሳሪያዎች ይኖራሉ
• በ2007 በወይና ደጋና ቆላው Aካባቢ ቢያንሰ 20% Aባወራ ዘመናዊ የEህል ማከማቻ
ጐተራ ይጠቀማል
• በ2007 የቀጠናው 1% የሚሆነው Aባውራ የAትክልትና ፍራፍሬ ሰብሎችን የምርት
ውጤት ሳይበላሹ ለገበያ ማቅረብ የሚያስችል በAርሶAደሩ የሚሰራ ጊዚያዊ
ማቀዝቀዣ ስትራክቸር ይጠቀማል
• በ2007 የቀጠናው ወይና ደጋና ደጋው Aካባቢ 5% Aባውራ የድንች ማከማቻ (Light
defused storage) ይጠቀማል
• የAትክልትና ፍራፍሬ ሰብሎችን (በተለይም ድንች) ምርጥ ዘርን ለማባዛት ዘመናዊ
የብዜት ዘዴ (tissue culture) ጥቅም ላይ Eንደሚውል ይታሰባል
የEንስሳት ሃብት ልማት ስትራቴጂካዊ Eቅድ ዋና ዋና ተግባራትን ለማስፈፀም
የተወሰዱ ታሳቢዎች
የሚመረት የሰብል ተረፈ ምርት መጠን ለመገመት የሰብል ምርትና የሰብል ተረፈ
ምርት (Grain: crop residue yield) ማባዣ ፋክተሮች ታሳቢ ተደርጓል
ከሚመረተው የሰብል ተረፈ ምርት 90% የሚሆነው ለEንስሳት መኖ Aገልግሎት
Eንደሚውል ታሳቢ ተወስዷል
የግጦሽ ምርታማነት 2 ቶን ደረቅ መኖ በሄክታር Eንደሚሆን ተገምቷል
ለEንስሳት የAካል መጠበቂያ የደረቅ መኖ ፍጆታ 2.5 ኪ.ግ/100 ኪ.ግ ክብደት በቀን
(2.28 ቶን ደረቅ መኖ ለAንድ TLU በዓመት) Eንደሚሆን ተገምቷል
Aንድ Aዳቃይ ቴክኒሽያን በዓመት በAማካይ 400 ከብቶችን ያዳቅላል
በየAመቱ የዳልጋ ከብቶች ቁጥር በ1.2%፣ የበጎች በ1.0% Eና የፍየሎች በ0.5%
Eንደሚያድግ ተገምቷል
በምርት ዘመኑ ከጠቅላላ ላሞች ውስጥ 45% ያህሉ የወተት ምርት ይሰጣሉ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
181
Aማካይ የAለባ Eርዝማኔ 240 ቀናት Eንደሚሆን ታሳቢ ተወስዷል
የAካባቢ ዝርያ የወተት ምርታማነት ከ1.5 ሊትር በቀን ወደ 2 ሊትር በቀን በEቅድ
ዘመኑ ያድጋል
ከጠቅላላ ዳልጋ ከብቶች 11%፣ ከበጎች 36% Eና ከፍየሎች 30% ያህሉ ለፍጆታ
ይውላሉ
Aንድ የEንስሳት ክሊኒክ ለሶስት ቀበሌዎች Aገልግሎት Eንደሚሰጥ ታሳቢ ተወስዷል
የማር ምርታማነት በAንድ ባህላዊ ቀፎ 5 ኪ.ግ፣ በሽግግር ቀፎ 15 ኪ.ግ Eና በዘመናዊ
ቀፎ 25 ኪ.ግ Eንደሚሆን ታሳቢ ተወስዷል
በየዓመቱ ከሚኖሩት ባህላዊ ቀፎዎች 20% ወደ ሽግግርና ዘመናዊ ቀፎ ንቦች
Eንደሚዛወሩ ተገምቷል
በየዓመቱ ከሚዛወሩት ባህላዊ ቀፎዎች 60% ወደ ሽግግር ቀፎና 40% ወደ ዘመናዊ
ቀፎ Eንደሚሆን ታሳቢ ተወስዷል
በደቡብ ምEራብ ቀጠና የሚገኙ ትኵረት የተሰጣቸዉ መንግስት ደኖች ተ.ቁ ዞን ወረዳ የቦታዉ ስም ስፋት በሄክታር ምርመራ
1 ምEራብ ጎጃም ደምበጫ ሰቀላ ማሪያም 781 ሰዉሰራሽና ተፈጥሮ ደን
2 ምስ/ ጎጃም E/ Eናዉጋ Aባፈላሴ 434 ሰዉሰራሽና ተፈጥሮ ደን 3 ጎዛምን የራባ 551 ሰዉሰራሽና ተፈጥሮ ደን 4 Aዊ ባንጃ ካህታሳ 16530 ሰዉሰራሽና ተፈጥሮ ደን 5 ጓንጓ ጓንጓ Iላላ 30405 ሰዉሰራሽና ተፈጥሮ ደን
ንAስ ድምርድምር 48701 መደበኛና ፕሮጀክት ደኖች
1 ደ/ጎንደር ታች ጋይንት Aምባጊወርጊስ 13.5 ታች ጋይንት ግልሸጥ 8 ታች ጋይንት መድሃኒት ተራራ 51.1 ታች ጋይንት ደቋ 48.8 ታች ጋይንት ጠይቦች 9.8
2 ምE/ ጎጃም ይ/ ዴንሳ Aዴት 23.87 ባ/ዳር ቅምባባ ንUስ ድምር 155.07 ጠቅላላ ድምር 48856
ምንጭ:-ግብረናና ገጠር ልማት ቢሮ(2001)
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
182
በደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የሚገኙ ሞዴል የመንግስት ችግኝ ጣቢያዎች
ዞን ወረዳ የጣቢያዉ ስም ከፍታሜትር ስፋት/ በሄር Aዊ ባንጃ ዲንካራ 2100 1.6
Aነካሻ ጓጉሳ ቢቴዉታ 2300 0.56 Aነካሻ ጓጉሳ Aምቦሬስ 1950 1 ጉጉሳ ሰጋዴ 1670 1.2 ፋግታ ለኩማ Eንጅባራ 2510 2 ዳንገላ ጋይታ 2260 1.5
ምስ/ ጎጃም Eናርጅ Eናዉጋ ሽፍሬ 2450 1.1 ፈለገብርሃን 2500 1.1 ሁለትEጁEነሴ Aባያ 1730 1 ሰዴ 2480 0.16 ጉዛምን ቀጨሞ 2930 1.5 ቀጭንተራራ 3260 1.5 የቦቃ 2460 0.85 ደ/ ጥላትግን ሙጋ 2600 1 ማቻከል 2190 0.5 2650 1 2170 0.66 Eነማይ የደበሌ 2000 0.64 ቻከ 2410 3.1 ዲማ 2430 0.5 Aዋበል በገና 2430 0.82 ዚባ 2430 0.5 ባሶሊበን ጋጎ 2220 0.6 ኮርክ 2240 0.5
ደጀን ኩራር 1600 1 ሸበል በረንታ Eንተጅ 2230 0.75 ምተዚን 2230 0.63 ሸበል ጉራጌ 2250 0.56 ጎንቻሲሲAነሴ ጽዋ 2600 1 ደምብግን 2690 1.4 E/ ሳርምድር ሚካኤልዊ 2600 0.25 ገንበቻ 2450 0.25 ባቄላይ 2750 0.64 ደ/ ጎንደር ታች ጋይንት ኮትመነደር 2570 0.8 ዚካቴ 2368 0.25 Aምቦ 2470 0.33 ስማዳ ወገዳ 2400 1 ረግረግ 2300 0.3 ገቢስ 2400 0.46 መገነታ 2300 0.48 ምE/ጎጃም ደጋ ዳሞት ጠያሜ 2993 0.8 ደምበጫ ጉላ 1820 1.3 ዳቢ 2170 0.5 ጃቢጠህናን Aራራ 1840 0.78 ጂጋ 1820 0.5 ገራይ 1810 5.6 ቡሬ ፋንዳ 2110 1.5 ወንበርማ ወንድጊ 2115 2 ይ/ ዴንሳ ሞሶቦ 2200 1.75 ኩራጽዮን 2150 1 ድምር 50.72 ምንጭ:ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ( 1998)
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
183
ሠንጠረዥ 1: በ2001 ዓም በመሀር፣ በመስኖ Eና በቀሪ Eርጥበት በሰብል የተሸፈነ መሬት፣ የተገኘ ምርትና የ 2007 ትንበያ
2001 የ 2007 ትንበያ የተሸፈነ መሬት ምርት ምርታማነት የሚሸፈን መሬት ምርት ምርታማነትብርE 797101 19466541 24.42 797101 31884050.82 40 Aገዳ 277140 13328796 48.09 277140 23556897.67 85 ጥራጥሬ 168825 3190438 18.89 168825 5908872.986 35 ቅባት 42471.6 352740.7 8.30 42471.6 509659.5596 12 ቅመማቅመም 28457.8 464238.7 16.31 28457.8 1992044.889 70 Aትክልት 63995 9044827 141.33 63995 15998756.65 250 ጭረት 102.403 853.358 8.33 102.403 1536.044484 15 በመስኖ የለማ 143736 4782021 33.26 317000 38040000 120 በጥቁር Aፈር 2ኛ ዙር ሰብሎች የለማ 289326 8558687 29.58 578652 20252820 35 ድምር 1811155 59189142 2273745 138144638.6
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
184
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
185
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
186
ሠንጠረዥ 1 የተጠናቀቁ የመስኖ ፕሮጀክቶች
ተ.ቁ የፕሮጀክት ስም ስፋት በሄ\ር ወረዳ ዞን የሰራው ድርጅት የፕሮጀክቱ Aይነት 1 ፈጣም 1 125 ጓ\ሽኩዳድ Aዊ ው\ሀ\ል\ቢሮ ወንዝ ጠለፋ 2 ፈጣም 2 400 ጓ\ሽኩዳድ Aዊ ው\ሀ\ል\ቢሮ ወንዝ ጠለፋ 3 ዚንግኒ 1 270 Aንከሻ Aዊ ው\ሀ\ል\ቢሮ ወንዝ ጠለፋ 4 ለሊጋነው ዚንግኒ 91 Aንከሻ Aዊ ው\ሀ\ል\ቢሮ ወንዝ ጠለፋ 5 ኩላንቲ 65 Aንከሻ Aዊ Aመልድ ወንዝ ጠለፋ 6 ጉችክሲ 200 ጓንጓ Aዊ ው\ሀ\ል\ቢሮ ወንዝ ጠለፋ 7 Aርዲ 91 ጓንጓ Aዊ ው\ሀ\ል\ቢሮ ወንዝ ጠለፋ 8 ዚሊ 40 ጓንጓ Aዊ ው\ሀ\ል\ቢሮ ወንዝ ጠለፋ 9 ላይ ጉደር 45 ፋ\ለኮሞ Aዊ ው\ሀ\ል\ቢሮ ወንዝ ጠለፋ 10 ታች ጉደር 90 ፋ\ለኮሞ Aዊ ው\ሀ\ል\ቢሮ ወንዝ ጠለፋ 11 ጉደር 255 ፋ\ለኮሞ Aዊ ው\ሀ\ል\ቢሮ ወንዝ ጠለፋ 12 ባለEግዚAብሄር 15 ፋ\ለኮሞ Aዊ Aመልድ ወንዝ ጠለፋ 13 ጋዱፍ 4 ፋ\ለኮሞ Aዊ Aመልድ ወንዝ ጠለፋ 14 ዚዲባ 32 ፋ\ለኮሞ Aዊ Aመልድ ወንዝ ጠለፋ 15 ማሳውሃ 60 ፋ\ለኮሞ Aዊ Aመልድ ወንዝ ጠለፋ 16 Aንጨብ-1 30 ፋ\ለኮሞ Aዊ Aመልድ ወንዝ ጠለፋ 17 Eንጫብ-2 48 ፋ\ለኮሞ Aዊ Aመልድ ወንዝ ጠለፋ 18 Aዛ 103 ፋ\ለኮሞ Aዊ Aመልድ ወንዝ ጠለፋ 19 ዚድባ 32 ፋ\ለኮሞ Aዊ Aመልድ ወንዝ ጠለፋ 20 ዙማ 60.5 ፋ\ለኮሞ Aዊ ው\ሀ\ል\ቢሮ ወንዝ ጠለፋ 21 ዊግሬ 478 ፋ\ለኮሞ Aዊ ው\ሀ\ል\ቢሮ ወንዝ ጠለፋ 22 ጥምብል-1 174 ፋ\ለኮሞ Aዊ Aመልድ ወንዝ ጠለፋ 23 ጥምብል-2 40 ጓንጓ Aዊ ው\ሀ\ል\ቢሮ ወንዝ ጠለፋ 24 ጠቁር ውሃ 162 ጃቢጠናን ምE\ጎጃም ው\ሀ\ል\ቢሮ ወንዝ ጠለፋ 25 ገራይ 618 ጃቢጠናን ምE\ጎጃም ው\ሀ\ል\ቢሮ ወንዝ ጠለፋ 27 ሸና 27 ይ\ዴንሳ ምE\ጎጃም ው\ሀ\ል\ቢሮ ወንዝ ጠለፋ 28 መንደለ 100 ቀ\ወረዳ ምE\ጎጃም ው\ሀ\ል\ቢሮ ወንዝ ጠለፋ 30 ዲንስራ 65 ቡሬ ምE\ጎጃም ው\ሀ\ል\ቢሮ ወንዝ ጠለፋ 31 የስር 60 ቡሬ ምE\ጎጃም ው\ሀ\ል\ቢሮ ወንዝ ጠለፋ 32 ዚንግቢን 150 ቡሬ ምE\ጎጃም ው\ሀ\ል\ቢሮ ወንዝ ጠለፋ 33 ሲላላ 50 ቡሬ ምE\ጎጃም ው\ሀ\ል\ቢሮ ወንዝ ጠለፋ 34 ሲቲ 50 ቡሬ ምE\ጎጃም ው\ሀ\ል\ቢሮ ወንዝ ጠለፋ 35 ደብሆላ 98 ቡሬ ምE\ጎጃም ው\ሀ\ል\ቢሮ ወንዝ ጠለፋ 36 Aሁባሪ 54 ቡሬ ምE\ጎጃም ው\ሀ\ል\ቢሮ ወንዝ ጠለፋ 38 ሳሊላ 300 ጃቢጠናን ምE\ጎጃም ው\ሀ\ል\ቢሮ ወንዝ ጠለፋ 39 ላህ ጃቢ 251.5 ጃቢጠናን ምE\ጎጃም ው\ሀ\ል\ቢሮ ወንዝ ጠለፋ 40 ላሀ ሰከላ 85 ሰከላ ምE\ጎጃም ው\ሀ\ል\ቢሮ ወንዝ ጠለፋ 41 Aንዳሳ 200 ባ\ዙሪያ ምስ\ጎጃም ው\ሀ\ል\ቢሮ ወንዝ ጠለፋ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
187
42 ተሜ 50 ሁ\A\Eነሴ ምስ\ጎጃም ወንዝ ጠለፋ 43 ጥጃን 200 ሁ\A\Eነሴ ምስ\ጎጃም ወንዝ ጠለፋ 44 ሰዴ 45 ሁ\A\Eነሴ ምስ\ጎጃም ወንዝ ጠለፋ 45 የዳ 115 Aነደድ ምስ\ጎጃም 46 ዘሃዝሂት 10 ጎዛምን ምስ\ጎጃም 47 ዘቢጥ 72 ሁ\A\Eነሴ ምስ\ጎጃም ወንዝ ጠለፋ 48 Aዟሪ 150 ጎንቻ ምስ\ጎጃም ወንዝ ጠለፋ 49 ሙጋ-1 200 ደ\ጥላትክን ምስ\ጎጃም ወንዝ ጠለፋ 50 ሙጋ-2 270 ደ\ጥላትክን ምስ\ጎጃም ወንዝ ጠለፋ 51 ጀደብ 268 ማቻከል ምስ\ጎጃም ወንዝ ጠለፋ 52 ጠድ 21 ማቻከል ምስ\ጎጃም 53 ኩለች 88 ጎዛምን ምስ\ጎጃም ወንዝ ጠለፋ 54 Eናትጨየ 64 I\Iናውጋ ምስ\ጎጃም ወንዝ ጠለፋ 55 Aብራሊት 97 I\Iናውጋ ምስ\ጎጃም ግድብ ድምር 6191 ጠ\ድምር 11210
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
188
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጣና የEንስሳት ሃብት መረጃ ዞን ወረዳ ላም በሬ ጊደር ወይፈን ጥጃ ዳልጋ
ከብት በግ ፍየል ፈረስ በቅሎ Aህያ ደሮ የንብ መንጋ
Aዊ Aንከሻ ጓጉሳ 43022 40843 10980 10623 20414 125883 57049 18276 12684 1041 6458 157235 10971Aዊ ባንጃ 48504 14515 13888 9526 20521 106954 92214 6575 32863 1438 1534 55719 4996Aዊ ጓንጓ 64266 60680 15020 13853 28448 182267 28431 32164 731 13222 235916 26543Aዊ ፋግታ ለኮማ 40916 25733 9507 9917 17232 103306 58756 17711 15145 584 4670 70641 4386Aዊ ዳንግላ 57765 58633 12916 14020 24524 167858 27407 20027 685 13535 290633 20872ምስ/ጎጃም ባሶ ሊበን 32116 39191 6689 7564 13116 98675 24799 21926 194 10777 46213 9369ምስ/ጎጃም ደጀን 18584 26483 3847 4516 10234 63671 15849 12925 11275 22935 5387ምስ/ጎጃም ደብረ ማርቆስ
ከተማ 3183 470 648 439 1528 6322 3096 143 4757
610ምስ/ጎጃም ሸበል በረንታ 13292 20248 2678 3755 7281 47256 5862 12516 10245 28265 5178ምስ/ጎጃም Aዋበል 48476 58624 7538 7256 25823 147718 57070 11109 6826 19412 72499 5676ምስ/ጎጃም ጎዛምን 61487 68793 13227 10577 29085 183166 120302 12453 13609 2567 15522 96939 10729ምስ/ጎጃም ማቻከል 60121 77785 11704 11193 25139 185941 77923 9596 4551 1526 12044 127233 10065ምስ/ጎጃም Eነማይ 27821 35453 6163 6281 14061 89778 34168 9521 1282 17479 31729 3101ምስ/ጎጃም ደባይጥላትግን 37641 33137 4998 5862 13402 81639 55452 4928 7539 326 14611 27875 4654ምስ/ጎጃም Eናርጅ Eናውጋ 27352 42523 5907 5169 15474 96424 37412 26091 379 19079 49789 6660ምስ/ጎጃም Eነብሴ ሳር ምድር 18972 26684 4465 4159 9554 63836 16566 33699 519 13119 55923 5726ምስ/ጎጃም ቢቡኝ 19834 23962 5717 4618 10408 64538 54441 11972 5932 1062 4134 60841 3978ምስ/ጎጃም ጎንቻ ሲሶ Eነብሴ 25639 35173 4607 4486 11642 81546 49354 18334 1121 372 12366 63512 6660ምስ/ጎጃም ሁለት Eጁ Eነሴ 48577 58885 10251 10143 19125 146980 75412 37267 7529 1874 18732 121192 11625ደ/ጎነደር ምEራብ Eስቴ 76449 95976 16971 17805 39211 246412 139240 68425 7488 3355 28412 238072 22012ደ/ጎነደር ስማዳ 44509 52995 9064 9194 24642 140405 85593 100427 1090 1631 24779 159445 11561ደ/ጎነደር ታች ጋይንት 15003 18337 3298 3326 7615 47579 25986 33660 412 13217 57954 4750ምE/ጎጃም ደምበጫ 33235 48596 6877 6907 13492 109106 19845 5496 878 383 8438 116541 12423ምE/ጎጃም ቡሬ 40519 59103 10501 10894 17838 138856 41469 7104 479 16335 188310 13329ምE/ጎጃም ጃቢ ጥህናን 41554 52960 10052 10528 18745 133839 19103 9505 342 9899 172809 15021ምE/ጎጃም ደጋ ዳሞት 30566 37913 5617 5721 14086 93905 71343 13433 6425 2211 7957 66296 7872ምE/ጎጃም ቋሪት 27090 38191 5406 5669 11481 87838 39501 8086 2185 10049 88096 8868ምE/ጎጃም ይልማና ዴንሳ 51021 65732 12298 11174 23029 163253 64145 44948 536 1890 22429 242775 14446
ድምርl 1057515 1217619 230834 225175 487150 3204951 1397788 608174 125835 25992 359729 2950144 267468 ምንጭ፡ የ1994 የEንስሳት ሃብት መረጃ፣ በማEከላዊ Eስታትስቲክስ ባለስልጣን የተዘጋጀ ዳልጋ ከብት፣ በግና ፍየል ለ2001 ዓም የተተነበየ
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
189
15. ዋቢ መፃሃፍት
ገንዘብና Iኮኖሚ ልማት ቢሮ 1999ዓም& የAማራ ብÿራዊ ክልል የሶስተኛው 5 ዓመት 1998-2002 የልማትና የሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ስትራተጂክ Eቅድ& ገንዘብና Iኮኖሚ ልማት ቢሮ 1999ዓም& ባህር ዳር
የAማራ ብሄራዊ ክልል ግብርና ቢሮ የ 5 ዓመት (1998-2002) ስትራቴጂክ Eቅድ፣
ባህር ዳርማEከላዊ Eስታትስቲክስ ባለስልጣን 1994ዓም የEንስሳት ሃብት መረጃ፣ በማEከላዊ
Eስታትስቲክስ ባለስልጣን የተዘጋጀ@ Aዲስ Aበባ
Investment Office ANRS 2006. Potential Survey, Identification of opportunities and preparations
of projects profiles and feasibility studies. Part one: Potential assessment survey. Livestock
Potential Report, December 2006, Bahir Dar
የ2001 የምስ/ጎጃም& ምE/ጎጃም& ደ/ጐንደር የሰብል ድህረ ምርት ግምገማ Vፖርት
የAባይ ተፋሰስ ጥናት ማስተር ፕላን
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
i
ማውጫ
ርEስ ገጽ
ማጠቃለያ ........................................................................................................................................1 1. መግቢያ ......................................................................................................................................5 2. የAማራ ክልል Aጠቃላይ ሁኔታ ..............................................................................................6 3. የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጣና ሁኔታ......................................................................6 3.1. የልማት ቀጣናው Aመሰራረት ..........................................................................................6
33..22.. የየልልማማትት ቀቀጣጣናናውው ማማEEከከልል......................................................................................................9 3.3. የመሬት Aቀማመጥና የAየር ንብረት ............................................................................10 3.4 የመሬት Aጠቃቀምና Aስተዳደር ....................................................................................12 3.5. ሥነ-ህዝብና የኑሮ ሁኔታ.................................................................................................13 3.6. Iኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ሁኔታ ..................................................................15 3.6.1. ግብርና ልማት ..............................................................................................................15 3.6.2. መሠረተ ልማት ........................................................................................................17 3.6.3. የከተማ ልማትና የግል ሴክተር ሁኔታ...................................................................18 3.6.4. ማህበራዊ ልማት.......................................................................................................27 3.6.5. የፖለቲካ ሁኔታ ........................................................................................................41
4 የቀጣናው ዋና ዋና ሀብቶች ....................................................................................................41 4.1. የውኃ ሀብት ......................................................................................................................41 4.2. የAፈር ሃብት ....................................................................................................................48 4.3. የደንና ዱር Eንስሳት ሃብት............................................................................................54 4.4. የEንስሳትና Aሳ ሃብት .....................................................................................................57 4.5. የማEድን ሀብት ................................................................................................................58 4.6. የቱሪዝም ሀብት ................................................................................................................59 4.7. ሰብAዊ ሀብት ...................................................................................................................61
5. ራEይ፣ ተልEኮና Eሴት ...........................................................................................................62 5.1. ራEይ .................................................................................................................................62 5.2. ተልEኮ ...............................................................................................................................62 5.3. Eሴቶች..............................................................................................................................62
6. የሁኔታዎች ትንተና ................................................................................................................63 6.1. ውጫዊ ሁኔታዎች ............................................................................................................63 6.2. ውስጣዊ ሁኔታዎች ..........................................................................................................65
7. ዋና ዋና የልማት ቀጣናው ችግሮች ......................................................................................69 8. የቁልፍ ጉዳዮች ትንተና .........................................................................................................70 ቀልፍ ጉዳይ 1. ያለንን ሰፊ የውሃ ሀብት Aሟጦ Aለመጠቀም ..........................................70 ቁልፍ ጉዳይ 2፡ የመሬት Aጠቃቀም Eቅድ Aለመኖር.......................................................71 ቁልፍ ጉዳይ 3፡- የተፈጥሮ ሃብቱ መመናመኑ፣ ያለመልማቱና ዘላቂ ጥቅም ላይ ያለመዋሉ...................................................................................................................................73 ቁልፍ ጉዳይ 4፡- የመሰረተ ልማት በሚፈለገው መጠን Aለማስፋፋት ..............................74 ቁልፍ ጉዳይ 5:- የሰብልና Eንስሳት ምርትና ምርታማነት Aለማደግ................................74 ቁልፍ ጉዳይ 6፡- ሥራ Aጥነትና ሌሎች ማህበራዊ ችግሮች መስፋፋት...........................77 ቁልፍ ጉዳይ 7፡- ገጠርና ከተማ ልማት በሚገባ Aለመተሳሰር...........................................77 ቁልፍ ጉዳይ 8 ፦ የትምህርትና ጤና Aገልግሎት ጥራት መጓደል ...................................79 ቁልፍ ጉዳይ 9. የመልካም Aስተዳደር ችግርና የማስፈጸም Aቅም ውስንነት...................81 ቁልፍ ጉዳይ 10፡- የማEድንና Iነርጂ ሃብት Aለማልማትና Aለመጠቀም፣ .....................82 ቁልፍ ጉዳይ 11፡ የቱሪዝም ሃብትን በስፋት ያለማልማትና ያለመጠቀም፣ ......................82
የደቡብ ምEራብ Aማራ የልማት ቀጠና የስድስት ዓመት ሰትራቴጂክ Eቅድ (2002-2007)
የAማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት - ሰኔ 2001
ii
9. የስትራቴጂክ Eቅድ ዓላማዎች ፣ግቦችና ዋና ዋና ተግባራት ..............................................83 9.1. የውሃ ሀብትን Aሟጦ በመጠቀም ምርትና ምርታማነትን የማሳደግ ስትራቴጂ.........83 9.2. የመሬት Aጠቃቀም ጥናት፣ Eቅድና ትግበራ ስትራቴጂ .............................................90 9.3. የተፈጥሮ ሃብትን መጠበቅ፣ ማልማትና ጥቅም ላይ የማዋል ስትራቴጂ ................90 9.4. የመሰረተ ልማትን ማስፋፋት .........................................................................................95 9.5. የሰብልና Eንስሳት ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ .....................................................98 9.6. ሥራ Aጥነት መቀነስና ሌሎች ማህበራዊ ችግሮችን መከላከል ................................107 9.7. የገጠርና ከተማ ልማት በሚገባ ማስተሳሰር ................................................................109 9.8. የትምህርትና ጤና ጥራትንና ሽፋንን ማሳደግ ስትራቴጂ .........................................119 9.9. የመልካም Aስተዳደር ማስፈንና Aቅም ግንባታ ስትራቴጂ.......................................125 9.10. የማEድንና Iነርጅ ሀብትን በስፋት ማልማትና መጠቀም .....................................126 9.11. የቱሪዝም ሃብትን በስፋት ማልማትና መጠቀም፣.....................................................127
10. የድርጊት መርሃ ግብር .............................................................................................................129 11. የስትራቴጂክ Eቅድ የማስፈጸሚያ ሀብት ማጠቃለያ .......................................................158 12. የክትትልና ግምገማ ሥርዓት.............................................................................................159 13. ታሳቢዎችና ስጋቶች .........................................................................................................160 13.1 ሥጋቶች.........................................................................................................................160 13.2. ታሳቢዎች .....................................................................................................................160
14. Eዝል .....................................................................................................................................161 14.1. ዝርዝር የመርሃ ግብር ማስፈፀሚያ ሃብት.................................................................161 14.2. ሌሎች መረጃዎች ..........................................................................................................180
15. ዋቢ መፃሃፍት ......................................................................................................................189